This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
﴿يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللهَ وَابْتَغُوا إِلَيْهِ الْوَسِيلَةَ وَجَاهِدُوا فِي سَبِيلِهِ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ﴾.

«اللَّهُمَّ آتِ نُفُوسَنَا تَقْوَاهَا ، وَزَكِّهَا أنْتَ خَيْرُ مَنْ زَكَّاهَا ، أنْتَ وَلِيُّهَا وَمَوْلَاهَا».
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሰው ሆኖ ያልጎደለው የለም መቸስ። የአደም ልጅ ሆኖ እንከን የሌለበት የለም። ከፊሉ ቁጡ ነው። አንዳንዱ ቸልተኛ ነው። ሌላው ሰነፍ ነው። ሌላው ቀናተኛ ነው። በመጥፎ ቃላት የተፈተተነ አለ። ክፉ ጥርጣሬ የነገሰበት አለ። እኔ  ያልኩት ብቻ ካልሆነ ብሎ ድርቅ የሚል አለ።
በየቀኑ እራሳችንን ለማረም መትጋት አለብን። ለመለወጥና ለመሻሻል መጣር ይኖርብናል።
አላህ ሆይ ጠዋት ከወጣንበት ሁኔታ የተሻልን አድርገህ ማታ ላይ መልሰን።

ሶባሐል ኸይር ☺️

abx
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
فَنَادَىٰ فِي الظُّلُمَاتِ أَن لَّا إِلَٰهَ إِلَّا أَنتَ سُبْحَانَكَ إِنِّي كُنتُ مِنَ الظَّالِمين

በጨለማዎችም ውስጥ ኾኖ ከአንተ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ ጥራት ይገባህ፡፡ እኔ በእርግጥ ከበዳዮቹ ነበርኩ በማለት ተጣራ፡፡😢  •════•••🍃🌺🍃•••════•
JOIN
       ➳ www.tg-me.com/ISLAMICSCHOOL/com.Islam_and_Science
   
          ➳ www.tg-me.com/ISLAMICSCHOOL/com.Islam_and_Science
🔴 ዘርን የሚያወድስ አንድ አንቀፅ አይገኝም

‏قال شيخ الإسلام ابن تيمية رحمه الله:

"ولهذا ليس في كتاب الله آية واحدة يمدح فيها أحدًا بنسبه ولا يذم أحدًا بنسبه


ለዚህማ ሲባል ቁርኣን ውስጥ አንድን ሰው በዘሩ ሚያወድስ ወይም በዘሩ ሚኮንን አንድ አንቀፅ እንኳ የለም


وإنما يمدح بالإيمان والتقوى ويذم بالكفر والفسوق والعصيان

ሚያሞግሰው በእምነትና አላህን በመፍራት ብቻ ነው የሚኮንነውም በክህደት በጋጠ ወጥነትና በወንጀል ብቻ ነው

فجعل الفخر بالأحساب من أمور الجاهلية"..

በክብር መፎከረን ከመሃይማን አጀንዳዎች አድርጎታል
التفسير الكبير (٤٢/٤)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from 
🌤የጧት☀️☀️አዝካር🌤
                     
اصْبَحْنَا وَ أصْبَحَ المُلْكُ لِلَّهِ، وَ الحَمْدُ لِلَّهِ، لَا إِلَهَ إِلَّا اللهُ وَحْدَهُ لَا شَرِيْكَ لَهُ، لَهُ المُلْكُ، وَ لَهُ الحَمْدُ، وَ هُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ، رَبِّ أسْألُكَ خَيْرَ مَا في هَذَا اليَوْمِ وَ خَيْرَ مَا بَعْدَهُ، وَ أعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا في هَذَا اليَوْمِ وَ شَرِّ مَا بَعْدَهُ، رَبِّ أعُوذُ بِكَ مِنَ الكَسَلِ، وَ سُوءِ الكِبَرِ، رَبِّ أعُوذُ بِكَ مِنْ عَذَابٍ في النَّارِ وَ عَذَابٍ في القَبْرِ.

