Telegram Group & Telegram Channel
Forwarded from Addis Ababa Education Bureau (Abebe Chernet)
በትምህርት ተቋማት ክትትልና ቁጥጥር ለሚያካሂዱ ሱፐርቫይዘሮችና የኢንስፔክሽን ባለሙያዎች ኦረንቴሽን ተሰጠ።

(ግንቦት 6 ቀን 2016 ዓ.ም) የክትትልና ቁጥጥር መርሀ ግብሩ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በጋራ የተዘጋጀ ቼክ ሊስትን መሰረት አድርጎ የሚካሄድ ሲሆን ክትትሉ ከነገ ጀምሮ ለሁለት ቀን በሁሉም የመንግስትና የዕቅና ፍቃድ ባላቸው የግል ትምህርት ቤቶች እንደሚካሄድ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር አቶ አድማሱ ደቻሳ ገልጸዋል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አማካሪ አቶ ጥላሁን ፍቃዱ በትምህርት ቤቶች ተደጋጋሚ የድጋፍና ክትትል ሲካሄድ መቆየቱን ገልጸው በአሁኑ ቁጥጥርና ክትትል እስካሁን የተካሄዱ የድጋፍ ሂደትን መሰረት በማድረግ የተሰጡ ግብረ መልሶች ተቋማቱን ምን ያህል ውጤታማ እንዳደረጉ በማየት የትውልድ ግንባታ ሂደቱ የሚፈለገውን ውጤት እንዲያመጣ ማድረግ እንደሚገባ አስረድተዋል።



tg-me.com/FM94_7/1701
Create:
Last Update:

በትምህርት ተቋማት ክትትልና ቁጥጥር ለሚያካሂዱ ሱፐርቫይዘሮችና የኢንስፔክሽን ባለሙያዎች ኦረንቴሽን ተሰጠ።

(ግንቦት 6 ቀን 2016 ዓ.ም) የክትትልና ቁጥጥር መርሀ ግብሩ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በጋራ የተዘጋጀ ቼክ ሊስትን መሰረት አድርጎ የሚካሄድ ሲሆን ክትትሉ ከነገ ጀምሮ ለሁለት ቀን በሁሉም የመንግስትና የዕቅና ፍቃድ ባላቸው የግል ትምህርት ቤቶች እንደሚካሄድ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር አቶ አድማሱ ደቻሳ ገልጸዋል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አማካሪ አቶ ጥላሁን ፍቃዱ በትምህርት ቤቶች ተደጋጋሚ የድጋፍና ክትትል ሲካሄድ መቆየቱን ገልጸው በአሁኑ ቁጥጥርና ክትትል እስካሁን የተካሄዱ የድጋፍ ሂደትን መሰረት በማድረግ የተሰጡ ግብረ መልሶች ተቋማቱን ምን ያህል ውጤታማ እንዳደረጉ በማየት የትውልድ ግንባታ ሂደቱ የሚፈለገውን ውጤት እንዲያመጣ ማድረግ እንደሚገባ አስረድተዋል።

BY FM 94.7 የትምህርት ሬዲዮ ጣቢያ







Share with your friend now:
tg-me.com/FM94_7/1701

View MORE
Open in Telegram


FM 94 7 የትምህርት ሬዲዮ ጣቢያ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

Telegram Gives Up On Crypto Blockchain Project

Durov said on his Telegram channel today that the two and a half year blockchain and crypto project has been put to sleep. Ironically, after leaving Russia because the government wanted his encryption keys to his social media firm, Durov’s cryptocurrency idea lost steam because of a U.S. court. “The technology we created allowed for an open, free, decentralized exchange of value and ideas. TON had the potential to revolutionize how people store and transfer funds and information,” he wrote on his channel. “Unfortunately, a U.S. court stopped TON from happening.”

FM 94 7 የትምህርት ሬዲዮ ጣቢያ from us


Telegram FM 94.7 የትምህርት ሬዲዮ ጣቢያ
FROM USA