Telegram Group & Telegram Channel
Forwarded from Mizan tube (Abdi Ikhlas)
#እንዴት_ታሰርን? – #ኢኽላስ_ጀመዓ

ማክሰኞ እለት ነበር ለመውሊድ ያዘጋጀነውን መንዙማ በቪድዮ ለመሰራት ከጀመዓችን የሴት አባላት የአንዷ አባል እህት ቤት የተገኘነው።

ገና ቀረፃውን ከመጀመራችን ሲቪል እና ዩኒፎርም የለበሱ ፖሊሶች ተከታትለው ገቡ። ግቢ ውስጥ ስለነበር እየቀረፅን የነበረው እንደገቡ አገኙን እኛ እየሰራን የነበረው ሰላማዊ ስራ ስለነበር ቀለል አርገን ተመልክተነው ነበር።

እነሱም ቀለል ባለ ስሜት እያዋዙ ካሜራ እንድናጠፋ ካዘዙን በኋላ ለናንተው ሲባል ነው ፖሊስ ጣብያ ደርሰን ለፎርማሊቲው (ለደንቡ) ሰላማዊ መሆናችሁን ፈርማችሁ ትወጣላችሁ ብለው እኛንም ካሜራ ማኖቻችንንም ይዘውን ሄዱ።

ፖሊስ ጣብያው እንደደረስን እስከ 10 ሰዓት ቁጭ ካረጉን በኋላ ቃል ስጡ አሉን። ቃል ስንሰጥ የተጠረጠርንበት ክስ ይነበብልን ጀመር ያኔ ነው የደነገጥነው እንዴት 1 ሰው ሙስሊም መሆኑ ብቻ አክራሪ ወንጀለኛ ተብሎ ያስከስሰዋል?

ብቻ የሆነው ሆኖ ወደ መምሸት ተቃርቦ 12 ሰዓት ሲሆን ያልጠበቅነው ዱብዳ ወረደ እሱም የጫማ ክር እና ቀበቶ ፍቱ ተባልን ስልካችን ተወሰደና አንዲት ጠባብ ጨለማ ቤት ውስጥ ወረወሩን። በጣም ያስፈራ በጣም ይጨንቅም ነበር ለ 5 ሰው በማይበቃ ቤት ውስጥ አስራ ዘጠኝ ሰው ላይ በላይ አነባበሩን በዛ ላይ ጨለማ። ከዛም አልፎ ለቤተሰቦቻችን ያለንበትን ሁኔታ ለማሳወቅ ስልክ አስደውሉን ብለን ብንለምን ሰሚ ጆሮ ጠፋ።

እዛች ክፍል ውስጥ ታጭቀን አደርን ግማሹ ተኝቶ ግማሹ ቁጭ ብሎ። በዛ ላይ ሽንት ሚሸናው ለሊት 11 ሰዓት እና ማታ 11 ሰዓት 2 ግዜ ብቻ ነው። በድንገት ሰምተው ሊጠይቁን የመጡ ቤተሰቦቻችንም እንዳያዩን ተደረገ።

በቀጣዩ ቀን ልክ 9 ሰዓት አከባቢ ሀይለኛ ዝናብ ላያችን ላይ እየዘነበ በፓትሮል መኪና ጭነውን ቡልቡላ ፖሊስ ጣብያ ወሰዱን።

አልሀምዱሊላህ እዛ ግን ደስ ይል ነበር ቤተሰቦቻችንን ማናገር፣ስልክ መደወል ቻልን ክፍሉም ትልቅ አዳራሽ ነበር ማብራትም አለ ፖሊሶቹም አላህ የወደዳቸው ምርጦች ነበሩ።

ቢሆንም እስር ቤት ነውና በፖሊስ እየተጠበቁ መንቀሳቀስ ከባድ ነው አቀባበላችው ማራኪ ከመሆኑም በላይ ከኛ በፊት ታስረው የነበሩትን 23 አከባቢ እስረኞች ለኛ ቦታውን አስለቅቀው የተሻለ እንክብካቤ ይደረግልን ጀመር። በዛ ላይ ካቦ (የእስረኞች አለቃ) እንደ አዲስ ይመረጥ ተብሎ እኔው ተመረጥኩ 😊

ፖሊሶቹ ለካቦ ቦታ አላቸው በቃ ገብቼ ማላውቀውን እስር ቤት እንደ ለማዳ ታሳሪ ስመራዉ ቆየሁ መሸና ለያንዳንዳችን አንዳንድ ፍራሽ ተሰጥቶን ተመቻችተን አደርን።

በዚህ መሀከል ወደ ደጅ ስንዞር እኛን ለመጠየቅ የመጣው ሰው ወላሂ አጀብ ያሰኛል። ኢኽላስ እውነትም ሰው አለው እንድል አደረገን። ያውም ቁርጡ ሳይታወቅ ለማንም አይነገር ተብሎ እስክንፈታ ድረስ በይፋ ለማንም አልተነገረም ነበር። በአላህ እዝነት በብዙዎች ዱአ በብዙዎች ሩጫና ልፋት መስዋትነት ተከፍሎበት ሀሙስ 9:30 ከእስር ተፈታን።

