Telegram Group & Telegram Channel
"ልጄን"
PAGE 102 : የሬዚደንቱ ዲያሪ
.
ወደ ምርመራ ክፍሌ 1 እናት ገባች...

ገና ከመቀመጧ የቀሉ አይኗቿ በጣም እንዳለቀሰች ያሳብቃሉ አሁንም እምባ አቅረዎል...

የለበሰችው ሙሉ ጥቁር ልብስ ÷ ጠየም ካለ የቆዳዎ ቀለም ጋ ተዳመሮ አንዳንች የሀዘን ስሜት ይፈጥራል...

ምነው እናቴ?*ምን ሆነሽ ነው? ስል ግራ በመጋባት ጥያቄየን አቀረብኩ... ሁኔታዎ ያልተለመደ ነበር እና...የህመሟን ሁኔታ ለመረዳት ጓጉቼ...

አስፖልቱ....አስ...ፓልቱ አለች በተቆራረጠ ድምፅ...

ወደ ሆስፒታላችን ስትገባ ያቋረጠቸውን ከባ/ዳር ÷ አዴት ÷ አ/አ መስመር...

አስፖልቱ...ልጄን...

አስፖልቱ...ልጄን...
ልጄን አስታውሶኝ ነው...አለች እንባዎቿ ዱብ ዱብ ማለት እየጀመሩ...

ከወራቶች በፊት በነበረ ግጭት ከሆስፒታላችን ፊት ለፊት አስፓልቱ ላይ የሞቱ ልጆች ነበሩ እና... ሁኔታው ወዴት እየኸደ እንደሆን ስለገባኝ በሀዘኔታ ተክዤ ዝም አልኩኝ...

እናታችን ግን ቀጠሉ...
"ስልኬን አስጭኜ እመለሳለሁ ብሎ ÷ መመኪያየ ብቸኛ ልጄ እንደወጣ ሳይመለስ ቀረ" ብለው ማልቀስ ቀጠሉ...

ሐኪም ነኝ : ታዲያ ይሄ እንዴት አድርጓ ቢታከም ከእናትየዎ አዕምሮ ይጠፋል...ፍትህስ ወዴት አለች?

@debolteam



tg-me.com/Debolteam/891
Create:
Last Update:

"ልጄን"
PAGE 102 : የሬዚደንቱ ዲያሪ
.
ወደ ምርመራ ክፍሌ 1 እናት ገባች...

ገና ከመቀመጧ የቀሉ አይኗቿ በጣም እንዳለቀሰች ያሳብቃሉ አሁንም እምባ አቅረዎል...

የለበሰችው ሙሉ ጥቁር ልብስ ÷ ጠየም ካለ የቆዳዎ ቀለም ጋ ተዳመሮ አንዳንች የሀዘን ስሜት ይፈጥራል...

ምነው እናቴ?*ምን ሆነሽ ነው? ስል ግራ በመጋባት ጥያቄየን አቀረብኩ... ሁኔታዎ ያልተለመደ ነበር እና...የህመሟን ሁኔታ ለመረዳት ጓጉቼ...

አስፖልቱ....አስ...ፓልቱ አለች በተቆራረጠ ድምፅ...

ወደ ሆስፒታላችን ስትገባ ያቋረጠቸውን ከባ/ዳር ÷ አዴት ÷ አ/አ መስመር...

አስፖልቱ...ልጄን...

አስፖልቱ...ልጄን...
ልጄን አስታውሶኝ ነው...አለች እንባዎቿ ዱብ ዱብ ማለት እየጀመሩ...

ከወራቶች በፊት በነበረ ግጭት ከሆስፒታላችን ፊት ለፊት አስፓልቱ ላይ የሞቱ ልጆች ነበሩ እና... ሁኔታው ወዴት እየኸደ እንደሆን ስለገባኝ በሀዘኔታ ተክዤ ዝም አልኩኝ...

እናታችን ግን ቀጠሉ...
"ስልኬን አስጭኜ እመለሳለሁ ብሎ ÷ መመኪያየ ብቸኛ ልጄ እንደወጣ ሳይመለስ ቀረ" ብለው ማልቀስ ቀጠሉ...

ሐኪም ነኝ : ታዲያ ይሄ እንዴት አድርጓ ቢታከም ከእናትየዎ አዕምሮ ይጠፋል...ፍትህስ ወዴት አለች?

@debolteam

BY Dr.Debol




Share with your friend now:
tg-me.com/Debolteam/891

View MORE
Open in Telegram


Dr Debol Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

However, analysts are positive on the stock now. “We have seen a huge downside movement in the stock due to the central electricity regulatory commission’s (CERC) order that seems to be negative from 2014-15 onwards but we cannot take a linear negative view on the stock and further downside movement on the stock is unlikely. Currently stock is underpriced. Investors can bet on it for a longer horizon," said Vivek Gupta, director research at CapitalVia Global Research.

Dump Scam in Leaked Telegram Chat

A leaked Telegram discussion by 50 so-called crypto influencers has exposed the extraordinary steps they take in order to profit on the back off unsuspecting defi investors. According to a leaked screenshot of the chat, an elaborate plan to defraud defi investors using the worthless “$Few” tokens had been hatched. $Few tokens would be airdropped to some of the influencers who in turn promoted these to unsuspecting followers on Twitter.

Dr Debol from us


Telegram Dr.Debol
FROM USA