Telegram Group & Telegram Channel
#የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ

ትናንት አምባ ጊዮርጊስ፤ለመያዝ በተደረገ እልህ ፤አስጨራሽ ትንቅንቅ አገዛዙ ጥምር ጦር ብሎ የሚጠራው ኃይል አመራሮች ተገለዋል ሲል የአማራ ፈኖ ጎንደር ዕዝ አካል የሆነው የጎንደሬ በጋሻው ክፍለጦር ቃል አቀባይ ተናገረ።

በዉጊያው በርካታ የአገዛዙ የመከላከያ ኃይል አመራሮችን ጨምሮ የወረዳው የፖሊስ አዛዥ ከነጭፍሮቹ ተሸኝቷል ብሏል። የፖሊስ አዛዡ መቶ አለቃ ወንዶሰን የሚባል ሲሆን ጥምር ጦሩን የሚመራ ባንዳ ነበር ተብሏል።

#ድል ለአማራ ፋኖ!
#የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ:



tg-me.com/Asrat_News/12827
Create:
Last Update:

#የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ

ትናንት አምባ ጊዮርጊስ፤ለመያዝ በተደረገ እልህ ፤አስጨራሽ ትንቅንቅ አገዛዙ ጥምር ጦር ብሎ የሚጠራው ኃይል አመራሮች ተገለዋል ሲል የአማራ ፈኖ ጎንደር ዕዝ አካል የሆነው የጎንደሬ በጋሻው ክፍለጦር ቃል አቀባይ ተናገረ።

በዉጊያው በርካታ የአገዛዙ የመከላከያ ኃይል አመራሮችን ጨምሮ የወረዳው የፖሊስ አዛዥ ከነጭፍሮቹ ተሸኝቷል ብሏል። የፖሊስ አዛዡ መቶ አለቃ ወንዶሰን የሚባል ሲሆን ጥምር ጦሩን የሚመራ ባንዳ ነበር ተብሏል።

#ድል ለአማራ ፋኖ!
#የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ:

BY አሥራት ሚዲያ Asrat Media ®🇪🇹


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/Asrat_News/12827

View MORE
Open in Telegram


አሥራት ሚዲያ Asrat Media ® Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Importantly, that investor viewpoint is not new. It cycles in when conditions are right (and vice versa). It also brings the ineffective warnings of an overpriced market with it.Looking toward a good 2022 stock market, there is no apparent reason to expect these issues to change.

Telegram is riding high, adding tens of million of users this year. Now the bill is coming due.Telegram is one of the few significant social-media challengers to Facebook Inc., FB -1.90% on a trajectory toward one billion users active each month by the end of 2022, up from roughly 550 million today.

አሥራት ሚዲያ Asrat Media ® from us


Telegram አሥራት ሚዲያ Asrat Media ®🇪🇹
FROM USA