Telegram Group & Telegram Channel
The best speech in the world!
“If the world goes against the truth,then atinatious goes against the world” /the 1st pop atinatious/
“ዓለም እውነቱን ለመቃወም ከተነሳ አትናቴዎስ ዓለምን ለመቃወም ይነሳል!"ይላል!
ብቻውንም ቢሆን እንደማለት!
እና ምን ለማለት ነው....?
"ምኒልክ ዛሬም ንጉስ ነው!
ባልቻ ዛሬም ይነፍሳል...!
አብይ አህመድ ዛሬም ይዋሻል..!
ነገም ይዋሻል! እስከመቃብር ይዋሻል!
አጀንዳ አድርጎ የተነሳበት ነውና ሃሰተኛ ምላሱ እስከ ሞት ድረስ ሳይታጠፍ ይቀጥላል....! በሂደቱም የብዙዎች እልቂትም ይቀጥላል...! ስለዚህ
ይህን እውነት መላው ህዝብ ቢክድና ቢቃወም እንኩዋ እኔ ብቻየን እናገረዋለሁ ለማለት ነው!
ለማንኛውም አብይን አምናችሁ ለዘመቻው የተነሳችሁ የኢትዮጵያ ብሄርብሄረሰቦችና ጀዝኦች ህወሃትን ካሸነፋችሁ በሁዋላም ይሁን በፊት ብቻ ግን በነካ እጃችሁ ከኢትዮጵያ ድንበር 85 ኪ.ሜ ዘልቃ የገባችውን ታሪካዊ ጠላታችንን ሱዳንንም አስወጥታችሁልን ብትመለሱ ጥሩ ነው::
የቀድሞ የኢትዮጵያ ነገሥታት የስልጣን ጸብ ውስጥ ገብተው እርስ በርስ እየተዋጉ በድንገት የውጭ ወራሪ ጦር ሲመጣ የራሳቸውን ጸብ አቆይተው በጋራ ዘምተው ጠላትን ካባረሩ በሁዋላ ነበር እንደገና ወደራሳቸው ጦርነት ይመለሱ የነበረው::
ይህ አካሄድ በራሱ ሃሪፍ ነገር አለው:: ከውጭ ጠላይ የማረኩትን መሳሪያ የርስ በርስ የስልጣን ጸቡን ለማካሄድ ጥቅም ላይ ያውሉታል!
ይህ ሁሉ የኢትዮጵያ ጉዋንዴና ምንይሽር እንዲሁም አብራራው በዚያ መንገድ የተሰበሰበ ነው...!
ችግሩ ግን እንዲህ ያለው እውነት የሾርት ሜሞሪ ባለቤት ለሆኑ ሰዎች የሚገባቸው አለመሆኑ ነው!
ብቻ ግን አብይ አህመድ እየተዋጋና እያዋጋ ያለው ለስልጣኑና ለስልጣኑ ብቻ ነው!የአማራና የትግራይ ህዝብ መቸም ቢሆን እንዳይስማሙና እንዳይታረቁ አድርጎ ለማንኮታኮት ነው! ሱዳን የኢትዮጵያን መሬት እንጂ ስልጣኑን ስለማትቀማው ሊዋጋት አይፈልግም!ህወሃት ግን በስልጣኑ ስለመጣች ሊዋጋት ይፈልጋል! ይሄን ደግሞ እኔ አይደለም ያልኩት!እራሱ አብይ አህመድ ያለውን ነው የደገምኩት! ይሄው ስሙት!
*************



tg-me.com/danielthomasethiopiawi1/1644
Create:
Last Update:

