Warning: preg_grep(): Compilation failed: quantifier does not follow a repeatable item at offset 269 in /var/www/tg-me/post.php on line 75
የ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የስነምግባር እና ፀረ ሙስና ክበብ | Hawassa University Ethics and Anti corruption Club | Telegram Webview: HUethics/85 -
Telegram Group & Telegram Channel
የ ሥነምግባርና ፀረ ሙስና ክበብ የ2014 1ኛ የአባላት ጠቅላላ ጉባኤውን በዛሬው ዕለት አከናውኗል።

ዛሬ ከሰዓት በኋላ በተካሄደው በዚህ የአባላት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የክበቡ ሰብሳቢ በሆነችው እፀገነት መልካሙ የመክፈቻ ንግግር ተጀምሮ : ለአዲስ እና ነባር አባላት ስለ ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ክበብ ከአመሰራረቱ ጀምሮ ስላከናወናቸው ስራዎች እና ለወደፊቱ ለማከናወን ስለ አቀዳቸው ዕቅዶች ሰፊ ገለፃ በክበቡ ሰብሳቢ የተደረገ ሲሆን ፤ በዚህ ዓመትም ክበቡ በአዲስ መልክ ስራዎችን ቀልጣፋ በሆነ መንገድ ለማስኬድ በማሰብ በስሩ በጀመራቸው አራት(4) የስራ ክፍሎች ላይ አባላት እንዲመዘገቡ እና በመረጡት የስራ ክፍል ስር ሆነው ክበቡን እንዲያግዙ ጥሪ ቀርቧል።
በዕለቱም አዝናኝ ጨዋታዎች እና ጥያቄዎች የነበሩበት ሲሆን በሥነምግባር እና ፀረሙስና ዳይሬክቶሬት ስር የክበባት አስተባባሪ በሆነችው ብርዘመም ቦጋለ የመዝጊያ ንግግር ተደርጎ የ2014 ዓ.ም 1ኛ የአባላት ጠቅላላ ጉባኤው ተጠናቋል ።

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሥነ-ምግባር እና ፀረ-ሙስና ክበብ!!

ተማሪዎችን በስነምግባር መገንባት
ሀገር መገንባት ነው
💚💛❤️

Telegram ፔጃችንን ይቀላቀሉ ጥቆማዎትንም በዛው ያድርሱን ዛሬውኑ የ ሥነምግባር እና ፀረሙስና ክበብ አባል ይሁኑ ።

https://www.tg-me.com/us/የ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የስነምግባር እና ፀረ ሙስና ክበብ | Hawassa University Ethics and Anti corruption Club/com.HUethics
https://www.tg-me.com/us/የ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የስነምግባር እና ፀረ ሙስና ክበብ | Hawassa University Ethics and Anti corruption Club/com.HUethics
https://www.tg-me.com/us/የ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የስነምግባር እና ፀረ ሙስና ክበብ | Hawassa University Ethics and Anti corruption Club/com.HUethics



tg-me.com/HUethics/85
Create:
Last Update:

የ ሥነምግባርና ፀረ ሙስና ክበብ የ2014 1ኛ የአባላት ጠቅላላ ጉባኤውን በዛሬው ዕለት አከናውኗል።

ዛሬ ከሰዓት በኋላ በተካሄደው በዚህ የአባላት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የክበቡ ሰብሳቢ በሆነችው እፀገነት መልካሙ የመክፈቻ ንግግር ተጀምሮ : ለአዲስ እና ነባር አባላት ስለ ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ክበብ ከአመሰራረቱ ጀምሮ ስላከናወናቸው ስራዎች እና ለወደፊቱ ለማከናወን ስለ አቀዳቸው ዕቅዶች ሰፊ ገለፃ በክበቡ ሰብሳቢ የተደረገ ሲሆን ፤ በዚህ ዓመትም ክበቡ በአዲስ መልክ ስራዎችን ቀልጣፋ በሆነ መንገድ ለማስኬድ በማሰብ በስሩ በጀመራቸው አራት(4) የስራ ክፍሎች ላይ አባላት እንዲመዘገቡ እና በመረጡት የስራ ክፍል ስር ሆነው ክበቡን እንዲያግዙ ጥሪ ቀርቧል።
በዕለቱም አዝናኝ ጨዋታዎች እና ጥያቄዎች የነበሩበት ሲሆን በሥነምግባር እና ፀረሙስና ዳይሬክቶሬት ስር የክበባት አስተባባሪ በሆነችው ብርዘመም ቦጋለ የመዝጊያ ንግግር ተደርጎ የ2014 ዓ.ም 1ኛ የአባላት ጠቅላላ ጉባኤው ተጠናቋል ።

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሥነ-ምግባር እና ፀረ-ሙስና ክበብ!!

ተማሪዎችን በስነምግባር መገንባት
ሀገር መገንባት ነው
💚💛❤️

Telegram ፔጃችንን ይቀላቀሉ ጥቆማዎትንም በዛው ያድርሱን ዛሬውኑ የ ሥነምግባር እና ፀረሙስና ክበብ አባል ይሁኑ ።

https://www.tg-me.com/us/የ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የስነምግባር እና ፀረ ሙስና ክበብ | Hawassa University Ethics and Anti corruption Club/com.HUethics
https://www.tg-me.com/us/የ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የስነምግባር እና ፀረ ሙስና ክበብ | Hawassa University Ethics and Anti corruption Club/com.HUethics
https://www.tg-me.com/us/የ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የስነምግባር እና ፀረ ሙስና ክበብ | Hawassa University Ethics and Anti corruption Club/com.HUethics

BY የ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የስነምግባር እና ፀረ ሙስና ክበብ | Hawassa University Ethics and Anti corruption Club










Share with your friend now:
tg-me.com/HUethics/85

View MORE
Open in Telegram


የ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የስነምግባር እና ፀረ ሙስና ክበብ | Hawassa University Ethics and Anti corruption Club Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Can I mute a Telegram group?

In recent times, Telegram has gained a lot of popularity because of the controversy over WhatsApp’s new privacy policy. In January 2021, Telegram was the most downloaded app worldwide and crossed 500 million monthly active users. And with so many active users on the app, people might get messages in bulk from a group or a channel that can be a little irritating. So to get rid of the same, you can mute groups, chats, and channels on Telegram just like WhatsApp. You can mute notifications for one hour, eight hours, or two days, or you can disable notifications forever.

Dump Scam in Leaked Telegram Chat

A leaked Telegram discussion by 50 so-called crypto influencers has exposed the extraordinary steps they take in order to profit on the back off unsuspecting defi investors. According to a leaked screenshot of the chat, an elaborate plan to defraud defi investors using the worthless “$Few” tokens had been hatched. $Few tokens would be airdropped to some of the influencers who in turn promoted these to unsuspecting followers on Twitter.

የ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የስነምግባር እና ፀረ ሙስና ክበብ | Hawassa University Ethics and Anti corruption Club from us


Telegram የ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የስነምግባር እና ፀረ ሙስና ክበብ | Hawassa University Ethics and Anti corruption Club
FROM USA