ማለዳ ላይ ለመድረስ ነቅተናል፡፡ በዚህ ሰዓት ሉዓላልነት የዓላማት ጌታ የሆነው አላህ ነው፡፡ ምስጋና ከአላህ ነው፡፡ ከአላህ ውጭ ሌላ\አምላክ የለም፡፡ አንድ ነው፡፡ አገር የለውም፡፡ ሉዓላዊነት የርሱ ብቻ ነው፡፡ ምስጋናም የርሱ ብቻ ነው፡፡ ጌታዬ ሆይ የዚህን\ቅና የቀጠዩን የሌሊቱን መልካም ነገር እጠይቅሃለሁ፡፡ ከዚህ ቀንና ከቀጣዩ ከሌሊቱ ክፉ ነገር በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ጌታዬ\ሆይ ከእሳት ቅጣት ከቀብር ውስጥ ቅጣትም በአንተ እጠበቃለሁ፡፡
ازكار الصباح
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ربي اجعلني من يصلي الصلاه ليرتاح بها لا ليرتاح منها🤍🤲🏻
ተፈኩር

አሏህ ምንምን ያሸነፈ ጌታ ነው፡፡
የሰው ልጅ አዲስ ነገር ሲሰራ የነበረን ነገር በማየት ወይም ምሳሌ በማድረግ ነው፡፡ ለምሳሌ ሰው አውሮፕላን ለመስራት አእዋፋትን አጠና፡፡ አሏህ ግን ከምንም ተነስቶ ያደርጋል፡፡ ካልነበረ ነገር ተነስቶ ይፈጥራል፡፡