ውስጥ ባለንበት ሰዓት እንደ ጉድ አሽቀናል ቂሳ እና እስቲግፋር በጋራ ተዋውሰናል ልዩ ትዝታ ልባችን ላይ አትመናል። ክፉና ደጉን ተመልክተናል የቁርጥ ቀን ወዳጃችንንም አይተናል። በዚህ አጋጣሚ ለሊት 12 ሰዓት እየማጣችሁ ቁርስ ምሳ እራት ቡልቡላ ድረስ እያመጣችሁ የእስር ቤቱን ምግብ እንዳንበላ ለካደማችሁን የኢኽላስ ጀመዓ ያልታሰራችሁ ወንድ እና ሴት አባሎቻችን ጓደኞች እና ሌሎች በኛ ጉዳይ የተንከራተታችሁ በሙሉ እኛ አቅም የለንም አላህ ኸይር ጀዛቹን ይክፈል ውዶቼ።

አሁንም የምንለው በዲናችን ምክንያት መታሰር ይብቃን እና ኡስታዛችን ኡስታዝ ፈድሉም እንደኛ ይፈቱልን። እኛ በተፈጠረው ሁሉ ኮራን እንጂ አልተቆጨንም።

ለሌሎች ትምህርት እንሆን ዘንድ ሁላችሁም ራሳችሁን ጠብቁ። አክራሪ አይደለንም እኛ ሙስሊሞች ነን። አልሀምዱሊላህ አላ ኩሊ ሀሊን። 🙏🙏🙏🙏

አብዲ ኢኽላስ

👉 @IkhlassTube



tg-me.com/Ineiyalehucharity/623
Create:
Last Update:

#እንዴት_ታሰርን? – #ኢኽላስ_ጀመዓ

ማክሰኞ እለት ነበር ለመውሊድ ያዘጋጀነውን መንዙማ በቪድዮ ለመሰራት ከጀመዓችን የሴት አባላት የአንዷ አባል እህት ቤት የተገኘነው።

ገና ቀረፃውን ከመጀመራችን ሲቪል እና ዩኒፎርም የለበሱ ፖሊሶች ተከታትለው ገቡ። ግቢ ውስጥ ስለነበር እየቀረፅን የነበረው እንደገቡ አገኙን እኛ እየሰራን የነበረው ሰላማዊ ስራ ስለነበር ቀለል አርገን ተመልክተነው ነበር።

እነሱም ቀለል ባለ ስሜት እያዋዙ ካሜራ እንድናጠፋ ካዘዙን በኋላ ለናንተው ሲባል ነው ፖሊስ ጣብያ ደርሰን ለፎርማሊቲው (ለደንቡ) ሰላማዊ መሆናችሁን ፈርማችሁ ትወጣላችሁ ብለው እኛንም ካሜራ ማኖቻችንንም ይዘውን ሄዱ።

ፖሊስ ጣብያው እንደደረስን እስከ 10 ሰዓት ቁጭ ካረጉን በኋላ ቃል ስጡ አሉን። ቃል ስንሰጥ የተጠረጠርንበት ክስ ይነበብልን ጀመር ያኔ ነው የደነገጥነው እንዴት 1 ሰው ሙስሊም መሆኑ ብቻ አክራሪ ወንጀለኛ ተብሎ ያስከስሰዋል?

ብቻ የሆነው ሆኖ ወደ መምሸት ተቃርቦ 12 ሰዓት ሲሆን ያልጠበቅነው ዱብዳ ወረደ እሱም የጫማ ክር እና ቀበቶ ፍቱ ተባልን ስልካችን ተወሰደና አንዲት ጠባብ ጨለማ ቤት ውስጥ ወረወሩን። በጣም ያስፈራ በጣም ይጨንቅም ነበር ለ 5 ሰው በማይበቃ ቤት ውስጥ አስራ ዘጠኝ ሰው ላይ በላይ አነባበሩን በዛ ላይ ጨለማ። ከዛም አልፎ ለቤተሰቦቻችን ያለንበትን ሁኔታ ለማሳወቅ ስልክ አስደውሉን ብለን ብንለምን ሰሚ ጆሮ ጠፋ።

እዛች ክፍል ውስጥ ታጭቀን አደርን ግማሹ ተኝቶ ግማሹ ቁጭ ብሎ። በዛ ላይ ሽንት ሚሸናው ለሊት 11 ሰዓት እና ማታ 11 ሰዓት 2 ግዜ ብቻ ነው። በድንገት ሰምተው ሊጠይቁን የመጡ ቤተሰቦቻችንም እንዳያዩን ተደረገ።

በቀጣዩ ቀን ልክ 9 ሰዓት አከባቢ ሀይለኛ ዝናብ ላያችን ላይ እየዘነበ በፓትሮል መኪና ጭነውን ቡልቡላ ፖሊስ ጣብያ ወሰዱን።

አልሀምዱሊላህ እዛ ግን ደስ ይል ነበር ቤተሰቦቻችንን ማናገር፣ስልክ መደወል ቻልን ክፍሉም ትልቅ አዳራሽ ነበር ማብራትም አለ ፖሊሶቹም አላህ የወደዳቸው ምርጦች ነበሩ።

