Forwarded from Addis Ababa Education Bureau (Abebe Chernet)
በትምህርት ተቋማት ክትትልና ቁጥጥር ለሚያካሂዱ ሱፐርቫይዘሮችና የኢንስፔክሽን ባለሙያዎች ኦረንቴሽን ተሰጠ።
(ግንቦት 6 ቀን 2016 ዓ.ም) የክትትልና ቁጥጥር መርሀ ግብሩ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በጋራ የተዘጋጀ ቼክ ሊስትን መሰረት አድርጎ የሚካሄድ ሲሆን ክትትሉ ከነገ ጀምሮ ለሁለት ቀን በሁሉም የመንግስትና የዕቅና ፍቃድ ባላቸው የግል ትምህርት ቤቶች እንደሚካሄድ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር አቶ አድማሱ ደቻሳ ገልጸዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አማካሪ አቶ ጥላሁን ፍቃዱ በትምህርት ቤቶች ተደጋጋሚ የድጋፍና ክትትል ሲካሄድ መቆየቱን ገልጸው በአሁኑ ቁጥጥርና ክትትል እስካሁን የተካሄዱ የድጋፍ ሂደትን መሰረት በማድረግ የተሰጡ ግብረ መልሶች ተቋማቱን ምን ያህል ውጤታማ እንዳደረጉ በማየት የትውልድ ግንባታ ሂደቱ የሚፈለገውን ውጤት እንዲያመጣ ማድረግ እንደሚገባ አስረድተዋል።
(ግንቦት 6 ቀን 2016 ዓ.ም) የክትትልና ቁጥጥር መርሀ ግብሩ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በጋራ የተዘጋጀ ቼክ ሊስትን መሰረት አድርጎ የሚካሄድ ሲሆን ክትትሉ ከነገ ጀምሮ ለሁለት ቀን በሁሉም የመንግስትና የዕቅና ፍቃድ ባላቸው የግል ትምህርት ቤቶች እንደሚካሄድ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር አቶ አድማሱ ደቻሳ ገልጸዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አማካሪ አቶ ጥላሁን ፍቃዱ በትምህርት ቤቶች ተደጋጋሚ የድጋፍና ክትትል ሲካሄድ መቆየቱን ገልጸው በአሁኑ ቁጥጥርና ክትትል እስካሁን የተካሄዱ የድጋፍ ሂደትን መሰረት በማድረግ የተሰጡ ግብረ መልሶች ተቋማቱን ምን ያህል ውጤታማ እንዳደረጉ በማየት የትውልድ ግንባታ ሂደቱ የሚፈለገውን ውጤት እንዲያመጣ ማድረግ እንደሚገባ አስረድተዋል።
tg-me.com/FM94_7/1701
Create:
Last Update:
Last Update:
በትምህርት ተቋማት ክትትልና ቁጥጥር ለሚያካሂዱ ሱፐርቫይዘሮችና የኢንስፔክሽን ባለሙያዎች ኦረንቴሽን ተሰጠ።
(ግንቦት 6 ቀን 2016 ዓ.ም) የክትትልና ቁጥጥር መርሀ ግብሩ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በጋራ የተዘጋጀ ቼክ ሊስትን መሰረት አድርጎ የሚካሄድ ሲሆን ክትትሉ ከነገ ጀምሮ ለሁለት ቀን በሁሉም የመንግስትና የዕቅና ፍቃድ ባላቸው የግል ትምህርት ቤቶች እንደሚካሄድ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር አቶ አድማሱ ደቻሳ ገልጸዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አማካሪ አቶ ጥላሁን ፍቃዱ በትምህርት ቤቶች ተደጋጋሚ የድጋፍና ክትትል ሲካሄድ መቆየቱን ገልጸው በአሁኑ ቁጥጥርና ክትትል እስካሁን የተካሄዱ የድጋፍ ሂደትን መሰረት በማድረግ የተሰጡ ግብረ መልሶች ተቋማቱን ምን ያህል ውጤታማ እንዳደረጉ በማየት የትውልድ ግንባታ ሂደቱ የሚፈለገውን ውጤት እንዲያመጣ ማድረግ እንደሚገባ አስረድተዋል።
(ግንቦት 6 ቀን 2016 ዓ.ም) የክትትልና ቁጥጥር መርሀ ግብሩ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በጋራ የተዘጋጀ ቼክ ሊስትን መሰረት አድርጎ የሚካሄድ ሲሆን ክትትሉ ከነገ ጀምሮ ለሁለት ቀን በሁሉም የመንግስትና የዕቅና ፍቃድ ባላቸው የግል ትምህርት ቤቶች እንደሚካሄድ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር አቶ አድማሱ ደቻሳ ገልጸዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አማካሪ አቶ ጥላሁን ፍቃዱ በትምህርት ቤቶች ተደጋጋሚ የድጋፍና ክትትል ሲካሄድ መቆየቱን ገልጸው በአሁኑ ቁጥጥርና ክትትል እስካሁን የተካሄዱ የድጋፍ ሂደትን መሰረት በማድረግ የተሰጡ ግብረ መልሶች ተቋማቱን ምን ያህል ውጤታማ እንዳደረጉ በማየት የትውልድ ግንባታ ሂደቱ የሚፈለገውን ውጤት እንዲያመጣ ማድረግ እንደሚገባ አስረድተዋል።
BY FM 94.7 የትምህርት ሬዲዮ ጣቢያ
Share with your friend now:
tg-me.com/FM94_7/1701