Telegram Group & Telegram Channel
💚💛❤️አድዋ💚💛❤️
.
.
እንዴት! ያውም አድዋን!?
(በድሉ ዋቅጅራ)
.
ምነው!?
አድዋን ያህል ታቦት!
ነጻነትን ያህል ጽዋ!
ምነው አጣ፣ አንጋሽ - ደጋሽ፣
የጀግና አባቱን፣ ድል ወራሽ?
ምነው?
.
ምነው?
ምነው! ጭር አለ ቀዬው፣ ዳዋ ዋጠው ደብሩ፤
ፎካሪ ናፈቀ ፈፋው፣ ሸላይ ጠፋ ባገሩ፡፡
ምነው?
.
ምነው?
በደም ቀለም፣ በአጥንት ብእር የተጻፈ ገድል፤
የጥቁር ህዝቦች፣ የነጻነት ውል፤
አድዋን ያህል ድል?
ምነው!?
.
ምነው!?
እንደመጥበትን ልቦና፣ እንናገርበትን ልሳን፣
አንከበርበትን ግርማ፣ እንከብድበት ሚዛን፣
ምነው! . . . . ያውም አድዋን!?
.
ምነው!?
በጎሰኝነት ችካል፣ በየጎጡ ጋጥ ታስረን፤
‹‹አድዋ!›› ማለት ከበደን፤
‹‹ኢትዮጵያ!›› ማለት ሸከከን፡፡
ባንባረክ ልንባርከው፣ ቅርጫ ʽናረገው አማረን፡፡
የአባቶቻችን ድል አሳከከን፤
ለትርክት አንደበት አጠረን!
ጀግንነትን አንውረስ - እንፍራ፣ እዳ አለው፣
ስንቀል ይከብዳል፤
ጀግንነት ጣር አለው ይቅር፣
እንዴት ድል መውረስ ያቅታል!?
.
ምንስ ድንቁርና ቢጎራበተን፤
ጎሰኝነት ቢያባትተን፤
እንዴት ድል መውረስ ያቅተን!
ያውም አድዋን! ከሀገር፣ ከሰንደቅ፣ ከነጻነትም በላይ፤
የሰው መሆንን ማተብ፣ የ‹‹ሳቬጅ›› ተረት ተርትን ስራይ፤
የአፍሪካን የነጻነት አዋይ፤
እንዴት!
.
ኧረ ወገኔ ውሉን ስቷል፤
አድዋ ተራራ መስሎታል!
ሸንሽኖ ሊከፋፈለው፣ ኮረብታ ሊያደርገው አምሮታል፡፡
አድዋ የአንድ ቀን ውሎ፣ አድዋ ተራራ መስሎታል፡፡
.
መንፈስ እኮ ነው አድዋ፣ . . . .
ፈለግ - ለመንገዳችን፣ ለታሪካችን - ልሳን፤
ዙፋን - የነጻነታችን፣ የአብሮነታችን ቁርባን፤
የመረዳዳት ፍሬ፣ የኢትዮጵያዊነት መልህቅ፤
የደገፈን - እንዳንወድቅ፤
ያጸናን - እንዳንዋዥቅ፡፡
እንዳንፈርስ ያጠነከረን፣ . . .
እንዳንጎድል - ቀድሞ የሰፈረን፡፡
. . . . . ምነው ዘመን አወረን!?
.
አድዋ እንደሁ መንፈስ ነው!
እንኳን ጎጥ - ሀገር ያልቻለው፤
ጽናት - አህጉር የጠበበው፤
አይገድቡት - ይፈሳል፤
አያቅቡት - ይዳረሳል፡፡
.
ታዲያ ምነው!?
ምንስ ድንቁርና ቢጎራበተን፤
ጎሰኝነት ቢያባትተን፤
እንዴት ድል መውረስ ያቅተን!
ያውም አድዋን!
-------------
የካቲት 23፣ 2009፤ አዲስ አበባ፡፡

ለመላው የጥቁር ህዝቦች ኩራት ለሆነው ለታላቁ የአድዋ ድል 125ኛ ዓመት የመታሰቢያ ክብረ በዓል እንኳን በሰላም አደረሳችሁ !አደረሰን ።🙏
💚💛❤️💚💛❤️💚💛❤️💚💛❤️
@Getemlemitemaw
@Getem_lemitemaw



tg-me.com/Getem_lemitemaw/629
Create:
Last Update:

💚💛❤️አድዋ💚💛❤️
.
.
እንዴት! ያውም አድዋን!?
(በድሉ ዋቅጅራ)
.
ምነው!?
አድዋን ያህል ታቦት!
ነጻነትን ያህል ጽዋ!
ምነው አጣ፣ አንጋሽ - ደጋሽ፣
የጀግና አባቱን፣ ድል ወራሽ?
ምነው?
.
ምነው?
ምነው! ጭር አለ ቀዬው፣ ዳዋ ዋጠው ደብሩ፤
ፎካሪ ናፈቀ ፈፋው፣ ሸላይ ጠፋ ባገሩ፡፡
ምነው?
.
ምነው?
በደም ቀለም፣ በአጥንት ብእር የተጻፈ ገድል፤
የጥቁር ህዝቦች፣ የነጻነት ውል፤
አድዋን ያህል ድል?
ምነው!?
.
ምነው!?
እንደመጥበትን ልቦና፣ እንናገርበትን ልሳን፣
አንከበርበትን ግርማ፣ እንከብድበት ሚዛን፣
ምነው! . . . . ያውም አድዋን!?
.
ምነው!?
በጎሰኝነት ችካል፣ በየጎጡ ጋጥ ታስረን፤
‹‹አድዋ!›› ማለት ከበደን፤
‹‹ኢትዮጵያ!›› ማለት ሸከከን፡፡
ባንባረክ ልንባርከው፣ ቅርጫ ʽናረገው አማረን፡፡
የአባቶቻችን ድል አሳከከን፤
ለትርክት አንደበት አጠረን!
ጀግንነትን አንውረስ - እንፍራ፣ እዳ አለው፣
ስንቀል ይከብዳል፤
ጀግንነት ጣር አለው ይቅር፣
እንዴት ድል መውረስ ያቅታል!?
.
ምንስ ድንቁርና ቢጎራበተን፤
ጎሰኝነት ቢያባትተን፤
እንዴት ድል መውረስ ያቅተን!
ያውም አድዋን! ከሀገር፣ ከሰንደቅ፣ ከነጻነትም በላይ፤
የሰው መሆንን ማተብ፣ የ‹‹ሳቬጅ›› ተረት ተርትን ስራይ፤
የአፍሪካን የነጻነት አዋይ፤
እንዴት!
.
ኧረ ወገኔ ውሉን ስቷል፤
አድዋ ተራራ መስሎታል!
ሸንሽኖ ሊከፋፈለው፣ ኮረብታ ሊያደርገው አምሮታል፡፡
አድዋ የአንድ ቀን ውሎ፣ አድዋ ተራራ መስሎታል፡፡
.
መንፈስ እኮ ነው አድዋ፣ . . . .
ፈለግ - ለመንገዳችን፣ ለታሪካችን - ልሳን፤
ዙፋን - የነጻነታችን፣ የአብሮነታችን ቁርባን፤
የመረዳዳት ፍሬ፣ የኢትዮጵያዊነት መልህቅ፤
የደገፈን - እንዳንወድቅ፤
ያጸናን - እንዳንዋዥቅ፡፡
እንዳንፈርስ ያጠነከረን፣ . . .
እንዳንጎድል - ቀድሞ የሰፈረን፡፡
. . . . . ምነው ዘመን አወረን!?
.
አድዋ እንደሁ መንፈስ ነው!
እንኳን ጎጥ - ሀገር ያልቻለው፤
ጽናት - አህጉር የጠበበው፤
አይገድቡት - ይፈሳል፤
አያቅቡት - ይዳረሳል፡፡
.
ታዲያ ምነው!?
ምንስ ድንቁርና ቢጎራበተን፤
ጎሰኝነት ቢያባትተን፤
እንዴት ድል መውረስ ያቅተን!
ያውም አድዋን!
-------------
የካቲት 23፣ 2009፤ አዲስ አበባ፡፡

ለመላው የጥቁር ህዝቦች ኩራት ለሆነው ለታላቁ የአድዋ ድል 125ኛ ዓመት የመታሰቢያ ክብረ በዓል እንኳን በሰላም አደረሳችሁ !አደረሰን ።🙏
💚💛❤️💚💛❤️💚💛❤️💚💛❤️
@Getemlemitemaw
@Getem_lemitemaw

BY ግጥም ለሚጠማዉ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/Getem_lemitemaw/629

View MORE
Open in Telegram


ግጥም ለሚጠማዉ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Spiking bond yields driving sharp losses in tech stocks

A spike in interest rates since the start of the year has accelerated a rotation out of high-growth technology stocks and into value stocks poised to benefit from a reopening of the economy. The Nasdaq has fallen more than 10% over the past month as the Dow has soared to record highs, with a spike in the 10-year US Treasury yield acting as the main catalyst. It recently surged to a cycle high of more than 1.60% after starting the year below 1%. But according to Jim Paulsen, the Leuthold Group's chief investment strategist, rising interest rates do not represent a long-term threat to the stock market. Paulsen expects the 10-year yield to cross 2% by the end of the year. A spike in interest rates and its impact on the stock market depends on the economic backdrop, according to Paulsen. Rising interest rates amid a strengthening economy "may prove no challenge at all for stocks," Paulsen said.

A project of our size needs at least a few hundred million dollars per year to keep going,” Mr. Durov wrote in his public channel on Telegram late last year. “While doing that, we will remain independent and stay true to our values, redefining how a tech company should operate.

ግጥም ለሚጠማዉ from us


Telegram ግጥም ለሚጠማዉ
FROM USA