Telegram Group & Telegram Channel
       #የምላስ_ወለምታ

ሶስት ሰዎች የሞት ፍርድ ተፈርዶባቸው ውሳኔው ተግባራዊ ሊሆን ህዝብ በተሰበሰበበት ሜዳ ከፍ ካለው ቦታ ላይ ተደረደሩ። አሊም፣ የህግ ጠበቃና የፊዚክስ ሊቅ ናቸው።
     ገመዱ ተዘጋጅቶ አሊሙን ወደ ፊት አስጠጉት። አንገቱን ከገመዱ በታቸ አጠለቁት። ለመናገር ለምትፈልገው የመጨረሻ ቃል ካለ ተናገር ተባለ።


አላህ አላህ....የሚያድነኝ እርሱ ብቻ ነው" ሲል ተናገረ። ገመዱ አንገቱ ላይ እንደጠበቀ አልሸመቀቅ አለ። ሕዝቡ ተገረመ። የአላህን ስም ጠርቷልና ገመዱን ፍቱለት ተብሎ ተለቀቀ። ነፍሱንም በአላህ ስም ታደገ። ‎

የሕግ ባለሙያው ተራ ደረሰ። አንገቱ ላይ ገመድ ጠለቀ። ለእርሱም የምትናገረው የመጨረሻ ቃል ካለ ተናገር ተባለ። እንዲህም አለ አንደ ኡስታዙ ከአላህ ጋር አልተዋወቅም ግን ፍትሕ እንደሚያድነኝ በሚገባ አውቃለሁ። ፍትሕ ፍትሕ ሲል ጮኸ። ገመዱ በአንገቱ ውስጥ እንደጠለቀ አልሸመቀቅ አለ። ጠበቃውን ፍቱት ስሰ ፍትሕ ተሟግቷልና መሰቀያ ገመዱ እንኳ ነፍሱን ለመንጠቅ አልደፈረችም ተባለ። ጠበቃውም በፍትሕ ስም ነፍሱን አዳነ።

የፊዚክስ ሊቁ ተራ ደረሰ። እርሱም ተጠየቀ መናገር የምትፈልገው የመጨረሻ ቃል አለን? ተባለ።

"እኔ አላህን አንደ ኡስታዙ አላውቀውም። እንደ ጠበቃውም ስለ ፍትሕ አልለፈልፍም። ግን መስቀያ ገመዱ እስካሁን አንገታቸው ላይ ጠልቆ ያልተሸመቀቀው አናቱ ላይ ያለዉ ቋጠሮ ስለጠበቀ ነው" አለ። ገመዱን ሲመለከቱት በትክክል ቋጠሮው በመጥበቁ ምክንያት ነው ያልተሸመቀቀው። ቋጠሮውን አስተካክለው የፊዚክስ ሊቁ አንገት ላይ ገመዱን ሸምቅቀው ገደሉት።

   አንዳንዴ እውነታውን እንኳ እያወቅከ ምላስህን መያዝ ይኖርብሀል። ሞኝ መሆን ብልጠት የሚሆንባቸው በርካታ ቦታዎች አሉና አፍህን በመዳፍህ ላይ አድርገህ ዝም በል።


join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group



tg-me.com/Islam_and_Science/6273
Create:
Last Update:

       #የምላስ_ወለምታ

ሶስት ሰዎች የሞት ፍርድ ተፈርዶባቸው ውሳኔው ተግባራዊ ሊሆን ህዝብ በተሰበሰበበት ሜዳ ከፍ ካለው ቦታ ላይ ተደረደሩ። አሊም፣ የህግ ጠበቃና የፊዚክስ ሊቅ ናቸው።
     ገመዱ ተዘጋጅቶ አሊሙን ወደ ፊት አስጠጉት። አንገቱን ከገመዱ በታቸ አጠለቁት። ለመናገር ለምትፈልገው የመጨረሻ ቃል ካለ ተናገር ተባለ።


አላህ አላህ....የሚያድነኝ እርሱ ብቻ ነው" ሲል ተናገረ። ገመዱ አንገቱ ላይ እንደጠበቀ አልሸመቀቅ አለ። ሕዝቡ ተገረመ። የአላህን ስም ጠርቷልና ገመዱን ፍቱለት ተብሎ ተለቀቀ። ነፍሱንም በአላህ ስም ታደገ። ‎

የሕግ ባለሙያው ተራ ደረሰ። አንገቱ ላይ ገመድ ጠለቀ። ለእርሱም የምትናገረው የመጨረሻ ቃል ካለ ተናገር ተባለ። እንዲህም አለ አንደ ኡስታዙ ከአላህ ጋር አልተዋወቅም ግን ፍትሕ እንደሚያድነኝ በሚገባ አውቃለሁ። ፍትሕ ፍትሕ ሲል ጮኸ። ገመዱ በአንገቱ ውስጥ እንደጠለቀ አልሸመቀቅ አለ። ጠበቃውን ፍቱት ስሰ ፍትሕ ተሟግቷልና መሰቀያ ገመዱ እንኳ ነፍሱን ለመንጠቅ አልደፈረችም ተባለ። ጠበቃውም በፍትሕ ስም ነፍሱን አዳነ።

የፊዚክስ ሊቁ ተራ ደረሰ። እርሱም ተጠየቀ መናገር የምትፈልገው የመጨረሻ ቃል አለን? ተባለ።

"እኔ አላህን አንደ ኡስታዙ አላውቀውም። እንደ ጠበቃውም ስለ ፍትሕ አልለፈልፍም። ግን መስቀያ ገመዱ እስካሁን አንገታቸው ላይ ጠልቆ ያልተሸመቀቀው አናቱ ላይ ያለዉ ቋጠሮ ስለጠበቀ ነው" አለ። ገመዱን ሲመለከቱት በትክክል ቋጠሮው በመጥበቁ ምክንያት ነው ያልተሸመቀቀው። ቋጠሮውን አስተካክለው የፊዚክስ ሊቁ አንገት ላይ ገመዱን ሸምቅቀው ገደሉት።

   አንዳንዴ እውነታውን እንኳ እያወቅከ ምላስህን መያዝ ይኖርብሀል። ሞኝ መሆን ብልጠት የሚሆንባቸው በርካታ ቦታዎች አሉና አፍህን በመዳፍህ ላይ አድርገህ ዝም በል።


join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/Islam_and_Science/6273

View MORE
Open in Telegram


ISLAMIC SCHOOL Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

Launched in 2013, Telegram allows users to broadcast messages to a following via “channels”, or create public and private groups that are simple for others to access. Users can also send and receive large data files, including text and zip files, directly via the app.The platform said it has more than 500m active users, and topped 1bn downloads in August, according to data from SensorTower.ISLAMIC SCHOOL from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM USA