Telegram Group & Telegram Channel
አደገኛው የመደመር ፍልስና ሚስጥር ሲገለጥ
'''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''
"መደመር" የሚለው ቃል የብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ ርዕዮት እንደሆነ ተደርጎ በራሱ በብልጽግና ፓርቲ ይፋ ተደርጎዋል::
ምንም እንኩዋ መደመር የሚባል የፖለቲካ ርዕዮተ-ዓለም በዓለማችን ባይኖርም የርዕዮቱ ፈልሳፊ ነኝ ባዩ መሪ "የፓርቲያችን የፖለቲካ መመሪያ መደመር ነው" ብሎናል - ብለውናል::
የብልጽግና ካድሬዎችም የአብይ አህመድን ቃል ተቀብለው "በመደመር መርህ አገሪቱን ወደ ብልጽግና እናሻግራለን" በማለት በመፎከርና በመፎገር ላይ ናቸው::

ነገር ግን የመደመር ጥልቅ ትርጉሙ ምንድነው? አብይ አህመድ መደመር ሲል ምን ማለቱ ነው? እንደ ግለሰብ ብቻ ሳይሆን እንደ መንግስት መደመር ሲል የትኛውን አይነት መደመር ነው? የመደመር መንግስታዊ እንድምታ ምንድነው? መገለጫውስ ምን ይመስላል? ወዘተ....ለሚሉ ጥያቄዎች በቂ አሳማኝና ትክክለኛ የሆነ ምላሽ የሚሰጥ አልተገኘም::

የመደመርን ፖለቲካዊ ፍልስፍና ግልጽ አድርጎ የሚያብራራ አልተገኘም:: የመደመር ጽንሰሃሳብ ትክክለኛ ትርጉም በውል የገባው ካድሬም ሆነ የፓርቲው ደጋፊ ህዝብ የለም::
ሌላው ቀርቶ መደመር በሚለው ትልቅ መጽሃፍ ውስጥ እንኩዋ ስለ መደመር ትክክለኛ ትርጉም የሚያብራራ ትንታኔ የለም:: ቃሉ ከኢትዮጵያ ፖለቲካ ጋር ተያይዞ የሚጠቀስ ወይም ከኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ችግር ጋር ተያይዞ መፍትሄ ተብሎ መጠቀስ ያለበት ወቅታዊና አስፈላጊ ብሎም አንገብጋቢ ቃል ሆኖ የተመረጠበት ምክንያት ግልጽ አልተደረገም::

አብይ አህመድ በመደመር መጽሃፉ እንዲሁ በደፈናው "በትውልድ መንደሬ በሻሻ እያለሁ ከልጅነቴ ጀምሮ "መደመር" የሚለው ቃል ዝም ብሎ በአእምሮየ ያቃጭልብኝ ነበር" ይላል:: ቀጥሎ "የአማርኛው መዝገበቃላት ደመረ የሚለውን ቃል "ጨመረ...ይለዋል" ከማለት ውጪ ወይም ከእነዚህ ሁለት ዓረፍተ ነገሮች ውጪ ሌላ ስለመደመር ያብራራው ነገር የለም:: መደመር የሚለው ቃል ከኢትዮጵያ ፖለቲካ ጋር ምን እንደሚያገናኘውም ግልጽ አልተደረገም::

እነዚያን ከመሳሰሉ ዓ.ነገሮች ውጪ አንዳችም ስለ ኢትዮጵያ ፖለቲካና ስለ መደመር አስፈላጊነትም ሆነ ስለ መደመር ጽንሰሃሳብና ስለ አሳማኝ ግልጽ ፖለቲካዊ ትርጉሙ ብሎም ስለ አፈጻጸሙ የሚያብራራ ትንታኔ የለውም!
ሆኖም መደመር የሚለው ቃል ልክ እንደ ፖለቲካ ርዕዮት ተወስዶ ዛሬ ድረስ ተደጋግሞ እየተስተጋባ የሚገኝ መንግታዊ ቃል ሆኖዋል:: በየዕለቱና በየመድረኩ "ሁላችን ስንደመር..." እየተባለ ይስተጋባል::

እርግጥ ነው ከፊሎቹ የዋህ ዜጎች "መደመር" የሚለውን ቃል ትርጉሙን ከአንድነት ጋር አያይዘው "መደመር" ማለት "አንድነት" እና "ህብረት" ማለት እንደሆነ ያስባሉ::
ገሚሱ የዋህ ዜጋ ደግሞ "መደመር" ሲባል ከለውጡ በፊት በነበረው ፖለቲካ ተቃቅሮና ተበታትኖ የሚገኘውን ብሄር-ብሄረሰብ አስማምቶና አዋህዶ በህብረትና በአንድነት አስተሳስሮ በፍቅር እንዲኖር አድርጎ መግዛት ማለት እንደሆነ ያስባሉ::
እንዲያ ቢሆን በምን እድላችን!? ነገር ግን እንደዚያ አይደለም:: ያን አይነቱን መደመር የኢትዮጵያ ህገመንግስትና የኢትዮጵያ መንግስት "አሃዳዊነት" ብለው የሚጠየፉትና የሚያወግዙት ነውና በዚያ ቀና እንድምታ ሊተረጎም አይችልም::

በብልጽግና ዘመን መደመር የሚለው ቃል በዚያ ቀና ገጽታው በቃልም ሆነ በተግባር ተተርጉሞም አላየንም:: ያን አይነቱን መደመር ወይም ያን አይነቱን የፍቅርና የአንድነት አገዛዝ ወደፊትም አናይም:: ወደፊት እንደማናይም በአጀማመራቸው ብቻ ቀድመው አረጋግጠውልናል::
ስለዚህ መደመር የሚለውን የመንግስት ቃል በዚያ ቀና ገጽታው ወስደው "ትክክለኛ ትርጉሙ እንዲያ ማለት ነው" ብለው አምነው ሊያሳምኑን አይችሉም::

ቀድሞ ነገር ህገመንግስቱ በራሱ የኢትዮጵያ ብሄርብሄረሰቦች እንዲደመሩ ዕድል አይሰጥም:: አይፈቅድምም::
ሲቀጥል በብልጽግና የተዘረጋው የአስተዳደር ስርዓት ዜጎች ከክልል ክልል በነጻነት መንቀሳቀስ የማይችሉበት አዲስ ስርዓት ነው::
ሲሰልስ ከክልሌ ውጣ የሚለው ደም አፋሳሽ ግጭት ሚሊዮኖችን ከቀያቸው እያፈናቀለ ባለበት ሁኔታ ስለዚያ አይነቱ የህዝብ መደመር ማውራት አይቻልም:: ከተወራም እንደ መጥፎ ስድብና ስላቅ የሚቆጠር ነው የሚሆነው::

ሌላው ቀርቶ የክልል መንግስታት እንኩዋን እንደ ግለሰብ አመራርም ሆነ እንደ ፓርቲ እርስ በርስ አልተዳመሩም:: እርስ በርስ ካለመግባባት አልፈው (አውቀው የይምሰልም ቢሆን)በመግለጫ ሲሰዳደቡ ነው የሚያሳዩን::
የየክልሉ ህገመንግስትም ጸረ መደመር በሆኑ አንቀጾች የተሞላ ነው::
የፌደራሉ መንግስት ራሱ ጸረ መደመር ነው::ህገመንግስቱም እንደዚያው::
ከዚህ አንጻር መደመር የሚለው ቃል ኢትዮጵያ ውስጥ የገዥው ፓርቲ የፖለቲካ ርዕዮት ሊሆን አይደለም በመንግስት ደረጃ ያለምንም ግልጽ ትርጉም ሊቀነቀን የሚችልበት ምንም አይነት ኢትዮጵያዊ መነሻ መሰረትም ሆነ ይህ ነው የሚባል አሳማኝ ምክንያት የለም!

