Telegram Group & Telegram Channel
🎖🎖 #ነብዩ_ﷺ_ዉዴታ_እኛና_ሱሀቦቹ🎖🎖
                 አሚር ሰይድ


     የሰው ልጅ አማኝ እስከሆነ ድረስ ከፍቅር እርከኖች ሁሉ ቁንጮ ላይ ለመድረስ የግድ ረሱል ﷺ ከምንምና ከማንም፣ ሌላው ቀርቶ ከራሱም ነፍስ እንኳን ሳይቀር አስበልጦ መወደድ ይጠበቅበታል፡፡ ይህም የሚገለፀው የእርሳቸውን ፈለግ በፅናት በመከተልና አጥብቆ በመያዝ ነዉ፡፡
    አሁን ላይ ግን ረሱልን መዉደድ ከነሺዳ ያልዘለለ ልብ ላይ ጠብ ያላለ ሁኗል...ግን ነገ አላህ ፊት ስንቀርብ የሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ የሚወዷቸዉ ጋር አብረን ስንቀሰቀስ መልሳችን ምን ይሆን??ነብዩን ስለምንወድ እሩብ ጉዳይ ሙዚቃ የመሰለ ነሺዳ እንዳምጥ ነበር ብለን ለመመለስ ተዘጋጅተናል ማለት ነዉ??ሱሀቦቹ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ዉዴታ በተግባር አሳይተዉ በህይወት እስከመጨረሻቸዉ ድረስ ዉዴታቸዉ ሳይቀንስ ወደ አኼራ ተሻግረዋል


ሱሀቦቹ ሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድﷺ ከራሳቸዉ በላይ ይወዷቸዉ ነበር፡፡

#በኡሁድ_ጦርነት ጊዜ የተወሰኑ ሱሀቦች  ለነብዩ ﷺ የነበረዉን ፍቅር እና ለነብዩ ሲሉ በኡሁድ ጦርነት ላይ ያሳለፉትን  ገድል እናዉሳ




🩵 ጦለሃ ኢብን ኡበይዱላህ (ረ.ዐ) እንዲህ ይላል፡-

በኡሁድ ጦርነት ከሀዲያኑ የአላህን መልእክተኛ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ለማጥቃት ከተለያዩ አቅጣጫዎች ከበቧቸው፡፡ ከጠላት ጥቃት እንዴት አድርጌ ልከላከልላቸው እንደምችል አላወቅኩም፡፡ ከፊት ለፊት፣ ከኋላ፣ ከቀኝ በኩል ወይስ ከግራ እንዴት ልከላከልላቸው? ሰይፌን መዘዝኩና አንድ ጊዜ ከፊት ለፊታቸው ሌላ ጊዜ ደግሞ ከጀርባቸው እያልኩ ጠላቶቻቸውን እስኪበታተኑ ድረስ ተከላከልኩላቸው፡፡"

በዚሁ በኡሁድ ጦርነት ከከሀዲያኑ በኩል ከነበሩት ቀስት ወርዋሪዎች አንዱ የሆነው ማሊክ ኢብን ዙሃይር በአላህ መልዕክተኛ ﷺ ላይ አለመባቸው፡፡ ቀስቱን በቀጥታ ወደርሳቸው አስወንጭፈው፡፡ በዚህ ጊዜ ጦለሃ ኢብን አብይዱላህ እጁን በቀስቱ ትይዩ በማድረግ ከነብዩ ﷺ ላይ ሲከላከል ጣቶቹ ክፉኛ  ተጎዱ።(ኢብን ሰዓድ)




🩷 አቡ ጦለሃ (ረ.ዐ) እጅግ የታወቀ ቀስት ዓላሚ ነበር። በኡሁድ ጦርነት ጊዜ በእጁ ላይ ሁለት ወይም ሶስት ደጋኖች ተሰብረዋል። በእርሱ አጠገብ የቀስት ፍላፃ በኮሮጆ ተሸክሞ ለሚያልፍ ማንኛውም ሰው
ነብዩ ﷺ ከአቡ ጦለሃ አጠገብ የቀስት ኮረጀህን አራግፍ በማሰት ያዙት ነበር።
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ከኋላው ከሃዲያን ሙጥተው እንዲያጠቁት ራሳቸውን ቀና አድርገው ይቃኙ ነበር፡፡ በዚህ ጊዜ አቡ ጦለሃ እንዲህ ይላል፡-

    የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! እናትና አባቴ መስዋዕት ይሁንልዎና ራስዎን ቀና አያድርጉ፡፡ ከሀዲያን ከሚያስወነጭፉት ቀስት አንዱ ያገኝዎታልና፡፡ ደረቴ ደረትዎን ለመጠበቅ ጋሻ ይሁንልዎ፡፡ ለእርስዎ የታለመው ፍላፃ ሁሉ እኔን ይውጋኝ፡፡” ይል ነበር (ቡኻሪ)



🧡 ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ከጠላቶቻቸው ለመከላከል ቀታዳ ኢብን ኑዕማን (ረ.ዐ) ከፊት ለፊታቸው ሆኖ ሲዋጋ ደጋኑ ተሰበረበት፡፡ በመጨረሻም በቀስት ከአይኑ ላይ ተመታ፡፡ ከዚያም የአይኑ ብሌን ከጉድጓዷ ወጥታ ከጉንጩ ላይ ተንጠለጠለች፡፡ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ
ቀታዳን በዚህ ሁኔታ ሲመለከቱት ዓይናቸው እንባ አዘለ፡፡ ከዚያም ዓይኑን በቦታዋ በመመለስ በአላህ ስም ሲያሻሽዋት ተመልሳ እንደነበረች መሆን ብቻ ሳይሆን ከዚያ በፊት ከነበራት የማየት ሀይል የተሻለች ሆነች፡፡ (ሐኪም፣ ሃይሰሚና ኢብን ሰዓድ)



🩵 በኡሁድ ጦርነት ምዕመናን የነብዩን ﷺ ሰማዕት መሆን ሰምተው በከባድ ሐዘንና ግራ መጋባት ተመቱ፡፡ በዚያ ጊዜ አነስ ኢብኑ ነድር (ረ.ዐ) እንዲህ በማለት እየጮሁ አነቃቋቸው፡-

ነብዩ ﷺ ከተገደሉ በኋላ ለእናንተ መኖር ምን ትርጉም ይኖረዋል? ኑ እንዋጋና እርሳቸውን የገጠማቸው እድል ለእኛም ይድረሰን፡ :" ይህን ካሉ በኋላ እስኪገደሉና ሰማዕት እስኪሆኑ ድረስ በፅናት ተዋጉ፡፡ ከሞቱ በኋላ በአካላቸው ላይ ከሰማኒያ በላይ ቁስል ተገኝቶባቸዋል፡፡




💙 አንድ ጊዜ ሙሐጀሮች  እና አንሷሮች መካከል የተወሰኑት ከነፍሶቻቸው በላይ በጣም የሚወዷቸውን የአላህን መልዕክተኛ ﷺ በመክበብ ለእርሳቸው ብለው ስማእት ለመሆን እንዲህ ሲሉ በነፍስ ወከፍ ማሉ፦ “ፊቴ የእርስዎን ፊት ለማዳን ጋሻ ፤ሰውነቴም ሰውነትዎን ለማትረፍ ቤዛ ይሆናል'፡ የአላህ ሰላም ሁልጊዜ ከእርስዎ ጋር ይሁን'፣ 'የአላህ መልዕክተኛ ሆይ ከእርስዎ ጎን ዘወር አልልም ይህን ካሉ በኋላ እስከ መጨረሻው ድረስ ተዋጉ፡፡(ኢብን ሰዓድ)



💛 ኡሙ አማራ (ረ.ዐ) በኡሁድ ጦርነት ከነብዩ ﷺ
ጎን በመሆን ከጠላቶቻቸው ጥቃት ደጋንና ቀስቷን ይዛ በዚያ እያስወነጨፈች ስትከላከልላቸው ውላለች፡፡ ጦርነቱ እንዳበቃ ወደ መዲና ከተመለሱ በኋላ
ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡-

“በዚያ ጦርነት ዙሪያዬን በተመለከትኩ ቁጥር ኡሙ አማራ ስትዋጋ አስተውል ነበር፡፡”ብለዋል (ኢብን ሐጅር፣ አል ኢስባእ)





⚠️በረሱል ስም ዘፈን የመሰለ ነሺዳ የሚነሺድ ትዉልድ
ሳይሆን ለረሱል ክብር ዘብ የሚቆም ወንድ ነዉ የሚያስፈልገን፡፡👌


◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━   
4 another channal👇
             www.tg-me.com/us/ISLAMIC SCHOOL/com.Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group



tg-me.com/Islam_and_Science/6299
Create:
Last Update:

🎖🎖 #ነብዩ_ﷺ_ዉዴታ_እኛና_ሱሀቦቹ🎖🎖
                 አሚር ሰይድ


     የሰው ልጅ አማኝ እስከሆነ ድረስ ከፍቅር እርከኖች ሁሉ ቁንጮ ላይ ለመድረስ የግድ ረሱል ﷺ ከምንምና ከማንም፣ ሌላው ቀርቶ ከራሱም ነፍስ እንኳን ሳይቀር አስበልጦ መወደድ ይጠበቅበታል፡፡ ይህም የሚገለፀው የእርሳቸውን ፈለግ በፅናት በመከተልና አጥብቆ በመያዝ ነዉ፡፡
    አሁን ላይ ግን ረሱልን መዉደድ ከነሺዳ ያልዘለለ ልብ ላይ ጠብ ያላለ ሁኗል...ግን ነገ አላህ ፊት ስንቀርብ የሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ የሚወዷቸዉ ጋር አብረን ስንቀሰቀስ መልሳችን ምን ይሆን??ነብዩን ስለምንወድ እሩብ ጉዳይ ሙዚቃ የመሰለ ነሺዳ እንዳምጥ ነበር ብለን ለመመለስ ተዘጋጅተናል ማለት ነዉ??ሱሀቦቹ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ዉዴታ በተግባር አሳይተዉ በህይወት እስከመጨረሻቸዉ ድረስ ዉዴታቸዉ ሳይቀንስ ወደ አኼራ ተሻግረዋል


ሱሀቦቹ ሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድﷺ ከራሳቸዉ በላይ ይወዷቸዉ ነበር፡፡

#በኡሁድ_ጦርነት ጊዜ የተወሰኑ ሱሀቦች  ለነብዩ ﷺ የነበረዉን ፍቅር እና ለነብዩ ሲሉ በኡሁድ ጦርነት ላይ ያሳለፉትን  ገድል እናዉሳ




🩵 ጦለሃ ኢብን ኡበይዱላህ (ረ.ዐ) እንዲህ ይላል፡-

በኡሁድ ጦርነት ከሀዲያኑ የአላህን መልእክተኛ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ለማጥቃት ከተለያዩ አቅጣጫዎች ከበቧቸው፡፡ ከጠላት ጥቃት እንዴት አድርጌ ልከላከልላቸው እንደምችል አላወቅኩም፡፡ ከፊት ለፊት፣ ከኋላ፣ ከቀኝ በኩል ወይስ ከግራ እንዴት ልከላከልላቸው? ሰይፌን መዘዝኩና አንድ ጊዜ ከፊት ለፊታቸው ሌላ ጊዜ ደግሞ ከጀርባቸው እያልኩ ጠላቶቻቸውን እስኪበታተኑ ድረስ ተከላከልኩላቸው፡፡"

በዚሁ በኡሁድ ጦርነት ከከሀዲያኑ በኩል ከነበሩት ቀስት ወርዋሪዎች አንዱ የሆነው ማሊክ ኢብን ዙሃይር በአላህ መልዕክተኛ ﷺ ላይ አለመባቸው፡፡ ቀስቱን በቀጥታ ወደርሳቸው አስወንጭፈው፡፡ በዚህ ጊዜ ጦለሃ ኢብን አብይዱላህ እጁን በቀስቱ ትይዩ በማድረግ ከነብዩ ﷺ ላይ ሲከላከል ጣቶቹ ክፉኛ  ተጎዱ።(ኢብን ሰዓድ)




🩷 አቡ ጦለሃ (ረ.ዐ) እጅግ የታወቀ ቀስት ዓላሚ ነበር። በኡሁድ ጦርነት ጊዜ በእጁ ላይ ሁለት ወይም ሶስት ደጋኖች ተሰብረዋል። በእርሱ አጠገብ የቀስት ፍላፃ በኮሮጆ ተሸክሞ ለሚያልፍ ማንኛውም ሰው
ነብዩ ﷺ ከአቡ ጦለሃ አጠገብ የቀስት ኮረጀህን አራግፍ በማሰት ያዙት ነበር።
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ከኋላው ከሃዲያን ሙጥተው እንዲያጠቁት ራሳቸውን ቀና አድርገው ይቃኙ ነበር፡፡ በዚህ ጊዜ አቡ ጦለሃ እንዲህ ይላል፡-

    የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! እናትና አባቴ መስዋዕት ይሁንልዎና ራስዎን ቀና አያድርጉ፡፡ ከሀዲያን ከሚያስወነጭፉት ቀስት አንዱ ያገኝዎታልና፡፡ ደረቴ ደረትዎን ለመጠበቅ ጋሻ ይሁንልዎ፡፡ ለእርስዎ የታለመው ፍላፃ ሁሉ እኔን ይውጋኝ፡፡” ይል ነበር (ቡኻሪ)



