Telegram Group & Telegram Channel
#የነፍሴን_ዝንባሌ_ጣልቃ_አላስገባም
               አሚር ሰይድ

በአንድ ውጊያ ላይ ዓሊ (ረ.ዐ) አንድን አይሁድ መሬት ላይ ጥለው ሊገድሉት በተዘጋጁበት ሰዓት ፊታቸው ላይ ምራቁን ተፋባቸው። በዚህ ጊዜ እንዳች ዓይነት የብቀላና ግላዊ ስሜትን የተንተራሰ ንዴት በውስጣቸው ተቀጣጠለ፡፡

የአላህ አንበሳ በመባል ለሚታወቁት ዓሊ (ረ.ዐ) ይህን ሰው በሰይፍ ቆራርጦ መጣል እንደ ህፃን ጨዋታ ቀላል ነበር። ሆኖም ግን ዓሊ (ረ.ዐ) ያን በማድረግ ፈንታ በወደቀበት ትተውት በመነሳት ዘወር አሉ ፡፡ ከዚያም ሰይፋቸውን ወደ ሰገባው መለሱ፡፡

በድንጋጤ ሞቱን ይጠባበቅ የነበረውና በውርደት መሬት ላይ በጀርባው የተንጋለለው ሰው በሁኔታዉ በጣም ተደነቀ፡፡ እርሱ ይጠብቅ የነበረው ዓሊ (ረ.ዐ) መጀመሪያም መሬት ላይ የጣሉት በመሆኑ ምራቁን ሲተፋባቸው የዚያ ንዴትና ለምን ተደፈርኩ ባይነት ተጨምሮ በቅፅበት እንደሚከታትፉት ነበር፡፡ ሆኖም ግን እርሱ እንዳሰበው ሳይሆን ቀረ፡፡ ያ ሰው ያንን የኢስላም ጀግና እንዲሁም በያንዳንዱ ሙስሊም ልብ ውስጥ ትልቅ ስፍራ የሚሰጠውን ሰው በጉጉት ጠየቀ፡-

⚡️⚡️⚡️“አሊ ሆይ! ልትገድለኝ እየቻልክ ለምን ይሆን የተውከኝ? ሀሳብህን እንድትቀይር ያደረገህ ነገር ምንድን ነው? ያን ከመሰለ አስፈሪ ሁኔታ በአንድ ጊዜ የቀዘቀዝከው ምን ሆነህ ይሆን…?''ብሎ ጠየቀ

ዓሊ (ረ.ዐ) እንዲህ በማለት መልስ ሰጡት፡-



ይህን የነብዩን ﷺ ሰይፍ የምጠቀምበት በአላህ መንገድ ላይ ብቻ ነው፡፡
#የነፍሴን_ዝንባሌ_ጣልቃ_ላስገባ_አልፈልግም:: አንተ ምራቅህን ስትተፋብኝ ልታናድደኝ ፈልገህ መሆኑን ተረዳሁ፡፡ በዚያ ሁኔታ ላይ እያለሁ ብገድልህ ለአላህ ብዬ ሳይሆን ለነፍሴ በማድላት ይሆንብኛል ብዬ ፈራሁ፡፡ ልጋደልህ የፈለግኩት ለአላህ ብዬ ሲሆን የራሴን ክብር በመከላከል እንዳልገድልህ በመስጋቴ ነበር የተውኩህ"

በዚህ ጊዜ በኢስላም ኃይማኖት ረቂቅ እሳቦትና ሕይወት ባላቸው አስተምህሮቶቹ ልቡ የተነካው ያ ሰው ኢስላምን ተቀበለ።

የዓሊ ረዐ ኢኽላስ ምን ያህል ጥልቀት ቢኖረዉ ነዉ ግን
በእሳቸዉ ኢኽላስ ሰዉየዉ እስከመስለም ድረስ የደረሰዉ??
እኛስ ያለን ኢኽላስ ፈትሸነዉ እናቃለን


join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group



tg-me.com/Islam_and_Science/6286
Create:
Last Update:

#የነፍሴን_ዝንባሌ_ጣልቃ_አላስገባም
               አሚር ሰይድ

በአንድ ውጊያ ላይ ዓሊ (ረ.ዐ) አንድን አይሁድ መሬት ላይ ጥለው ሊገድሉት በተዘጋጁበት ሰዓት ፊታቸው ላይ ምራቁን ተፋባቸው። በዚህ ጊዜ እንዳች ዓይነት የብቀላና ግላዊ ስሜትን የተንተራሰ ንዴት በውስጣቸው ተቀጣጠለ፡፡

የአላህ አንበሳ በመባል ለሚታወቁት ዓሊ (ረ.ዐ) ይህን ሰው በሰይፍ ቆራርጦ መጣል እንደ ህፃን ጨዋታ ቀላል ነበር። ሆኖም ግን ዓሊ (ረ.ዐ) ያን በማድረግ ፈንታ በወደቀበት ትተውት በመነሳት ዘወር አሉ ፡፡ ከዚያም ሰይፋቸውን ወደ ሰገባው መለሱ፡፡

በድንጋጤ ሞቱን ይጠባበቅ የነበረውና በውርደት መሬት ላይ በጀርባው የተንጋለለው ሰው በሁኔታዉ በጣም ተደነቀ፡፡ እርሱ ይጠብቅ የነበረው ዓሊ (ረ.ዐ) መጀመሪያም መሬት ላይ የጣሉት በመሆኑ ምራቁን ሲተፋባቸው የዚያ ንዴትና ለምን ተደፈርኩ ባይነት ተጨምሮ በቅፅበት እንደሚከታትፉት ነበር፡፡ ሆኖም ግን እርሱ እንዳሰበው ሳይሆን ቀረ፡፡ ያ ሰው ያንን የኢስላም ጀግና እንዲሁም በያንዳንዱ ሙስሊም ልብ ውስጥ ትልቅ ስፍራ የሚሰጠውን ሰው በጉጉት ጠየቀ፡-

⚡️⚡️⚡️“አሊ ሆይ! ልትገድለኝ እየቻልክ ለምን ይሆን የተውከኝ? ሀሳብህን እንድትቀይር ያደረገህ ነገር ምንድን ነው? ያን ከመሰለ አስፈሪ ሁኔታ በአንድ ጊዜ የቀዘቀዝከው ምን ሆነህ ይሆን…?''ብሎ ጠየቀ

ዓሊ (ረ.ዐ) እንዲህ በማለት መልስ ሰጡት፡-



ይህን የነብዩን ﷺ ሰይፍ የምጠቀምበት በአላህ መንገድ ላይ ብቻ ነው፡፡
#የነፍሴን_ዝንባሌ_ጣልቃ_ላስገባ_አልፈልግም:: አንተ ምራቅህን ስትተፋብኝ ልታናድደኝ ፈልገህ መሆኑን ተረዳሁ፡፡ በዚያ ሁኔታ ላይ እያለሁ ብገድልህ ለአላህ ብዬ ሳይሆን ለነፍሴ በማድላት ይሆንብኛል ብዬ ፈራሁ፡፡ ልጋደልህ የፈለግኩት ለአላህ ብዬ ሲሆን የራሴን ክብር በመከላከል እንዳልገድልህ በመስጋቴ ነበር የተውኩህ"

በዚህ ጊዜ በኢስላም ኃይማኖት ረቂቅ እሳቦትና ሕይወት ባላቸው አስተምህሮቶቹ ልቡ የተነካው ያ ሰው ኢስላምን ተቀበለ።

የዓሊ ረዐ ኢኽላስ ምን ያህል ጥልቀት ቢኖረዉ ነዉ ግን
በእሳቸዉ ኢኽላስ ሰዉየዉ እስከመስለም ድረስ የደረሰዉ??
እኛስ ያለን ኢኽላስ ፈትሸነዉ እናቃለን


join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/Islam_and_Science/6286

View MORE
Open in Telegram


ISLAMIC SCHOOL Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The Singapore stock market has alternated between positive and negative finishes through the last five trading days since the end of the two-day winning streak in which it had added more than a dozen points or 0.4 percent. The Straits Times Index now sits just above the 3,060-point plateau and it's likely to see a narrow trading range on Monday.

Launched in 2013, Telegram allows users to broadcast messages to a following via “channels”, or create public and private groups that are simple for others to access. Users can also send and receive large data files, including text and zip files, directly via the app.The platform said it has more than 500m active users, and topped 1bn downloads in August, according to data from SensorTower.ISLAMIC SCHOOL from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM USA