Telegram Group & Telegram Channel
ችግር ሲታየን!

በምንም አይነት ሕብረተሰብ ውስጥ ብንኖርም፣ በዚያ ሕብረተሰብ መካከል አንድ ችግር ወይም ክፍተት ሲታየን ለሁኔታው የምንሰጠው ምላሽ በሁለት ይከፈላል፡፡

የመጀመሪያውና ፈጽሞ የማይመከረው፣ መነጫነጭ፣ ስህተተኛውን ፈልጎ መክሰስ፣ ሰውን መውቀስ፣ አሉታዊ ወሬን ማራባትና የመሳሰሉት አይነት መንገድ ነው፡፡ ይህ ዝንባሌና ልምምድ ለሕብረተሰቡም ሆነ ለእኛ ለራሳችን እጅግ አክሳሪና ጤና-ቢስ ነው፡፡

ሁለተኛውና የሚመከረው፣ ችግሩ ለእኛ ስለታየን እንደቤት ስራችንና እንደተልእኳችን ማየት፣ በታየን ነገር ላይ አንዳንድ የመፍትሄ መንገዶችን መፈለግና የማበርከት መንገድ ነው፡፡ ይህ ዝንባሌና ልምምድ ለሕብረተሰቡም ሆነ ለእኛ ለራሳችን ከፍተኛ የሆነ ጠቀሜታ አለው፡፡

1. ለችግሩ መፍትሄ በማምጣታችን ምክንያት ይህ ነው የማይባል እርካታ ይሰጠናል፡፡

በሕብረተሱ መካከል ጤናማ እና ሚዛናዊ በራስ መተማመን ያላቸው ሰዎች በየጊዘው የሚያዩትን ችግር ለመፍታት ራሳቸው የሚያቀርቡ ሰዎች ናቸው፡፡

2. ለፈታነው ችግር የገንዘብ ክፍያ እገኛለን፡፡

በዙሪያችን ብንመለከት ሰዎች የገቢ ምንጭን የሚያገኙት ለሚቱት ችግር ነው፡፡ የሰዎችን ችግር ስናቃልልላቸው ሰዎቹ ደስ ብሏቸው ገንዘብን ይከፍሉናል፡፡

3. የስነ-ልቦና ጤንነት እናገኛለን፡፡

የሚያዩት ችግር ይዘው ከሚነጫነጩ ይልቅ መፍትሄ ለማምጣሰ የሚሰሩ ሰዎች አዎንታዊ አመለካከት ስለሚዳብሩ ጤናማ ማንነት ይኖራቸዋል፡፡

እድሉ አያምልጣችሁ!

• እኛ ያለን ነገር የሌላቸው ሰዎች መብዛት - እኛ ያለንን የመስጠት ታላቅ እድል ነው!

• እኛ ያየነውን ነገር ያላዩ ሰዎች መብዛት - እኛ ያየነውን የማሳየት ታላቅ እድል ነው!

• እኛ የገባን ያልገባቸው ሰዎች መብዛት - እኛ የገባንን የማስረዳት ታላቅ እድል ነው፡፡

• እኛ የምናውቀውን የማያውቅ ሰዎች መብዛት - እኛ የምናውቀውን የማሳወቅ ታላቅ እድል ነው!

• እኛ የምንችለውን የማይችሉ ሰዎች መብዛት - እኛ የምንችለውን እንዲችሉ የማሰለጠን ታላቅ እድል ነው!

ሰዎችን ለውጡ! ሃሳብ ሽጡ! መፍትሄን አምጡ!

https://www.tg-me.com/us/Dr Eyob Mamo/com.Dreyob

https://m.youtube.com/user/naeleyob623

https://www.facebook.com/Dr-Eyob-Mamo-1050816404958639/



tg-me.com/Dreyob/4633
Create:
Last Update:

ችግር ሲታየን!

