Telegram Group & Telegram Channel
❤️ #ሱሀቦች_ለነብዩ_ﷺ_የነበራቸዉ_ፍቅር
            አሚር ሰይድ


በሀቢቡና ሙሀመድ  ﷺ ጊዜ በተፏፏመዉ በኡሁድ ዉጊያ ጊዜ ነብዩ ﷺ ተገድለዋል የሚል የዉሸት ዜና መዲናን እየናጣት ነበር ..የመዲና ሰማይ በዚህ አሳዛኝ ወሬ በሀዘን አጥልሏል..መረጃዎችን ለማግኘት ወደ ኡሁድ አቅጣጫ እየተመመ ነዉ

    ከአንሶሮች መካከል የሆነችዉ ሱመይራ(ረ.ዐ) ሁለት ልጆቿ አባቷ ባለቤቷና ወንድሟ ሰማዕት መሆናቸዉን ተረዳች ..ሱመይራ እነዚህ ሁሉ ወገኖቿ ቢሞቱባትም በዚህ ሁሉ የሀዘን ዉርጅብኝ አልተናወጠችም ..እልቁንስ እሷን ያስጨነቃት በእዉነት የታወቀዉ የጓጓችለት አንድ ዜና አለ ይህም የነብዩ ﷺ በሒወት መኖር ነዉ
..በእርሳቸዉ ላይ የደረሰ አንዳች ክፉ ነገር አለ??በማለት ጠየቀች
...የነብዩ ባልደረባዎችም ለአላህ ምስጋና ይገባዉ እርሳቸዉ በሒወት ይገኛሉ በመልካም ሁኔታ ላይ ይገኛሉ አሏት
ሱመይራ እንዲህ አለች ፡-እሳቸዉን እስከማይ ድረስ እረፍት አላገኝም የአላህ መልዕክተኛን ﷺአሳዩኝ አለች
....እሳቸዉን እንዳሳዩዋትም በቀጥታ ወደ እርሳቸዉ በመሄድ የካባቸዉን ጫፍ ከያዘቼ ቡሀላ እንዲህ አለች
"""""እናቴና አባቴ መስዋት ይሁንለልዎ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ!እርስዎ በሂወት እስካሉ ድረስ የቤተሰቦቼም ሞት ቀላል ነዉ ...አለቻቸዉ

.ያ በነብዩ ዙሪያ የነበሩ የተባረከ ትዉልድ ለእርሳቸዉ ይህን የመሰለ ድካ የሌለዉ ፍቅር ይለግሳቸዉ ነበር ...ሱመይራ አባቷ ልጇ ባለቤቷ ወንድሟ ሙተዉ እሷ ያሳሰባት ነብዩ ﷺ💚 በህይወት እንዲተርፉላት ነበር....

⚠️...እኛስ ነብዩን መዉደዳችንን የምንገልፀዉ በነሺዳ የተቀናበረ የራሳችንን ፎቶ ማህበራዊ ሚዲያ ላይ በመልቀቅ ነዉ እንዴ??
እስልምና ብዙ ዋጋ ተከፍሎበታል ...ነብዩን መዉደድ ነሺዳ በማዳመጥ የሚመስስላቸዉ ብዙ ሚስኪን ሙስሊሞች ሞልተዋልና ሙተን አላህ ፊት ስንቀርብ ከነሱመይራ ረዐ ጎን ሁነን ስንጠየቅ የሰራነዉን ኸይር ስራ ፈትሸነዋልን???

ለሌሎች ያካፍሉ
join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group



tg-me.com/Islam_and_Science/6274
Create:
Last Update:

❤️ #ሱሀቦች_ለነብዩ_ﷺ_የነበራቸዉ_ፍቅር
            አሚር ሰይድ


በሀቢቡና ሙሀመድ  ﷺ ጊዜ በተፏፏመዉ በኡሁድ ዉጊያ ጊዜ ነብዩ ﷺ ተገድለዋል የሚል የዉሸት ዜና መዲናን እየናጣት ነበር ..የመዲና ሰማይ በዚህ አሳዛኝ ወሬ በሀዘን አጥልሏል..መረጃዎችን ለማግኘት ወደ ኡሁድ አቅጣጫ እየተመመ ነዉ