The best speech in the world!
“If the world goes against the truth,then atinatious goes against the world” /the 1st pop atinatious/
“ዓለም እውነቱን ለመቃወም ከተነሳ አትናቴዎስ ዓለምን ለመቃወም ይነሳል!"ይላል!
ብቻውንም ቢሆን እንደማለት!
እና ምን ለማለት ነው....?
"ምኒልክ ዛሬም ንጉስ ነው!
ባልቻ ዛሬም ይነፍሳል...!
አብይ አህመድ ዛሬም ይዋሻል..!
ነገም ይዋሻል! እስከመቃብር ይዋሻል!
አጀንዳ አድርጎ የተነሳበት ነውና ሃሰተኛ ምላሱ እስከ ሞት ድረስ ሳይታጠፍ ይቀጥላል....! በሂደቱም የብዙዎች እልቂትም ይቀጥላል...! ስለዚህ
ይህን እውነት መላው ህዝብ ቢክድና ቢቃወም እንኩዋ እኔ ብቻየን እናገረዋለሁ ለማለት ነው!
ለማንኛውም አብይን አምናችሁ ለዘመቻው የተነሳችሁ የኢትዮጵያ ብሄርብሄረሰቦችና ጀዝኦች ህወሃትን ካሸነፋችሁ በሁዋላም ይሁን በፊት ብቻ ግን በነካ እጃችሁ ከኢትዮጵያ ድንበር 85 ኪ.ሜ ዘልቃ የገባችውን ታሪካዊ ጠላታችንን ሱዳንንም አስወጥታችሁልን ብትመለሱ ጥሩ ነው::
የቀድሞ የኢትዮጵያ ነገሥታት የስልጣን ጸብ ውስጥ ገብተው እርስ በርስ እየተዋጉ በድንገት የውጭ ወራሪ ጦር ሲመጣ የራሳቸውን ጸብ አቆይተው በጋራ ዘምተው ጠላትን ካባረሩ በሁዋላ ነበር እንደገና ወደራሳቸው ጦርነት ይመለሱ የነበረው::
ይህ አካሄድ በራሱ ሃሪፍ ነገር አለው:: ከውጭ ጠላይ የማረኩትን መሳሪያ የርስ በርስ የስልጣን ጸቡን ለማካሄድ ጥቅም ላይ ያውሉታል!
ይህ ሁሉ የኢትዮጵያ ጉዋንዴና ምንይሽር እንዲሁም አብራራው በዚያ መንገድ የተሰበሰበ ነው...!
ችግሩ ግን እንዲህ ያለው እውነት የሾርት ሜሞሪ ባለቤት ለሆኑ ሰዎች የሚገባቸው አለመሆኑ ነው!
ብቻ ግን አብይ አህመድ እየተዋጋና እያዋጋ ያለው ለስልጣኑና ለስልጣኑ ብቻ ነው!የአማራና የትግራይ ህዝብ መቸም ቢሆን እንዳይስማሙና እንዳይታረቁ አድርጎ ለማንኮታኮት ነው! ሱዳን የኢትዮጵያን መሬት እንጂ ስልጣኑን ስለማትቀማው ሊዋጋት አይፈልግም!ህወሃት ግን በስልጣኑ ስለመጣች ሊዋጋት ይፈልጋል! ይሄን ደግሞ እኔ አይደለም ያልኩት!እራሱ አብይ አህመድ ያለውን ነው የደገምኩት! ይሄው ስሙት!
*************

BY Daniel t(h)omas ኢትዮጵያዊ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/danielthomasethiopiawi1/1644

View MORE
Open in Telegram


Daniel t h omas ኢትዮጵያዊ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

What is Telegram Possible Future Strategies?

Cryptoassets enthusiasts use this application for their trade activities, and they may make donations for this cause.If somehow Telegram do run out of money to sustain themselves they will probably introduce some features that will not hinder the rudimentary principle of Telegram but provide users with enhanced and enriched experience. This could be similar to features where characters can be customized in a game which directly do not affect the in-game strategies but add to the experience.

Daniel t h omas ኢትዮጵያዊ from us


Telegram Daniel t(h)omas ኢትዮጵያዊ
FROM USA