በምንም አይነት ሕብረተሰብ ውስጥ ብንኖርም፣ በዚያ ሕብረተሰብ መካከል አንድ ችግር ወይም ክፍተት ሲታየን ለሁኔታው የምንሰጠው ምላሽ በሁለት ይከፈላል፡፡

የመጀመሪያውና ፈጽሞ የማይመከረው፣ መነጫነጭ፣ ስህተተኛውን ፈልጎ መክሰስ፣ ሰውን መውቀስ፣ አሉታዊ ወሬን ማራባትና የመሳሰሉት አይነት መንገድ ነው፡፡ ይህ ዝንባሌና ልምምድ ለሕብረተሰቡም ሆነ ለእኛ ለራሳችን እጅግ አክሳሪና ጤና-ቢስ ነው፡፡

ሁለተኛውና የሚመከረው፣ ችግሩ ለእኛ ስለታየን እንደቤት ስራችንና እንደተልእኳችን ማየት፣ በታየን ነገር ላይ አንዳንድ የመፍትሄ መንገዶችን መፈለግና የማበርከት መንገድ ነው፡፡ ይህ ዝንባሌና ልምምድ ለሕብረተሰቡም ሆነ ለእኛ ለራሳችን ከፍተኛ የሆነ ጠቀሜታ አለው፡፡

1. ለችግሩ መፍትሄ በማምጣታችን ምክንያት ይህ ነው የማይባል እርካታ ይሰጠናል፡፡

በሕብረተሱ መካከል ጤናማ እና ሚዛናዊ በራስ መተማመን ያላቸው ሰዎች በየጊዘው የሚያዩትን ችግር ለመፍታት ራሳቸው የሚያቀርቡ ሰዎች ናቸው፡፡

2. ለፈታነው ችግር የገንዘብ ክፍያ እገኛለን፡፡

በዙሪያችን ብንመለከት ሰዎች የገቢ ምንጭን የሚያገኙት ለሚቱት ችግር ነው፡፡ የሰዎችን ችግር ስናቃልልላቸው ሰዎቹ ደስ ብሏቸው ገንዘብን ይከፍሉናል፡፡

3. የስነ-ልቦና ጤንነት እናገኛለን፡፡

የሚያዩት ችግር ይዘው ከሚነጫነጩ ይልቅ መፍትሄ ለማምጣሰ የሚሰሩ ሰዎች አዎንታዊ አመለካከት ስለሚዳብሩ ጤናማ ማንነት ይኖራቸዋል፡፡

እድሉ አያምልጣችሁ!

• እኛ ያለን ነገር የሌላቸው ሰዎች መብዛት - እኛ ያለንን የመስጠት ታላቅ እድል ነው!

• እኛ ያየነውን ነገር ያላዩ ሰዎች መብዛት - እኛ ያየነውን የማሳየት ታላቅ እድል ነው!

• እኛ የገባን ያልገባቸው ሰዎች መብዛት - እኛ የገባንን የማስረዳት ታላቅ እድል ነው፡፡

• እኛ የምናውቀውን የማያውቅ ሰዎች መብዛት - እኛ የምናውቀውን የማሳወቅ ታላቅ እድል ነው!

• እኛ የምንችለውን የማይችሉ ሰዎች መብዛት - እኛ የምንችለውን እንዲችሉ የማሰለጠን ታላቅ እድል ነው!

ሰዎችን ለውጡ! ሃሳብ ሽጡ! መፍትሄን አምጡ!

https://www.tg-me.com/us/Dr Eyob Mamo/com.Dreyob

https://m.youtube.com/user/naeleyob623

https://www.facebook.com/Dr-Eyob-Mamo-1050816404958639/

BY Dr. Eyob Mamo




Share with your friend now:
tg-me.com/Dreyob/4633

View MORE
Open in Telegram


Dr Eyob Mamo Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram auto-delete message, expiring invites, and more

elegram is updating its messaging app with options for auto-deleting messages, expiring invite links, and new unlimited groups, the company shared in a blog post. Much like Signal, Telegram received a burst of new users in the confusion over WhatsApp’s privacy policy and now the company is adopting features that were already part of its competitors’ apps, features which offer more security and privacy. Auto-deleting messages were already possible in Telegram’s encrypted Secret Chats, but this new update for iOS and Android adds the option to make messages disappear in any kind of chat. Auto-delete can be enabled inside of chats, and set to delete either 24 hours or seven days after messages are sent. Auto-delete won’t remove every message though; if a message was sent before the feature was turned on, it’ll stick around. Telegram’s competitors have had similar features: WhatsApp introduced a feature in 2020 and Signal has had disappearing messages since at least 2016.

If riding a bucking bronco is your idea of fun, you’re going to love what the stock market has in store. Consider this past week’s ride a preview.The week’s action didn’t look like much, if you didn’t know better. The Dow Jones Industrial Average rose 213.12 points or 0.6%, while the S&P 500 advanced 0.5%, and the Nasdaq Composite ended little changed.

Dr Eyob Mamo from us


Telegram Dr. Eyob Mamo
FROM USA