አል-ኻሊቅ
"የስራ ዋጋ በሚከፈልበት ቀንና የስራን ዋጋ በሚከፍለው አምላክ ያመነ ሰው መልካም ነገር ለማድረግ  ቀስቃሽ አይጠብቅም፡፡"
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🍎እስከዛሬ ካነበብኩት  በጣ ደስ የሚለኝ
.
ሰውዬው ከ ኢሻ ሰላት ብሃላ ወደ ቤቱ ሲገባ ልጆቹን ተኝቶ አገኛቸው ባለቤቱን ሰላት ሰግደዋሉ ወይስ አልሰገዱም በማለት ጠየቃት?
እሷም : እንዲ አለቺው...ቤት ውስጥ ምንም ምግብ አልነበረምና አታልዬ ሳይሰግዱ አስተኘዋቸው ብላ መለሰችለት
ባለቤቷም:እንዲሰግዱ ቀስቅሲያቸው አላት
እሷም:እንዳያስቸግሯት በመስጋት አሁን ከቀሰቀስኳቸው በራብ ብዛት ያለቅሳሉ ቤት ውስጥ ደግሞ ምንም ሚበላ ነገር የለም አለቺው
እሱም እንዲ አላት :አንቺ ሴት ሆይ አላህ እኔን ያዘዘኝ በሰላት እንዳዛቸው ነው የሪዝቃቸው ጉዳይ በኔ ላይ አይደለም...ቀስቅሺያቸው ሪዝቃቸው በ አላህ ላይ ነው አላት!!
አላህም እንዲህ ብሏል :-👇👇
{وَأْمُرْ أَهْلَكَ بِالصَّلَاةِ وَاصطبرْ عَلَيْهَا ۖ لَا نَسْأَلُكَ رِزْقًا ۖ نَّحْنُ نَرْزُقُكَ ۗ وَالْعَاقِبَةُ لِلتَّقْوَىٰ}
ቤተሰብህንም በስግደት እዘዝ፡፡ በእርሷም ላይ ዘውትር፤(ጽና)፡፡ ሲሳይን አንጠይቅህም፡፡ እኛ እንሰጥሃለን፡፡ መልካሚቱ መጨረሻም ለጥንቁቆቹ ናት፡፡
   ጣሃ 20፦13
እናቲቱም እጅ ሰጥታ እንዲሰግዱ ቀሰቀሰቻቸው ከዛም ሰገድው እንደጨረሱ የቤታቸው በር ተንኳኳ!...በሩን ሲከፍቱት አከባቢያቸው ላይ የሚኖር አንድ ባለ ሀብት በተለያዩ ምግቦችች የተሞላ ከረጢት ኢዞ ነበር ከዛ ሰውዬውን ይሄን ለቤተሰብህ ውሰድና ስጣቸው አለው🎈
ሰውዬም ደንግጦ እንዴት ልትመጣ ቻልክ አለው ...ባለሀብቱም አመጣጡን እንዲህ ሲል ተረከለት : አንድ የተከበረ ባለስልጣን እኔ ዘንድ በእንግድነት መጥቶ ነበረ አነዚህ ምግቦችም ለሱ የተዘጋጁ ነበሩ ግን ከመመገቡ በፊት  በሆነ ጉዳይ ላይ ትንሽ ተከራክረን ምግቡን አልበላም ብሎ በመማል ጥሎ ወጣ ከዛም እኔ  የቀረበውን ምግብ ያዝኩና እግሮቼ በቆሙበት ስፍራ ላለ ሰው እሰጣለሁ ብዬ ከቤት ወጣሁኝ ግን ወላሂ ልክ አንተ በር ከመድረሴ በፊት አንድም አልቆምኩኝም በ አላህ ይሁንብኝ እናንተ ዘንድ ምን እንዳመጣኝ አላውቅም በማለት ነገረው ...በዚህ ግዜ የቤቱ አባወራ እጁን ወደላይ ከፍ አድርጎ እንዲህ አለ 👇👇👇
: رَبِّ اجْعَلْنِي مُقِيمَ الصَّلَاةِ وَمِن ذُرِّيَّتِي ۚ رَبَّنَا وَتَقَبَّلْ دُعَاءِ.
«ጌታዬ ሆይ! ሰላትን አዘውትሬ የምሰግድ አድርገኝ፡፡ ከዘሮቼም (አድርግ)፡፡ ጌታችን ሆይ! ጸሎቴንም ተቀበለኝ። አለ!! ሱረቱ ኢብራሂም -40:
.http://www.tg-me.com/ISLAMICSCHOOL/com.Islam_and_Science
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ልባችን ""ሁሉም ነገር በ አላህ እጅ እንደሆነ ሲያውቅ በጣም ይረጋጋል
http://www.tg-me.com/ISLAMICSCHOOL/com.Islam_and_Science
ምናልባት Telegram ላይ እና Facebook ላይ ከሚሊየን በላይ ተከታይና ጓደኛ ሊኖሩህ ይችላል። አላህን የማያስታውሱህ ከሆነ ምንም አይጠቅሙህም።
ISLAMIC SCHOOL
Photo
የረመዳን ተአምራት እና ዮሺኖሪ
*************************
በ አውሮፓያኑ አቆጣጣር 2016 የ አለማችንን ትልቁን ሽልማት Nobel Prize in Physiology or Medicine ሽልማት ያሸነፈው ፊዚዮሎጂስት Yoshinori Ohsumi ነው። ያሸነፈውም የ ሰውነትን controlled autophagy “የጽዳት ዘመቻ” ሳይንስ በድንቅ ምርምር ከደረሰበት በኋላ ነው። ታድያ ይህ ድንቅ ሰው የሰራው ስራ ስለ ረመዳን ጾም የተለየ ግንዛቤን የፈጠረ ነበር። እናብራራው...

