Telegram Group & Telegram Channel
በስምምነቱ መሰረት ሸሪፍ ሁሴን በኸሊፋው ላይ አመፅ እንዲያነሳ የሚለው ሀሳብ ይገኝበታል፡፡ አሳዛኝ የሙስሊም መሪነት አስተሳሰብ ነበር፡፡ ሙስሊሞች በስልጣን ጥም ተሸንግለው በራሳቸው መሪ ላይ አመፅ ለማንሳት የቋመጡበት የታሪከ አብነት፡፡

በሚስጢር የተደረገው ስምምነት ዶሴ ሙሉ በሙሉ ግልፅ ባልሆኑ ሀሳቦች የተሞሉ ነበሩ፡፡ ሸሪፍ ሁሴን ይህን ጉዳይ ሳያዉቀው እንዳልቀረ ብዙ ምሁራን ያምናሉ፡፡ የሸሪፉ ፍላጎት ስምምነቱ የሚሰጠውን ዉጤት ብቻ መጠበቅ አልነበረም፡፡ ዋና ግቡ ከእንግሊዛዊያኑ በቂ የጦርና ሎጂስቲክስ እርዳታ ማግኘት ነበር፡፡ ዉላቸው ላይፀና ቢችል የራሱን መንገድ እንደሚከተል ያስተዋለ ይመስላል ይላሉ ምሁራኑ፡፡ እንግሊዛዊያኑ ያሉትን ተቀብሎ ለፈረመላቸው ሸሪፍ ታዲያ መሳሪያዎችን ከመስጠት ጀምሮ በቂ የጦር ስልጠና ጭምር በመስጠት አልደከሙም፡፡ የኦቶማንን መንግስት ለመጣል ወሳኝ እድል ያገኙት በሙስሊም ዓረቦች በኩል መሆኑን አስረግጠው ይረዳሉና፡፡ እነሱም ለትግል አጋርነት ካልሆነ ለዓረቦች የገቡትን ቃል እንደማይቀጠሉበት ይገባቸዋል፡፡ እንግሊዝ ከዓረቢያ አንድ ጥግ (የፐርሺያ ሰላጤ አባዳን መንደር) የፈለቀውን ነዳጅ መቆጣጠር ችላለች፡፡

በዚያ ላይ በቀጠናው በተከታታይ ነዳጅ እንደሚፈልቅ እየተነገረ መሆኑን ዊንስተን ቸርችል አስተዉሏል፡፡ ከሁሉም የአዉሮፓ መሪዎች ቀድሞ ይህን በማስተዋሉ አካባቢውን በበላይነት መቆጣጠር የእንግሊዝ ብቻ እድል እንዲሆን ጥልቅ ዓላማ ይዟል፡፡ ስለዚህ ሁሉም በየስሜቱ የያዘውን ይዞ ሱልጣኑን መጣል ስለሚቀድም ብቻ ተግባብተው አለፉ፡፡

#ክፍል ➋
ይቀጥላል......
ለአስተያየት🔽
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot
join👇👇👇

www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group



tg-me.com/Islam_and_Science/6039
Create:
Last Update:

በስምምነቱ መሰረት ሸሪፍ ሁሴን በኸሊፋው ላይ አመፅ እንዲያነሳ የሚለው ሀሳብ ይገኝበታል፡፡ አሳዛኝ የሙስሊም መሪነት አስተሳሰብ ነበር፡፡ ሙስሊሞች በስልጣን ጥም ተሸንግለው በራሳቸው መሪ ላይ አመፅ ለማንሳት የቋመጡበት የታሪከ አብነት፡፡

በሚስጢር የተደረገው ስምምነት ዶሴ ሙሉ በሙሉ ግልፅ ባልሆኑ ሀሳቦች የተሞሉ ነበሩ፡፡ ሸሪፍ ሁሴን ይህን ጉዳይ ሳያዉቀው እንዳልቀረ ብዙ ምሁራን ያምናሉ፡፡ የሸሪፉ ፍላጎት ስምምነቱ የሚሰጠውን ዉጤት ብቻ መጠበቅ አልነበረም፡፡ ዋና ግቡ ከእንግሊዛዊያኑ በቂ የጦርና ሎጂስቲክስ እርዳታ ማግኘት ነበር፡፡ ዉላቸው ላይፀና ቢችል የራሱን መንገድ እንደሚከተል ያስተዋለ ይመስላል ይላሉ ምሁራኑ፡፡ እንግሊዛዊያኑ ያሉትን ተቀብሎ ለፈረመላቸው ሸሪፍ ታዲያ መሳሪያዎችን ከመስጠት ጀምሮ በቂ የጦር ስልጠና ጭምር በመስጠት አልደከሙም፡፡ የኦቶማንን መንግስት ለመጣል ወሳኝ እድል ያገኙት በሙስሊም ዓረቦች በኩል መሆኑን አስረግጠው ይረዳሉና፡፡ እነሱም ለትግል አጋርነት ካልሆነ ለዓረቦች የገቡትን ቃል እንደማይቀጠሉበት ይገባቸዋል፡፡ እንግሊዝ ከዓረቢያ አንድ ጥግ (የፐርሺያ ሰላጤ አባዳን መንደር) የፈለቀውን ነዳጅ መቆጣጠር ችላለች፡፡

በዚያ ላይ በቀጠናው በተከታታይ ነዳጅ እንደሚፈልቅ እየተነገረ መሆኑን ዊንስተን ቸርችል አስተዉሏል፡፡ ከሁሉም የአዉሮፓ መሪዎች ቀድሞ ይህን በማስተዋሉ አካባቢውን በበላይነት መቆጣጠር የእንግሊዝ ብቻ እድል እንዲሆን ጥልቅ ዓላማ ይዟል፡፡ ስለዚህ ሁሉም በየስሜቱ የያዘውን ይዞ ሱልጣኑን መጣል ስለሚቀድም ብቻ ተግባብተው አለፉ፡፡

#ክፍል ➋
ይቀጥላል......
ለአስተያየት🔽
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot
join👇👇👇

www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/Islam_and_Science/6039

View MORE
Open in Telegram


ISLAMIC SCHOOL Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

That strategy is the acquisition of a value-priced company by a growth company. Using the growth company's higher-priced stock for the acquisition can produce outsized revenue and earnings growth. Even better is the use of cash, particularly in a growth period when financial aggressiveness is accepted and even positively viewed.he key public rationale behind this strategy is synergy - the 1+1=3 view. In many cases, synergy does occur and is valuable. However, in other cases, particularly as the strategy gains popularity, it doesn't. Joining two different organizations, workforces and cultures is a challenge. Simply putting two separate organizations together necessarily creates disruptions and conflicts that can undermine both operations.

Spiking bond yields driving sharp losses in tech stocks

A spike in interest rates since the start of the year has accelerated a rotation out of high-growth technology stocks and into value stocks poised to benefit from a reopening of the economy. The Nasdaq has fallen more than 10% over the past month as the Dow has soared to record highs, with a spike in the 10-year US Treasury yield acting as the main catalyst. It recently surged to a cycle high of more than 1.60% after starting the year below 1%. But according to Jim Paulsen, the Leuthold Group's chief investment strategist, rising interest rates do not represent a long-term threat to the stock market. Paulsen expects the 10-year yield to cross 2% by the end of the year. A spike in interest rates and its impact on the stock market depends on the economic backdrop, according to Paulsen. Rising interest rates amid a strengthening economy "may prove no challenge at all for stocks," Paulsen said.

ISLAMIC SCHOOL from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM USA