    ከአንሶሮች መካከል የሆነችዉ ሱመይራ(ረ.ዐ) ሁለት ልጆቿ አባቷ ባለቤቷና ወንድሟ ሰማዕት መሆናቸዉን ተረዳች ..ሱመይራ እነዚህ ሁሉ ወገኖቿ ቢሞቱባትም በዚህ ሁሉ የሀዘን ዉርጅብኝ አልተናወጠችም ..እልቁንስ እሷን ያስጨነቃት በእዉነት የታወቀዉ የጓጓችለት አንድ ዜና አለ ይህም የነብዩ ﷺ በሒወት መኖር ነዉ
..በእርሳቸዉ ላይ የደረሰ አንዳች ክፉ ነገር አለ??በማለት ጠየቀች
...የነብዩ ባልደረባዎችም ለአላህ ምስጋና ይገባዉ እርሳቸዉ በሒወት ይገኛሉ በመልካም ሁኔታ ላይ ይገኛሉ አሏት
ሱመይራ እንዲህ አለች ፡-እሳቸዉን እስከማይ ድረስ እረፍት አላገኝም የአላህ መልዕክተኛን ﷺአሳዩኝ አለች
....እሳቸዉን እንዳሳዩዋትም በቀጥታ ወደ እርሳቸዉ በመሄድ የካባቸዉን ጫፍ ከያዘቼ ቡሀላ እንዲህ አለች
"""""እናቴና አባቴ መስዋት ይሁንለልዎ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ!እርስዎ በሂወት እስካሉ ድረስ የቤተሰቦቼም ሞት ቀላል ነዉ ...አለቻቸዉ

.ያ በነብዩ ዙሪያ የነበሩ የተባረከ ትዉልድ ለእርሳቸዉ ይህን የመሰለ ድካ የሌለዉ ፍቅር ይለግሳቸዉ ነበር ...ሱመይራ አባቷ ልጇ ባለቤቷ ወንድሟ ሙተዉ እሷ ያሳሰባት ነብዩ ﷺ💚 በህይወት እንዲተርፉላት ነበር....

⚠️...እኛስ ነብዩን መዉደዳችንን የምንገልፀዉ በነሺዳ የተቀናበረ የራሳችንን ፎቶ ማህበራዊ ሚዲያ ላይ በመልቀቅ ነዉ እንዴ??
እስልምና ብዙ ዋጋ ተከፍሎበታል ...ነብዩን መዉደድ ነሺዳ በማዳመጥ የሚመስስላቸዉ ብዙ ሚስኪን ሙስሊሞች ሞልተዋልና ሙተን አላህ ፊት ስንቀርብ ከነሱመይራ ረዐ ጎን ሁነን ስንጠየቅ የሰራነዉን ኸይር ስራ ፈትሸነዋልን???

ለሌሎች ያካፍሉ
join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/Islam_and_Science/6274

View MORE
Open in Telegram


ISLAMIC SCHOOL Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

How to Buy Bitcoin?

Most people buy Bitcoin via exchanges, such as Coinbase. Exchanges allow you to buy, sell and hold cryptocurrency, and setting up an account is similar to opening a brokerage account—you’ll need to verify your identity and provide some kind of funding source, such as a bank account or debit card. Major exchanges include Coinbase, Kraken, and Gemini. You can also buy Bitcoin at a broker like Robinhood. Regardless of where you buy your Bitcoin, you’ll need a digital wallet in which to store it. This might be what’s called a hot wallet or a cold wallet. A hot wallet (also called an online wallet) is stored by an exchange or a provider in the cloud. Providers of online wallets include Exodus, Electrum and Mycelium. A cold wallet (or mobile wallet) is an offline device used to store Bitcoin and is not connected to the Internet. Some mobile wallet options include Trezor and Ledger.

Telegram Gives Up On Crypto Blockchain Project

Durov said on his Telegram channel today that the two and a half year blockchain and crypto project has been put to sleep. Ironically, after leaving Russia because the government wanted his encryption keys to his social media firm, Durov’s cryptocurrency idea lost steam because of a U.S. court. “The technology we created allowed for an open, free, decentralized exchange of value and ideas. TON had the potential to revolutionize how people store and transfer funds and information,” he wrote on his channel. “Unfortunately, a U.S. court stopped TON from happening.”

ISLAMIC SCHOOL from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM USA