🧡 ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ከጠላቶቻቸው ለመከላከል ቀታዳ ኢብን ኑዕማን (ረ.ዐ) ከፊት ለፊታቸው ሆኖ ሲዋጋ ደጋኑ ተሰበረበት፡፡ በመጨረሻም በቀስት ከአይኑ ላይ ተመታ፡፡ ከዚያም የአይኑ ብሌን ከጉድጓዷ ወጥታ ከጉንጩ ላይ ተንጠለጠለች፡፡ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ
ቀታዳን በዚህ ሁኔታ ሲመለከቱት ዓይናቸው እንባ አዘለ፡፡ ከዚያም ዓይኑን በቦታዋ በመመለስ በአላህ ስም ሲያሻሽዋት ተመልሳ እንደነበረች መሆን ብቻ ሳይሆን ከዚያ በፊት ከነበራት የማየት ሀይል የተሻለች ሆነች፡፡ (ሐኪም፣ ሃይሰሚና ኢብን ሰዓድ)



🩵 በኡሁድ ጦርነት ምዕመናን የነብዩን ﷺ ሰማዕት መሆን ሰምተው በከባድ ሐዘንና ግራ መጋባት ተመቱ፡፡ በዚያ ጊዜ አነስ ኢብኑ ነድር (ረ.ዐ) እንዲህ በማለት እየጮሁ አነቃቋቸው፡-

ነብዩ ﷺ ከተገደሉ በኋላ ለእናንተ መኖር ምን ትርጉም ይኖረዋል? ኑ እንዋጋና እርሳቸውን የገጠማቸው እድል ለእኛም ይድረሰን፡ :" ይህን ካሉ በኋላ እስኪገደሉና ሰማዕት እስኪሆኑ ድረስ በፅናት ተዋጉ፡፡ ከሞቱ በኋላ በአካላቸው ላይ ከሰማኒያ በላይ ቁስል ተገኝቶባቸዋል፡፡




💙 አንድ ጊዜ ሙሐጀሮች  እና አንሷሮች መካከል የተወሰኑት ከነፍሶቻቸው በላይ በጣም የሚወዷቸውን የአላህን መልዕክተኛ ﷺ በመክበብ ለእርሳቸው ብለው ስማእት ለመሆን እንዲህ ሲሉ በነፍስ ወከፍ ማሉ፦ “ፊቴ የእርስዎን ፊት ለማዳን ጋሻ ፤ሰውነቴም ሰውነትዎን ለማትረፍ ቤዛ ይሆናል'፡ የአላህ ሰላም ሁልጊዜ ከእርስዎ ጋር ይሁን'፣ 'የአላህ መልዕክተኛ ሆይ ከእርስዎ ጎን ዘወር አልልም ይህን ካሉ በኋላ እስከ መጨረሻው ድረስ ተዋጉ፡፡(ኢብን ሰዓድ)



💛 ኡሙ አማራ (ረ.ዐ) በኡሁድ ጦርነት ከነብዩ ﷺ
ጎን በመሆን ከጠላቶቻቸው ጥቃት ደጋንና ቀስቷን ይዛ በዚያ እያስወነጨፈች ስትከላከልላቸው ውላለች፡፡ ጦርነቱ እንዳበቃ ወደ መዲና ከተመለሱ በኋላ
ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡-

“በዚያ ጦርነት ዙሪያዬን በተመለከትኩ ቁጥር ኡሙ አማራ ስትዋጋ አስተውል ነበር፡፡”ብለዋል (ኢብን ሐጅር፣ አል ኢስባእ)





⚠️በረሱል ስም ዘፈን የመሰለ ነሺዳ የሚነሺድ ትዉልድ
ሳይሆን ለረሱል ክብር ዘብ የሚቆም ወንድ ነዉ የሚያስፈልገን፡፡👌


◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━   
4 another channal👇
             www.tg-me.com/us/ISLAMIC SCHOOL/com.Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/Islam_and_Science/6299

View MORE
Open in Telegram


ISLAMIC SCHOOL Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Why Telegram?

Telegram has no known backdoors and, even though it is come in for criticism for using proprietary encryption methods instead of open-source ones, those have yet to be compromised. While no messaging app can guarantee a 100% impermeable defense against determined attackers, Telegram is vulnerabilities are few and either theoretical or based on spoof files fooling users into actively enabling an attack.

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

ISLAMIC SCHOOL from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM USA