Telegram Group & Telegram Channel
  #ኢኽላስ_ጋ_የተጣመረ_ርዕስ_የሌለው_ጀግንነት
               አሚር ሰይድ

    ለእስልምና መስፋፋትና ማበብ ሕይወታቸውን የገበሩ አያሌ ሙጃሂዶች በኢስላም ታሪክ ላይ በደማቁ ሰፍረዋል። ስማቸው ተዘክሯል፣ገድላቸው ተወስቷል፣ ጀብዳቸው ተተርኳል። ግን ከነዚህ ሙጃሂዶች ባሻገር የአዕላፍ ሙጃሂዶች ገድል ተቀብሯል። ያለእነሱ ያ! ድል ምኞት ነበር። እነርሱም ሙስሊሞች ዘንድ የሚታወሱበትን ስም አልተውም። ራሳቸውን ደብቀው ለነገው ቤታቸው ሰንቀዋል።

   ታላቁ የጦር መሪ መስለማ አብኑ ዐብዱል መሊክ ወደ አንድ የሮማ ከተማ ዘመተ። ከተማዋ ባላት ጠንካራና ብርቱ ምሽግ ምክንያት ለሙስሊሞች ከባድ ሆነች። እንደከበቡ ብዙ ጊዜያት አለፉ። ሮሞች ከምሽጋቸው በስተጀርባ ሆነው ቀስት በመወርወር በሙስሊሞች ላይ ሌላ ራስ ምታት ሆኑ።

መስለማ ከተማዋን የሚከፍትበትን ዘዴ በማሰላሰል እንቅልፍ ከዓይኑ ጠፋ። ጠብ የሚል ሀሳብ ፍለጋ ብዙ ደከመ። ሙስሊሞችም የከበባው ርዝመት፣ የምሽጉ ብርታትና የከሀዲያኑ ቀስት ሞራላቸውን አያላሸቀው መጣ።

እንዲህ ጭንቀቱ በበረታበት አንድ ለሊት ነበር ፊቱን በጨርቅ የሸፈነ ሙጃሂድ ከሙስሊሞች ጦር በድብቅ ተነስቶ ወደ ምሽጉ ያመራው። ፍፁም ጀግንነት የተላበሰ ብቻውን ወደ ምሽጉ ሄደ። እንደደረሰም የምሽጉን ግንብ መቦርቦር ጀመረ። በስተመጨረሻም ተሳካለትና ክፍተት መፍጠር ቻለ  ይህ ሙጃሂድ ስራውን እንዳጠናቀቀ ለማንም ሳያሳውቅ ወደማረፊያው አመራ።
     በማግስቱ ሮሞች ቀስት ለመወርወር ተዘጋጅተዋል ያ ሙጃሂድ ወደ ቦረቦረው ክፍተት ብቻዉን በመሄድ ወደ ከተማው በስውር ዘለቀ። ቀጥታ ወደ በሩ በመሄድ የበሩን ዘበኞች ብቻውን ተፋልሞ በመዘረር ካስወገደ በኋላ በሩን ከፈተ፡፡

ሙስሊሞች የሚያዩትን ማመን አቃታቸው። ለወራት መግቢያ የሌለው አስኪመስላቸው ያለፋቸው የምሽግ በሩ ተከፈተ። ያ ሙጃሂድ ከውስጥ በኩል ብቅ ብሎ “አሏሁ አክበር" በማለት አድማሱን ሲያቀልጠው ሙስሊሞች የሱን ድምፅ ተከትለው “አሏሁ አክበር" እያሉ አስተጋቡ። ሮሞች በድንጋጤ ተሸበሩ። ሙስሊሞችን የሚፋለሙበት ወኔ ከቶውንም ሸሻቸው። የድል ፀሀይ በሙስሊሞች ላይ ፈነጠቀች።

ከድሉ በኋላ የሙስሊሞች መሪ መስለማ ሙጃሂዶቹን ሰበሰበ። “ምሽጉን ከፍቶ የገባው ማነው? ይውጣና ሽልማቱን እንስጠው" በማለት አሳወጀ።
.....ሁሉም በፀጥታ ያን ጀግና ለማየት በጉጉት ይጠባበቃል።ያ! ሙጃሂድ ግን ሽልማቱን በዱንያ ሳይሆን በአኼራ ነበር ማጣጣም ያለመዉና በመስለማ ጥሪ ምሳሹን ነፈገው።
.....መስለማ ዳግም ተጣራ የሚወጣ ግን ማንም አልነበረም። መስለማ ጥሪውን ደጋገመ። በማግስቱ ተጣራ። አሁንም የወጣ የለም።

"በሽንቁሩ የገባውን ሰው በፈለገበት ሰአት ማረፊያዬ አንዲመጣ በአላህ ስም እጠይቀዋለሁ" አለ አንዲመጣና እንዲያየው ከልቡ እየተመኘ።

ከቀትር በኋላ ሰዎች ሲያርፉ ያ ሙጃሂድ ፊቱን እንደሸፈነ ወደ መስለማ ማረፊያ መጣ።
.... መስለማም “አንተ ነህ? " አለው

“አኔ አውቀዋለሁ ግን አንድታውቀወው ከፈለክ ሶስት መስፈርቶች አሉት" አለ መጃሂዱ። መስለማ "ምንድን ናቸው መስፈርቶቹ ? " ሲል ጠየቀ፡፡

☞ ስሙን ላትጠይቀው
☞ ፊቱን ላይገልጥና
☞ ሽልማት ላትሰጠው" አለ። መስለማ ተስማማ። ሙጀሂዱም “እኔ ነኝ” አለና ሌላ ተጨማሪ ቃል ሳይናገር ወጥቶ ሄደ።

መስለማ አይኑ በእምባ ተሞላ። የዚህ ሙጃሂድ ልዕልና የእንባ ከረጢቱን ለመቆጣጠር አቅም አልሰጠውም።


ያ አላህ! ምን ያማረ ኢኽላስ! ከዚያን ቀን ጀምሮ ታዲያ መስለማ ዱዓ ሲያደርግ “ጌታዬ ሆይ! ከዚያ ሰው ጋር ቀስቅሰኝ" እያለ ነበር።

#ምንጭ ☞ ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ


join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group



tg-me.com/Islam_and_Science/6248
Create:
Last Update:

  #ኢኽላስ_ጋ_የተጣመረ_ርዕስ_የሌለው_ጀግንነት
               አሚር ሰይድ

    ለእስልምና መስፋፋትና ማበብ ሕይወታቸውን የገበሩ አያሌ ሙጃሂዶች በኢስላም ታሪክ ላይ በደማቁ ሰፍረዋል። ስማቸው ተዘክሯል፣ገድላቸው ተወስቷል፣ ጀብዳቸው ተተርኳል። ግን ከነዚህ ሙጃሂዶች ባሻገር የአዕላፍ ሙጃሂዶች ገድል ተቀብሯል። ያለእነሱ ያ! ድል ምኞት ነበር። እነርሱም ሙስሊሞች ዘንድ የሚታወሱበትን ስም አልተውም። ራሳቸውን ደብቀው ለነገው ቤታቸው ሰንቀዋል።

   ታላቁ የጦር መሪ መስለማ አብኑ ዐብዱል መሊክ ወደ አንድ የሮማ ከተማ ዘመተ። ከተማዋ ባላት ጠንካራና ብርቱ ምሽግ ምክንያት ለሙስሊሞች ከባድ ሆነች። እንደከበቡ ብዙ ጊዜያት አለፉ። ሮሞች ከምሽጋቸው በስተጀርባ ሆነው ቀስት በመወርወር በሙስሊሞች ላይ ሌላ ራስ ምታት ሆኑ።

መስለማ ከተማዋን የሚከፍትበትን ዘዴ በማሰላሰል እንቅልፍ ከዓይኑ ጠፋ። ጠብ የሚል ሀሳብ ፍለጋ ብዙ ደከመ። ሙስሊሞችም የከበባው ርዝመት፣ የምሽጉ ብርታትና የከሀዲያኑ ቀስት ሞራላቸውን አያላሸቀው መጣ።

እንዲህ ጭንቀቱ በበረታበት አንድ ለሊት ነበር ፊቱን በጨርቅ የሸፈነ ሙጃሂድ ከሙስሊሞች ጦር በድብቅ ተነስቶ ወደ ምሽጉ ያመራው። ፍፁም ጀግንነት የተላበሰ ብቻውን ወደ ምሽጉ ሄደ። እንደደረሰም የምሽጉን ግንብ መቦርቦር ጀመረ። በስተመጨረሻም ተሳካለትና ክፍተት መፍጠር ቻለ  ይህ ሙጃሂድ ስራውን እንዳጠናቀቀ ለማንም ሳያሳውቅ ወደማረፊያው አመራ።
     በማግስቱ ሮሞች ቀስት ለመወርወር ተዘጋጅተዋል ያ ሙጃሂድ ወደ ቦረቦረው ክፍተት ብቻዉን በመሄድ ወደ ከተማው በስውር ዘለቀ። ቀጥታ ወደ በሩ በመሄድ የበሩን ዘበኞች ብቻውን ተፋልሞ በመዘረር ካስወገደ በኋላ በሩን ከፈተ፡፡

