Warning: preg_grep(): Compilation failed: quantifier does not follow a repeatable item at offset 93 in /var/www/tg-me/post.php on line 75
ቢኒያም ደሳለኝ | Biniyam Desalegn | Telegram Webview: BiniyamDesalegn/2771 -
Telegram Group & Telegram Channel
Forwarded from ሚኪያስ ፈይሣ
ባለጊዜ መቶ ጊዜያችን ሰረቀው
ባለወንጌል መቶ ወንጌሉን ሰረቀው
ባለጉልበት መቶ ቀልባችን ሰረቀው
ባለስልጣን መቶ ተስፋችን ሰረቀው
እኛ ግን ዘላለም
የጌታን መምጣት ነው የምንጠብቀው
በቆምንበት ስፍራ
ጠላት ጦር ቢከብም
ማምለጫ ቀዳዳው ከመርፌ ቢጠብም
አከተመ እያለ ገዳይ ሰው ቢያናፋም
የዘንድሮው እልቂት ከአምናው ቢከፋም
እንጥፍጣፊ እምነት ከጓዳ ቢቀረን
እርሱን መጠበቅ ነው ወንጌል ያስተማረን
ቅስማችን ቢሰበር ወኔያችን ቢደቅም
ከእርሱ መምጣት በቀር ምንም አንጠብቅም
ከሁካታው ይልቅ
ከጫጫታው ይልቅ የርሱ ቃል ይበልጣል
እንጠብቀዋለን እየሱስ ይመጣል
ቢሰድቡንም እንኳን
ቢገፉንም እንኳን ማራናታ ለአለም
እርሱ ካልመጣማ የሚያድነን የለም

@mikiyas_feyisa



tg-me.com/BiniyamDesalegn/2771
Create:
Last Update:

ባለጊዜ መቶ ጊዜያችን ሰረቀው
ባለወንጌል መቶ ወንጌሉን ሰረቀው
ባለጉልበት መቶ ቀልባችን ሰረቀው
ባለስልጣን መቶ ተስፋችን ሰረቀው
እኛ ግን ዘላለም
የጌታን መምጣት ነው የምንጠብቀው
በቆምንበት ስፍራ
ጠላት ጦር ቢከብም
ማምለጫ ቀዳዳው ከመርፌ ቢጠብም
አከተመ እያለ ገዳይ ሰው ቢያናፋም
የዘንድሮው እልቂት ከአምናው ቢከፋም
እንጥፍጣፊ እምነት ከጓዳ ቢቀረን
እርሱን መጠበቅ ነው ወንጌል ያስተማረን
ቅስማችን ቢሰበር ወኔያችን ቢደቅም
ከእርሱ መምጣት በቀር ምንም አንጠብቅም
ከሁካታው ይልቅ
ከጫጫታው ይልቅ የርሱ ቃል ይበልጣል
እንጠብቀዋለን እየሱስ ይመጣል
ቢሰድቡንም እንኳን
ቢገፉንም እንኳን ማራናታ ለአለም
እርሱ ካልመጣማ የሚያድነን የለም

@mikiyas_feyisa

BY ቢኒያም ደሳለኝ | Biniyam Desalegn


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/BiniyamDesalegn/2771

View MORE
Open in Telegram


ቢኒያም ደሳለኝ || Biniyam Desalegn Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

How to Use Bitcoin?

n the U.S. people generally use Bitcoin as an alternative investment, helping diversify a portfolio apart from stocks and bonds. You can also use Bitcoin to make purchases, but the number of vendors that accept the cryptocurrency is still limited. Big companies that accept Bitcoin include Overstock, AT&T and Twitch. You may also find that some small local retailers or certain websites take Bitcoin, but you’ll have to do some digging. That said, PayPal has announced that it will enable cryptocurrency as a funding source for purchases this year, financing purchases by automatically converting crypto holdings to fiat currency for users. “They have 346 million users and they’re connected to 26 million merchants,” says Spencer Montgomery, founder of Uinta Crypto Consulting. “It’s huge.”

Newly uncovered hack campaign in Telegram

The campaign, which security firm Check Point has named Rampant Kitten, comprises two main components, one for Windows and the other for Android. Rampant Kitten’s objective is to steal Telegram messages, passwords, and two-factor authentication codes sent by SMS and then also take screenshots and record sounds within earshot of an infected phone, the researchers said in a post published on Friday.

ቢኒያም ደሳለኝ || Biniyam Desalegn from us


Telegram ቢኒያም ደሳለኝ | Biniyam Desalegn
FROM USA