መደመር የሚለው ቃል ወይም የብልጽግና ርዕዮት በመንግስት ደረጃ ተደጋግሞ የመቀንቀኑን ያህልም በየትኛውም ዘርፍ በተግባር ደረጃ አንዲትም እርምጃ ሲኬድበት አላየንም:: ከፓርቲው በኩል በየትኛውም ዘርፍ ቢሆን ከመደመር ጋር የተያያዘ ጅምር እንቅስቃሴም ጨርሶ የለም:: ይልቁንም ህዝቦች ሲደመሩ ሳይሆን በተቃራኒ ትርጉሙ ሲቀነሱና ሲቀናነሱ ነው የምናየው::
ስለዚህ መደመር የሚለውን ቃል ከአንድነት, ከህብረትና ከህዝብ ለህዝብ ሰላማዊ ግንኙነትና ውህደት ጋር አያይዘን የምንተረጉመው ቃል አይደለም::
በዚያ እንድምታና ትርጉም እየተሰራበት ያለ ቃልም አይደለም::

ምናልባት የመደመር ጽንሰሃሳብ ከህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ጋር የተያያዘ ባይሆንና በሌላ ገጽታው የሚተረጎም ሊሆንይችላል ብለን ብናስብ እንኩዋን በየትኛውም አይነት ዘርፍ ከመደመር ጋር የተያያዘ የተግባራዊነት ፍንጭ አልታየም:: "መደመር" ከህዝቦች አንድነት ውጪ በሌላ ገጽታው ማለትም ከማህበራዊ፣ከኢኮኖሚያዊ፣ከሐይማኖታዊና ከባህላዊ ሁነቶች ጋር ተያይዞ የሚተረጎም ብለን መውሰድና በዚህ ገጽታው መፍታትም አንችልም።
በአንዱ ክልል የሚገኘውን የተፈጥሮ ሃብት በሌላው ክልል ከሚገኘው የተፈጥሮ ሃብት ጋር አጣምሮና ደምሮ... ወደሚል እንድምታ አምርቶ ትክክለኛው ትርጉም ላይ መድረስ አይቻልም::
ምክንያቱም ሃብት የመቀማማት ንብረት የመዘራረፍ የመገፋፋትና የመፈነቃቀል አልፎም የ "የኔ ነው" ፖለቲካ ነው በብልጽግና ዘመን በአገሪቱ እየተራመደ ያለው::

ምናልባት ከፖለቲከኞች ወይም ከተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር አንድነትና ውህደት ጋር ተያይዞ የሚተረጎም.... እንዳይባል ደግሞ ያለው እውነት ወደዚያ ትርጉም እንድናመራ የሚያደርግ አይደለም::

ምናልባት የፖለቲካ ርዕዮትና የአሳብ ልዩነቶችን አስማምቶ ወደ አንድ ከማምጣት ጋር ተያይዞ የሚተረጎም ነው እንዳንል....እንደዚያ እንዳልሆነ በግልጽ እናውቃለን::
በጥቅሉ ከለውጡ ማግስት ጀምሮ በሸፍጥ የተሞሉ ፖለቲካዊ ክንውኖችን ብቻ እንጂ አንዳችም ከመደመር ጋር የተያያዘ ፍንጭ አላየንም::

ታዲያ ምንም አይነት የመደደር ፍንጭ በሌለበት "መደመር" የሚሉን ምኑን ነው?
የመደመርን መንግስታዊ ፍቺ እና ትክክለኛ ትርጉም በየት በኩል እናግኘው? ይህን መንግስታዊ ቃል በየትኛው ገጽታው ምን ብለን እንፍታው?
አገሪቱና ህዝቡ ከመደመር ጋር ጨርሶ ግንኙነት በሌላቸው ይልቁንም ተቃራኒ



tg-me.com/ethiopianfacts/567
Create:
Last Update:

አደገኛው የመደመር ፍልስና ሚስጥር ሲገለጥ
'''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''
"መደመር" የሚለው ቃል የብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ ርዕዮት እንደሆነ ተደርጎ በራሱ በብልጽግና ፓርቲ ይፋ ተደርጎዋል::
ምንም እንኩዋ መደመር የሚባል የፖለቲካ ርዕዮተ-ዓለም በዓለማችን ባይኖርም የርዕዮቱ ፈልሳፊ ነኝ ባዩ መሪ "የፓርቲያችን የፖለቲካ መመሪያ መደመር ነው" ብሎናል - ብለውናል::
የብልጽግና ካድሬዎችም የአብይ አህመድን ቃል ተቀብለው "በመደመር መርህ አገሪቱን ወደ ብልጽግና እናሻግራለን" በማለት በመፎከርና በመፎገር ላይ ናቸው::

ነገር ግን የመደመር ጥልቅ ትርጉሙ ምንድነው? አብይ አህመድ መደመር ሲል ምን ማለቱ ነው? እንደ ግለሰብ ብቻ ሳይሆን እንደ መንግስት መደመር ሲል የትኛውን አይነት መደመር ነው? የመደመር መንግስታዊ እንድምታ ምንድነው? መገለጫውስ ምን ይመስላል? ወዘተ....ለሚሉ ጥያቄዎች በቂ አሳማኝና ትክክለኛ የሆነ ምላሽ የሚሰጥ አልተገኘም::

የመደመርን ፖለቲካዊ ፍልስፍና ግልጽ አድርጎ የሚያብራራ አልተገኘም:: የመደመር ጽንሰሃሳብ ትክክለኛ ትርጉም በውል የገባው ካድሬም ሆነ የፓርቲው ደጋፊ ህዝብ የለም::
ሌላው ቀርቶ መደመር በሚለው ትልቅ መጽሃፍ ውስጥ እንኩዋ ስለ መደመር ትክክለኛ ትርጉም የሚያብራራ ትንታኔ የለም:: ቃሉ ከኢትዮጵያ ፖለቲካ ጋር ተያይዞ የሚጠቀስ ወይም ከኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ችግር ጋር ተያይዞ መፍትሄ ተብሎ መጠቀስ ያለበት ወቅታዊና አስፈላጊ ብሎም አንገብጋቢ ቃል ሆኖ የተመረጠበት ምክንያት ግልጽ አልተደረገም::

አብይ አህመድ በመደመር መጽሃፉ እንዲሁ በደፈናው "በትውልድ መንደሬ በሻሻ እያለሁ ከልጅነቴ ጀምሮ "መደመር" የሚለው ቃል ዝም ብሎ በአእምሮየ ያቃጭልብኝ ነበር" ይላል:: ቀጥሎ "የአማርኛው መዝገበቃላት ደመረ የሚለውን ቃል "ጨመረ...ይለዋል" ከማለት ውጪ ወይም ከእነዚህ ሁለት ዓረፍተ ነገሮች ውጪ ሌላ ስለመደመር ያብራራው ነገር የለም:: መደመር የሚለው ቃል ከኢትዮጵያ ፖለቲካ ጋር ምን እንደሚያገናኘውም ግልጽ አልተደረገም::

እነዚያን ከመሳሰሉ ዓ.ነገሮች ውጪ አንዳችም ስለ ኢትዮጵያ ፖለቲካና ስለ መደመር አስፈላጊነትም ሆነ ስለ መደመር ጽንሰሃሳብና ስለ አሳማኝ ግልጽ ፖለቲካዊ ትርጉሙ ብሎም ስለ አፈጻጸሙ የሚያብራራ ትንታኔ የለውም!
ሆኖም መደመር የሚለው ቃል ልክ እንደ ፖለቲካ ርዕዮት ተወስዶ ዛሬ ድረስ ተደጋግሞ እየተስተጋባ የሚገኝ መንግታዊ ቃል ሆኖዋል:: በየዕለቱና በየመድረኩ "ሁላችን ስንደመር..." እየተባለ ይስተጋባል::

እርግጥ ነው ከፊሎቹ የዋህ ዜጎች "መደመር" የሚለውን ቃል ትርጉሙን ከአንድነት ጋር አያይዘው "መደመር" ማለት "አንድነት" እና "ህብረት" ማለት እንደሆነ ያስባሉ::
ገሚሱ የዋህ ዜጋ ደግሞ "መደመር" ሲባል ከለውጡ በፊት በነበረው ፖለቲካ ተቃቅሮና ተበታትኖ የሚገኘውን ብሄር-ብሄረሰብ አስማምቶና አዋህዶ በህብረትና በአንድነት አስተሳስሮ በፍቅር እንዲኖር አድርጎ መግዛት ማለት እንደሆነ ያስባሉ::
እንዲያ ቢሆን በምን እድላችን!? ነገር ግን እንደዚያ አይደለም:: ያን አይነቱን መደመር የኢትዮጵያ ህገመንግስትና የኢትዮጵያ መንግስት "አሃዳዊነት" ብለው የሚጠየፉትና የሚያወግዙት ነውና በዚያ ቀና እንድምታ ሊተረጎም አይችልም::

በብልጽግና ዘመን መደመር የሚለው ቃል በዚያ ቀና ገጽታው በቃልም ሆነ በተግባር ተተርጉሞም አላየንም:: ያን አይነቱን መደመር ወይም ያን አይነቱን የፍቅርና የአንድነት አገዛዝ ወደፊትም አናይም:: ወደፊት እንደማናይም በአጀማመራቸው ብቻ ቀድመው አረጋግጠውልናል::
ስለዚህ መደመር የሚለውን የመንግስት ቃል በዚያ ቀና ገጽታው ወስደው "ትክክለኛ ትርጉሙ እንዲያ ማለት ነው" ብለው አምነው ሊያሳምኑን አይችሉም::

ቀድሞ ነገር ህገመንግስቱ በራሱ የኢትዮጵያ ብሄርብሄረሰቦች እንዲደመሩ ዕድል አይሰጥም:: አይፈቅድምም::
ሲቀጥል በብልጽግና የተዘረጋው የአስተዳደር ስርዓት ዜጎች ከክልል ክልል በነጻነት መንቀሳቀስ የማይችሉበት አዲስ ስርዓት ነው::
ሲሰልስ ከክልሌ ውጣ የሚለው ደም አፋሳሽ ግጭት ሚሊዮኖችን ከቀያቸው እያፈናቀለ ባለበት ሁኔታ ስለዚያ አይነቱ የህዝብ መደመር ማውራት አይቻልም:: ከተወራም እንደ መጥፎ ስድብና ስላቅ የሚቆጠር ነው የሚሆነው::

ሌላው ቀርቶ የክልል መንግስታት እንኩዋን እንደ ግለሰብ አመራርም ሆነ እንደ ፓርቲ እርስ በርስ አልተዳመሩም:: እርስ በርስ ካለመግባባት አልፈው (አውቀው የይምሰልም ቢሆን)በመግለጫ ሲሰዳደቡ ነው የሚያሳዩን::
የየክልሉ ህገመንግስትም ጸረ መደመር በሆኑ አንቀጾች የተሞላ ነው::
የፌደራሉ መንግስት ራሱ ጸረ መደመር ነው::ህገመንግስቱም እንደዚያው::
ከዚህ አንጻር መደመር የሚለው ቃል ኢትዮጵያ ውስጥ የገዥው ፓርቲ የፖለቲካ ርዕዮት ሊሆን አይደለም በመንግስት ደረጃ ያለምንም ግልጽ ትርጉም ሊቀነቀን የሚችልበት ምንም አይነት ኢትዮጵያዊ መነሻ መሰረትም ሆነ ይህ ነው የሚባል አሳማኝ ምክንያት የለም!

መደመር የሚለው ቃል ወይም የብልጽግና ርዕዮት በመንግስት ደረጃ ተደጋግሞ የመቀንቀኑን ያህልም በየትኛውም ዘርፍ በተግባር ደረጃ አንዲትም እርምጃ ሲኬድበት አላየንም:: ከፓርቲው በኩል በየትኛውም ዘርፍ ቢሆን ከመደመር ጋር የተያያዘ ጅምር እንቅስቃሴም ጨርሶ የለም:: ይልቁንም ህዝቦች ሲደመሩ ሳይሆን በተቃራኒ ትርጉሙ ሲቀነሱና ሲቀናነሱ ነው የምናየው::
ስለዚህ መደመር የሚለውን ቃል ከአንድነት, ከህብረትና ከህዝብ ለህዝብ ሰላማዊ ግንኙነትና ውህደት ጋር አያይዘን የምንተረጉመው ቃል አይደለም::
በዚያ እንድምታና ትርጉም እየተሰራበት ያለ ቃልም አይደለም::