ሙስሊሞች የሚያዩትን ማመን አቃታቸው። ለወራት መግቢያ የሌለው አስኪመስላቸው ያለፋቸው የምሽግ በሩ ተከፈተ። ያ ሙጃሂድ ከውስጥ በኩል ብቅ ብሎ “አሏሁ አክበር" በማለት አድማሱን ሲያቀልጠው ሙስሊሞች የሱን ድምፅ ተከትለው “አሏሁ አክበር" እያሉ አስተጋቡ። ሮሞች በድንጋጤ ተሸበሩ። ሙስሊሞችን የሚፋለሙበት ወኔ ከቶውንም ሸሻቸው። የድል ፀሀይ በሙስሊሞች ላይ ፈነጠቀች።

ከድሉ በኋላ የሙስሊሞች መሪ መስለማ ሙጃሂዶቹን ሰበሰበ። “ምሽጉን ከፍቶ የገባው ማነው? ይውጣና ሽልማቱን እንስጠው" በማለት አሳወጀ።
.....ሁሉም በፀጥታ ያን ጀግና ለማየት በጉጉት ይጠባበቃል።ያ! ሙጃሂድ ግን ሽልማቱን በዱንያ ሳይሆን በአኼራ ነበር ማጣጣም ያለመዉና በመስለማ ጥሪ ምሳሹን ነፈገው።
.....መስለማ ዳግም ተጣራ የሚወጣ ግን ማንም አልነበረም። መስለማ ጥሪውን ደጋገመ። በማግስቱ ተጣራ። አሁንም የወጣ የለም።

"በሽንቁሩ የገባውን ሰው በፈለገበት ሰአት ማረፊያዬ አንዲመጣ በአላህ ስም እጠይቀዋለሁ" አለ አንዲመጣና እንዲያየው ከልቡ እየተመኘ።

ከቀትር በኋላ ሰዎች ሲያርፉ ያ ሙጃሂድ ፊቱን እንደሸፈነ ወደ መስለማ ማረፊያ መጣ።
.... መስለማም “አንተ ነህ? " አለው

“አኔ አውቀዋለሁ ግን አንድታውቀወው ከፈለክ ሶስት መስፈርቶች አሉት" አለ መጃሂዱ። መስለማ "ምንድን ናቸው መስፈርቶቹ ? " ሲል ጠየቀ፡፡

☞ ስሙን ላትጠይቀው
☞ ፊቱን ላይገልጥና
☞ ሽልማት ላትሰጠው" አለ። መስለማ ተስማማ። ሙጀሂዱም “እኔ ነኝ” አለና ሌላ ተጨማሪ ቃል ሳይናገር ወጥቶ ሄደ።

መስለማ አይኑ በእምባ ተሞላ። የዚህ ሙጃሂድ ልዕልና የእንባ ከረጢቱን ለመቆጣጠር አቅም አልሰጠውም።


ያ አላህ! ምን ያማረ ኢኽላስ! ከዚያን ቀን ጀምሮ ታዲያ መስለማ ዱዓ ሲያደርግ “ጌታዬ ሆይ! ከዚያ ሰው ጋር ቀስቅሰኝ" እያለ ነበር።

#ምንጭ ☞ ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ


join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/Islam_and_Science/6248

View MORE
Open in Telegram


ISLAMIC SCHOOL Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The messaging service and social-media platform owes creditors roughly $700 million by the end of April, according to people briefed on the company’s plans and loan documents viewed by The Wall Street Journal. At the same time, Telegram Group Inc. must cover rising equipment and bandwidth expenses because of its rapid growth, despite going years without attempting to generate revenue.

The global forecast for the Asian markets is murky following recent volatility, with crude oil prices providing support in what has been an otherwise tough month. The European markets were down and the U.S. bourses were mixed and flat and the Asian markets figure to split the difference.The TSE finished modestly lower on Friday following losses from the financial shares and property stocks.For the day, the index sank 15.09 points or 0.49 percent to finish at 3,061.35 after trading between 3,057.84 and 3,089.78. Volume was 1.39 billion shares worth 1.30 billion Singapore dollars. There were 285 decliners and 184 gainers.

ISLAMIC SCHOOL from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM USA