የሰው ልጅ ለ 12 ሰአትና ከዚያም በላይ ብቻ ከጾመ "ኦቶፋጂ" (autophagy) በመባል የሚታወቀውን የሴል ሂደት ለመጀመር ያስችለዋል። ይህን ሂደት "የ ሰውነት የጽዳት ዘመቻ" በማለት ልንጠራው እንችላለን። እናም በዚህ የ "ኦቶፋጂ ጽዳት ዘመቻ በ ሰውነት በየቦታው የወዳደቀ ፕሮቲን (Damaged protein) የተበላሹ ሴሎችን ሳይቀር በሙሉ ጠራርጎ በማቃጠል ያስወግዳል።

በተፈጥሮ ያረጁ ሴሎች በ ህይወት እያሉ በምትካቸው ወጣት ሴል አይመረትም። ለምሳሌ ይህንን ሁኔታ በ መከላከያ ሴሎች (Immune system) አንጻር ብናይ የሰውነት ባረጁ ሴሎች መሞላት ተጸኖው ቀላል አይደለም። ሽማግሌ ፖሊስ ከሌባ እንደማያስጥለው ሁሉ ሽማግሌ የ መከላከያ ሴልም ከ በሽታ አያድንም። አንድ ሰው 12 ሰአት ጾም ሲጾም ሰውነት የ ምግብ ጉድለቱን ለመሙላት ሲል ሽማግሌ ሴሎችን ገድሎ ለምግብነት ይጠቀማቸዋል (ይበላቸዋል) (ሰው በተፈጥሮ የሚከሳው የራሱን አካል በልቶ ነው)። ሆኖም ስናፈጥር (ስንበላ) አዲስ ንቃት ያለው ወጣት ሴል እንዲፈጠር እድል ይሰጣል (immune cell recycling) ። በዚህም ሂደት ሁሉም ሴል ሲታደስ በዛውም የመከላከያ ሚኒስተር ታደሰ ማለት ነው። ያማለት የበሽታ መከላከል አቅም በ ጾም ምክኒያት ተሻሻለ ማለት ነው።

ይህ ሂደት ሴሎች የራሳቸውን ክፍሎች የሚያድሱበትና እንደገና ጥቅም ላይ እንዲውሉ የሚያደርግም የተፈጥሮ አሠራር ነው።ይህ ሂደት በተለይ ኒውሮዲጀነሬቲቭ ሁኔታዎችን ካንሰርን ጨምሮ ገዳይ በሽታዎችን በመከላከል ረገድ ከፍተኛ ሚና ሊጫወት ስለሚችል ለሰው ልጅ እጅጉን አስፈላጊ ነው ።ይህም ሴሎችን ለመጠገንና ለማጽዳት የሚረዳ ከመሆኑም በላይ ለረጅም ዕድሜና እርጅናንም ለመከላከል ተጽእኖ አለው።
እጅግ የሚገርመው ሰውነት autophagyን ለመጀመር በትንሹ ለ12 ሰዓት እና በላይ ያህል ይፈልጋል። ከሃይማኖት ጾም አንጻር ስናየው ከእስልምና ጾም ጋር ብቻ ትይዩ ነው (ፊጥራ)።

ዛሬ ላይ ፈረንጆች እንደ ጤናማ ባህል promote እያደረጉት ነው።ዩሽነሪ በሽልማቱ ለጋዜጠኞች ስለ autophagy ሲያብራራ ጾሙ ለ4 ሳምንት ሲተገበር እጅግ የተዋጣለት ይሆናል።
እናም አላህ ሱብሃነሁ ወተዓላ በጤና እንድንከርም በ ፊጥራ ይህንንም ሲስተም በዓመት አንድ ጊዜ ሰውነት ላይ ለአንድ ወር እንዲካሄድ የወሰነለት ሀቅ ይሆን እያልን ተገረምነ 😍😍😍 “ተባረከላሁ አህሰኑል ካሊቂን” አልን።

ፎቶው የ ፕሮፌሰር Yoshinori Ohsumi ነው።
2024/05/01 02:42:22
Back to Top
HTML Embed Code: