Telegram Group & Telegram Channel
#ልጄ_ሞተ_ማለት_ሐያዕ_አጣሁ_ማለት_አይደለም
              አሚር ሰይድ

ኡሙ ኸልላድ (ረ.ዐ) ከመዲና ሶሃቢያት አንዷ ነበረች። ልጇን ኸልላድን ሙስሊሞች ከበኒ ቀይኑቃዕ አይሁዳውያን ጋር ባደረጉት ውጊያ እንዲሳተፍ ልካው ነበር፡፡ ከጦርነቱ የተመለሱ የተወሰኑ ተዋጊዎች ኸልላድ ሰማእት (ሸሂድ) ሆኖ መውደቁን ሊነግሯት ወደ ቤቷ ገሰገሱ፡፡ እርሷም የልጇን እጣ ፈንታ ከአላህ
መልዕክተኛ ﷺ አፍ ለመስማት የምትለብሰውን መከናነቢያ(ሒጃብ) ስትፈልግ ያስተዋላት አንድ ስው እንዲህ አላት፡-

“ልጅሽ ኸልላድ ሞቷል እየተባልሽ ስለምለብሽዉ ሒጃብ ይህን ያክል ትጨነቂያለሽን?”አላት
ኡሙ ኸልላድ (ረ.ዐ) ግን ለዚህ እምነቱ የሳሳበት ሰው ማለፊያና ሁልጊዜም የማይረሳ መልሷን እንዲህ በማለት ሰጠችው፡-
ኸልላድን አጥቻለሁ ማለት ያለኝን ሐያዕ (ዓይን አፋርነት) አጥቻለሁ ማለት አይደለም፡፡"አለችም

ይህ የኡሙ ኸልላድ (ረ.ዐ) አነጋገር ለነብዩ ﷺ
ሲነገራቸው እንዲህ አሉ፡- "የኸልላድ ሰማእትነት ሁለት እጥፍ ምንዳ አለው፡፡"

"ለምን የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ?" ተባሉ፡፡

“ምክንያቱም እርሱ የተገደለው የመጽሐፉ ሰዎች በሆኑት አይሁዳውያን በመሆኑ ነው፡፡” (ኢብን ሰዓድ፣ ኢብኑ አል-አሲር)

⚠️ዛሬ ላይ ሀያአቸዉን ያጡ ወንድ ጋር እንደፈለገች የምትገላፈጥ ...እቤት ቤተሰቧን የማትታዘዝ..ለዉጭ አልጋ ለቤት ቀጋ የሆኑ እንስቶች እና የለባሽ እርቃን ሙስሊሞች በየመንገዱ በዝተዋል ነገ ኡሙ ኸላድ ጎን ሁነን አሏህ ሲጠይቀን መልስ ይኖረን ይሆን??


join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group



tg-me.com/Islam_and_Science/6276
Create:
Last Update:

#ልጄ_ሞተ_ማለት_ሐያዕ_አጣሁ_ማለት_አይደለም
              አሚር ሰይድ

ኡሙ ኸልላድ (ረ.ዐ) ከመዲና ሶሃቢያት አንዷ ነበረች። ልጇን ኸልላድን ሙስሊሞች ከበኒ ቀይኑቃዕ አይሁዳውያን ጋር ባደረጉት ውጊያ እንዲሳተፍ ልካው ነበር፡፡ ከጦርነቱ የተመለሱ የተወሰኑ ተዋጊዎች ኸልላድ ሰማእት (ሸሂድ) ሆኖ መውደቁን ሊነግሯት ወደ ቤቷ ገሰገሱ፡፡ እርሷም የልጇን እጣ ፈንታ ከአላህ
መልዕክተኛ ﷺ አፍ ለመስማት የምትለብሰውን መከናነቢያ(ሒጃብ) ስትፈልግ ያስተዋላት አንድ ስው እንዲህ አላት፡-

“ልጅሽ ኸልላድ ሞቷል እየተባልሽ ስለምለብሽዉ ሒጃብ ይህን ያክል ትጨነቂያለሽን?”አላት
ኡሙ ኸልላድ (ረ.ዐ) ግን ለዚህ እምነቱ የሳሳበት ሰው ማለፊያና ሁልጊዜም የማይረሳ መልሷን እንዲህ በማለት ሰጠችው፡-
ኸልላድን አጥቻለሁ ማለት ያለኝን ሐያዕ (ዓይን አፋርነት) አጥቻለሁ ማለት አይደለም፡፡"አለችም

ይህ የኡሙ ኸልላድ (ረ.ዐ) አነጋገር ለነብዩ ﷺ
ሲነገራቸው እንዲህ አሉ፡- "የኸልላድ ሰማእትነት ሁለት እጥፍ ምንዳ አለው፡፡"

"ለምን የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ?" ተባሉ፡፡

“ምክንያቱም እርሱ የተገደለው የመጽሐፉ ሰዎች በሆኑት አይሁዳውያን በመሆኑ ነው፡፡” (ኢብን ሰዓድ፣ ኢብኑ አል-አሲር)

⚠️ዛሬ ላይ ሀያአቸዉን ያጡ ወንድ ጋር እንደፈለገች የምትገላፈጥ ...እቤት ቤተሰቧን የማትታዘዝ..ለዉጭ አልጋ ለቤት ቀጋ የሆኑ እንስቶች እና የለባሽ እርቃን ሙስሊሞች በየመንገዱ በዝተዋል ነገ ኡሙ ኸላድ ጎን ሁነን አሏህ ሲጠይቀን መልስ ይኖረን ይሆን??


join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/Islam_and_Science/6276

View MORE
Open in Telegram


ISLAMIC SCHOOL Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Launched in 2013, Telegram allows users to broadcast messages to a following via “channels”, or create public and private groups that are simple for others to access. Users can also send and receive large data files, including text and zip files, directly via the app.The platform said it has more than 500m active users, and topped 1bn downloads in August, according to data from SensorTower.

Telegram hopes to raise $1bn with a convertible bond private placement

The super secure UAE-based Telegram messenger service, developed by Russian-born software icon Pavel Durov, is looking to raise $1bn through a bond placement to a limited number of investors from Russia, Europe, Asia and the Middle East, the Kommersant daily reported citing unnamed sources on February 18, 2021.The issue reportedly comprises exchange bonds that could be converted into equity in the messaging service that is currently 100% owned by Durov and his brother Nikolai.Kommersant reports that the price of the conversion would be at a 10% discount to a potential IPO should it happen within five years.The minimum bond placement is said to be set at $50mn, but could be lowered to $10mn. Five-year bonds could carry an annual coupon of 7-8%.

ISLAMIC SCHOOL from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM USA