ቢሆንም እስር ቤት ነውና በፖሊስ እየተጠበቁ መንቀሳቀስ ከባድ ነው አቀባበላችው ማራኪ ከመሆኑም በላይ ከኛ በፊት ታስረው የነበሩትን 23 አከባቢ እስረኞች ለኛ ቦታውን አስለቅቀው የተሻለ እንክብካቤ ይደረግልን ጀመር። በዛ ላይ ካቦ (የእስረኞች አለቃ) እንደ አዲስ ይመረጥ ተብሎ እኔው ተመረጥኩ 😊

ፖሊሶቹ ለካቦ ቦታ አላቸው በቃ ገብቼ ማላውቀውን እስር ቤት እንደ ለማዳ ታሳሪ ስመራዉ ቆየሁ መሸና ለያንዳንዳችን አንዳንድ ፍራሽ ተሰጥቶን ተመቻችተን አደርን።

በዚህ መሀከል ወደ ደጅ ስንዞር እኛን ለመጠየቅ የመጣው ሰው ወላሂ አጀብ ያሰኛል። ኢኽላስ እውነትም ሰው አለው እንድል አደረገን። ያውም ቁርጡ ሳይታወቅ ለማንም አይነገር ተብሎ እስክንፈታ ድረስ በይፋ ለማንም አልተነገረም ነበር። በአላህ እዝነት በብዙዎች ዱአ በብዙዎች ሩጫና ልፋት መስዋትነት ተከፍሎበት ሀሙስ 9:30 ከእስር ተፈታን።

ውስጥ ባለንበት ሰዓት እንደ ጉድ አሽቀናል ቂሳ እና እስቲግፋር በጋራ ተዋውሰናል ልዩ ትዝታ ልባችን ላይ አትመናል። ክፉና ደጉን ተመልክተናል የቁርጥ ቀን ወዳጃችንንም አይተናል። በዚህ አጋጣሚ ለሊት 12 ሰዓት እየማጣችሁ ቁርስ ምሳ እራት ቡልቡላ ድረስ እያመጣችሁ የእስር ቤቱን ምግብ እንዳንበላ ለካደማችሁን የኢኽላስ ጀመዓ ያልታሰራችሁ ወንድ እና ሴት አባሎቻችን ጓደኞች እና ሌሎች በኛ ጉዳይ የተንከራተታችሁ በሙሉ እኛ አቅም የለንም አላህ ኸይር ጀዛቹን ይክፈል ውዶቼ።

አሁንም የምንለው በዲናችን ምክንያት መታሰር ይብቃን እና ኡስታዛችን ኡስታዝ ፈድሉም እንደኛ ይፈቱልን። እኛ በተፈጠረው ሁሉ ኮራን እንጂ አልተቆጨንም።

ለሌሎች ትምህርት እንሆን ዘንድ ሁላችሁም ራሳችሁን ጠብቁ። አክራሪ አይደለንም እኛ ሙስሊሞች ነን። አልሀምዱሊላህ አላ ኩሊ ሀሊን። 🙏🙏🙏🙏

አብዲ ኢኽላስ

👉 @IkhlassTube

BY እኔ እያለሁ የመረዳጃ ተቋም ( Ineiyalehu )


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/Ineiyalehucharity/623

View MORE
Open in Telegram


እኔ እያለሁ የመረዳጃ ተቋም Ineiyalehu Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Should You Buy Bitcoin?

In general, many financial experts support their clients’ desire to buy cryptocurrency, but they don’t recommend it unless clients express interest. “The biggest concern for us is if someone wants to invest in crypto and the investment they choose doesn’t do well, and then all of a sudden they can’t send their kids to college,” says Ian Harvey, a certified financial planner (CFP) in New York City. “Then it wasn’t worth the risk.” The speculative nature of cryptocurrency leads some planners to recommend it for clients’ “side” investments. “Some call it a Vegas account,” says Scott Hammel, a CFP in Dallas. “Let’s keep this away from our real long-term perspective, make sure it doesn’t become too large a portion of your portfolio.” In a very real sense, Bitcoin is like a single stock, and advisors wouldn’t recommend putting a sizable part of your portfolio into any one company. At most, planners suggest putting no more than 1% to 10% into Bitcoin if you’re passionate about it. “If it was one stock, you would never allocate any significant portion of your portfolio to it,” Hammel says.

How Does Telegram Make Money?

Telegram is a free app and runs on donations. According to a blog on the telegram: We believe in fast and secure messaging that is also 100% free. Pavel Durov, who shares our vision, supplied Telegram with a generous donation, so we have quite enough money for the time being. If Telegram runs out, we will introduce non-essential paid options to support the infrastructure and finance developer salaries. But making profits will never be an end-goal for Telegram.

እኔ እያለሁ የመረዳጃ ተቋም Ineiyalehu from us


Telegram እኔ እያለሁ የመረዳጃ ተቋም ( Ineiyalehu )
FROM USA