Telegram Group & Telegram Channel
Forwarded from Addis Ababa Education Bureau (Abebe Chernet)
በትምህርት ተቋማት ክትትልና ቁጥጥር ለሚያካሂዱ ሱፐርቫይዘሮችና የኢንስፔክሽን ባለሙያዎች ኦረንቴሽን ተሰጠ።

(ግንቦት 6 ቀን 2016 ዓ.ም) የክትትልና ቁጥጥር መርሀ ግብሩ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በጋራ የተዘጋጀ ቼክ ሊስትን መሰረት አድርጎ የሚካሄድ ሲሆን ክትትሉ ከነገ ጀምሮ ለሁለት ቀን በሁሉም የመንግስትና የዕቅና ፍቃድ ባላቸው የግል ትምህርት ቤቶች እንደሚካሄድ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር አቶ አድማሱ ደቻሳ ገልጸዋል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አማካሪ አቶ ጥላሁን ፍቃዱ በትምህርት ቤቶች ተደጋጋሚ የድጋፍና ክትትል ሲካሄድ መቆየቱን ገልጸው በአሁኑ ቁጥጥርና ክትትል እስካሁን የተካሄዱ የድጋፍ ሂደትን መሰረት በማድረግ የተሰጡ ግብረ መልሶች ተቋማቱን ምን ያህል ውጤታማ እንዳደረጉ በማየት የትውልድ ግንባታ ሂደቱ የሚፈለገውን ውጤት እንዲያመጣ ማድረግ እንደሚገባ አስረድተዋል።



tg-me.com/FM94_7/1703
Create:
Last Update:

በትምህርት ተቋማት ክትትልና ቁጥጥር ለሚያካሂዱ ሱፐርቫይዘሮችና የኢንስፔክሽን ባለሙያዎች ኦረንቴሽን ተሰጠ።

(ግንቦት 6 ቀን 2016 ዓ.ም) የክትትልና ቁጥጥር መርሀ ግብሩ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በጋራ የተዘጋጀ ቼክ ሊስትን መሰረት አድርጎ የሚካሄድ ሲሆን ክትትሉ ከነገ ጀምሮ ለሁለት ቀን በሁሉም የመንግስትና የዕቅና ፍቃድ ባላቸው የግል ትምህርት ቤቶች እንደሚካሄድ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር አቶ አድማሱ ደቻሳ ገልጸዋል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አማካሪ አቶ ጥላሁን ፍቃዱ በትምህርት ቤቶች ተደጋጋሚ የድጋፍና ክትትል ሲካሄድ መቆየቱን ገልጸው በአሁኑ ቁጥጥርና ክትትል እስካሁን የተካሄዱ የድጋፍ ሂደትን መሰረት በማድረግ የተሰጡ ግብረ መልሶች ተቋማቱን ምን ያህል ውጤታማ እንዳደረጉ በማየት የትውልድ ግንባታ ሂደቱ የሚፈለገውን ውጤት እንዲያመጣ ማድረግ እንደሚገባ አስረድተዋል።

BY FM 94.7 የትምህርት ሬዲዮ ጣቢያ







Share with your friend now:
tg-me.com/FM94_7/1703

View MORE
Open in Telegram


FM 94 7 የትምህርት ሬዲዮ ጣቢያ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Mr. Durov launched Telegram in late 2013 with his brother, Nikolai, just months before he was pushed out of VK, the Russian social-media platform he founded. Mr. Durov pitched his new app—funded with the proceeds from the VK sale—less as a business than as a way for people to send messages while avoiding government surveillance and censorship.

Should You Buy Bitcoin?

In general, many financial experts support their clients’ desire to buy cryptocurrency, but they don’t recommend it unless clients express interest. “The biggest concern for us is if someone wants to invest in crypto and the investment they choose doesn’t do well, and then all of a sudden they can’t send their kids to college,” says Ian Harvey, a certified financial planner (CFP) in New York City. “Then it wasn’t worth the risk.” The speculative nature of cryptocurrency leads some planners to recommend it for clients’ “side” investments. “Some call it a Vegas account,” says Scott Hammel, a CFP in Dallas. “Let’s keep this away from our real long-term perspective, make sure it doesn’t become too large a portion of your portfolio.” In a very real sense, Bitcoin is like a single stock, and advisors wouldn’t recommend putting a sizable part of your portfolio into any one company. At most, planners suggest putting no more than 1% to 10% into Bitcoin if you’re passionate about it. “If it was one stock, you would never allocate any significant portion of your portfolio to it,” Hammel says.

FM 94 7 የትምህርት ሬዲዮ ጣቢያ from us


Telegram FM 94.7 የትምህርት ሬዲዮ ጣቢያ
FROM USA