ምናልባት የመደመር ጽንሰሃሳብ ከህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ጋር የተያያዘ ባይሆንና በሌላ ገጽታው የሚተረጎም ሊሆንይችላል ብለን ብናስብ እንኩዋን በየትኛውም አይነት ዘርፍ ከመደመር ጋር የተያያዘ የተግባራዊነት ፍንጭ አልታየም:: "መደመር" ከህዝቦች አንድነት ውጪ በሌላ ገጽታው ማለትም ከማህበራዊ፣ከኢኮኖሚያዊ፣ከሐይማኖታዊና ከባህላዊ ሁነቶች ጋር ተያይዞ የሚተረጎም ብለን መውሰድና በዚህ ገጽታው መፍታትም አንችልም።
በአንዱ ክልል የሚገኘውን የተፈጥሮ ሃብት በሌላው ክልል ከሚገኘው የተፈጥሮ ሃብት ጋር አጣምሮና ደምሮ... ወደሚል እንድምታ አምርቶ ትክክለኛው ትርጉም ላይ መድረስ አይቻልም::
ምክንያቱም ሃብት የመቀማማት ንብረት የመዘራረፍ የመገፋፋትና የመፈነቃቀል አልፎም የ "የኔ ነው" ፖለቲካ ነው በብልጽግና ዘመን በአገሪቱ እየተራመደ ያለው::

ምናልባት ከፖለቲከኞች ወይም ከተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር አንድነትና ውህደት ጋር ተያይዞ የሚተረጎም.... እንዳይባል ደግሞ ያለው እውነት ወደዚያ ትርጉም እንድናመራ የሚያደርግ አይደለም::

ምናልባት የፖለቲካ ርዕዮትና የአሳብ ልዩነቶችን አስማምቶ ወደ አንድ ከማምጣት ጋር ተያይዞ የሚተረጎም ነው እንዳንል....እንደዚያ እንዳልሆነ በግልጽ እናውቃለን::
በጥቅሉ ከለውጡ ማግስት ጀምሮ በሸፍጥ የተሞሉ ፖለቲካዊ ክንውኖችን ብቻ እንጂ አንዳችም ከመደመር ጋር የተያያዘ ፍንጭ አላየንም::

ታዲያ ምንም አይነት የመደደር ፍንጭ በሌለበት "መደመር" የሚሉን ምኑን ነው?
የመደመርን መንግስታዊ ፍቺ እና ትክክለኛ ትርጉም በየት በኩል እናግኘው? ይህን መንግስታዊ ቃል በየትኛው ገጽታው ምን ብለን እንፍታው?
አገሪቱና ህዝቡ ከመደመር ጋር ጨርሶ ግንኙነት በሌላቸው ይልቁንም ተቃራኒ

BY Amazing facts


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/ethiopianfacts/567

View MORE
Open in Telegram


Amazing facts Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Launched in 2013, Telegram allows users to broadcast messages to a following via “channels”, or create public and private groups that are simple for others to access. Users can also send and receive large data files, including text and zip files, directly via the app.The platform said it has more than 500m active users, and topped 1bn downloads in August, according to data from SensorTower.

Among the actives, Ascendas REIT sank 0.64 percent, while CapitaLand Integrated Commercial Trust plummeted 1.42 percent, City Developments plunged 1.12 percent, Dairy Farm International tumbled 0.86 percent, DBS Group skidded 0.68 percent, Genting Singapore retreated 0.67 percent, Hongkong Land climbed 1.30 percent, Mapletree Commercial Trust lost 0.47 percent, Mapletree Logistics Trust tanked 0.95 percent, Oversea-Chinese Banking Corporation dropped 0.61 percent, SATS rose 0.24 percent, SembCorp Industries shed 0.54 percent, Singapore Airlines surrendered 0.79 percent, Singapore Exchange slid 0.30 percent, Singapore Press Holdings declined 1.03 percent, Singapore Technologies Engineering dipped 0.26 percent, SingTel advanced 0.81 percent, United Overseas Bank fell 0.39 percent, Wilmar International eased 0.24 percent, Yangzijiang Shipbuilding jumped 1.42 percent and Keppel Corp, Thai Beverage, CapitaLand and Comfort DelGro were unchanged.

Amazing facts from us


Telegram Amazing facts
FROM USA