Telegram Group & Telegram Channel
🔸🔸🔸 #ሸህ_አብደልቃድር_ጄይላኒ🔸🔸🔸
                   ✍ አሚር ሰይድ

   የሙሀመድ ዲን አጥሩ እየፈራረሰ፣ መሰረቱ እየተናጋ ነው፡፡የምድርላይ ነዋሪዎች ሆይ፣ ኑ የፈረሰውን እንገንባ፡፡ የወደቀውን እናቅና፡፡ይህ ሊፈፀም የሚችለው በተግባር ስንቀሳቀስ ነው፡፡ ጨረቃ ሆይ፣ፀሐይ ሆይ፣ ቀን ሆይ፣ ኑ ተባብረን ይህን ዲን እንታደግ(ሸህ አብደል ቃድር ጄይላኒ)

    🔷 ሸህ አብደልቃድር ጄይላኒ ማን ናቸዉ?የኛ ሀገር በተለይ በገጠሩ ያሉ ወይም ከተማ እየኖሩ ያልነቁ ሰዎች ሾለ እሳቸዉ ትክክለኛ መረጃ ሳያቅ እሮብን ቀን እየመረጡ ዛሬ አብደልቃድር ናቸዉ እያሉ በአቅማቸዉ በቡናዉ በቡና ቁርሱ ቤት ባፈራዉ ነገር አብደል ቃድር ድረሱልን አማልዱን የሚሉ ጫት የሚቅሙ ወገኖች አሉ?አብደል ቃድር ግን ማን ናቸዉ??እንደ አሁን ዘመን ሰዎች የሽርካ ሽርክ አሊም ሳይሆኑ የተዉሂድ ጠንካራ አሊም ነበሩ፡፡


  đŸŸ˘ ሽህ አብዱልቃድር ጄይላኒ የተወለዱት እንደ ሂጅሪያ አቆጣጠር በ470 ወይም እ.ኤ. አበ1075 ጂላኒ በተባለች ከተማ ውስጥ ነው፡፡ የዘር ሀረጋቸው በአባት በኩል ከሀሰን ኢብኑ አሊ ኢብን አቡ ጣሊብ በእናት ደግሞ ከሁሴን ኢብን አሊ ኢብኑ አቡ ጧሊብ ጋር ይገናኛሉ፡፡ እናታቸው ሴቶች መውለድ በማይችሉበት የእድሜ ክልል በ60 አመታቸው ነበር የወለዱዋቸው፡፡ወንድም እህት የላቸዉም ብቸኛ ልጅ ነበሩ፡፡


#የመጀመሪያ_ደረጃ_ትምህርታቸውን ጀይላኒ ከተማ ውስጥ ተከታተሉ፡፡የአብደል ቃድር ጀይላኒ እናት ለዲናቸዉ ጠንካራ እንዲሆኑ ፍላጎት ነበራት፡፡ ያላትን ብር ሰጥታ ዲናቸዉን እንዲማሩ በ488 ሂጅሪያ በ18 እድሚያቸው  የበለጠ ትምህርት ለማግኘት ወደ ባግዳድ አመሩ፡፡ ወደ ባግዳድ ማምራታቸው በወቅቱ በሁሉም መስኮች ባግዳድ ውስጥ የነበረውን ማእበል ተከትሎ በእርሳቸው ህይወት ውስጥ ከፍተኛ ለውጥ አስከተለ፡፡


   🟢 የመጀመሪያ የዲን ትምህርታቸውን በኢራቅ ባግዳድ ካጠናቀቁ በኋላ ወደ ትውልድ ሀገራቸው ሄደው ከእናታቸው ጋር እያሉ በአካባቢያቸው እየተንቀሳቀሱ ሳሉ በአንድ በሬ ኋላ ኋላ ሲሄዱ በሬው ዞረና በሰውኛ ቋንቋ አንተ ለዚህ አልተፈጠርክም እዚህም እንድትሰራ አልመክርህም ብሎ ሲላቸው.... በፍጥነት ወደቤታቸው ሄደው እናታቸውን ፈቃድ ጠይቀው ለሁለተኛ ጊዜ የዲን ትምህርታቸውን ለመማር ወደ ባግዳድ ተመለሱ
እናታቸውም በእርጅና ጊዜያቸው ማንም ወላጅ የልጁን የሞራል እና የገንዘብ ድጋፍን በሚፈልግበት ወቅት አንድ ልጃቸውን ያለምንም ማቅማማት ፈቀዱላቸው፡፡

      አብዱልቃድር ጄይላኒ #ቁድስ(እየሩስአሌምን) የከፈተዉ ጀግናዉ #ሰልሀዲን_አልአዩብ ዘመን የነበሩ አሊም ናቸዉ፡፡ ሰልሀዲን አልአዩብ ጋር ጦር እንዲዘምቱ በደአዋ ያግዙት ነበር፡፡
አብደል ቀድር ጂላኔ የኢስላም መደፈሩ ሁሌ  ይቆጫቸዋል፡፡ፍጡራን በአጠቃላይ ኢስላምን ለመርዳት ቢሰማሩ ይመኛሉ፡፡በአንድ ንግግራቸው እንዲህ ብለው ነበር፡፡

የሙሀመድ ዲን አጥሩ እየፈራረሰ፣ መሰረቱ እየተናጋ ነው፡፡የምድር ላይ ነዋሪዎች ሆይ፣ ኑ የፈረሰውን እንገንባ፡፡ የወደቀውን እናቅና፡፡ይህ ሊፈፀም የሚችለው በተግባር ስንቀሳቀስ ነው፡፡ ጨረቃ ሆይ፣ፀሐይ ሆይ፣ ቀን ሆይ፣ ኑ ተባብረን ይህን ዲን እንታደግ ይሉ ነበር

🔺🔻 በሰልሀዲን አልአዩብ ዘመን የነበሩ ሙስሊሞች በፊርቃ ሆድና ጀርባ ነበሩ አብደል ቃድር ጄይላን በቁርአንና በሀዲስ እየታገዙ የሚያጨቃጭቁ ነገሮችን ፈትዋ እየሰጡ ብዙዎችን አንድ አድርገዋል፡፡
    አብዱልቃድር ጄይላኒ  84 ያላነሱ ኪታቦች በእጃቸዉ ፅፈዋል፡፡ትዳር አላሰቡም ነበር ግን ሰዎች የነብዩን ሱናን አትቃረን አግባ ብለዉ በ51 አመታቸዉ አገቡ፡፡ በተለያዩ ጊዜ ካገቧቸዉ አራት ሚስቶቻቸዉ...መዲና/ሳድቃ/ሙእሚናህ/መህቡባህ ከተባሉ ሚስቶቻተዉ
የ27 ወንዶች የ22ሴቶች በአጠቃላይ የ49 ልጆች አባት ናቸዉ፡፡

🟡  በአብዱልቃድር በጀይላኒ እይታ ግለሰቦችና ህብረተሰቡ ኢስላምን መርዳትን ከተው በፍራንክ ከተመኩ፣ ጥቅም አሳዳጅነት ከተጠናወታቸው ሾለ ጀነት እና እሳት ቢያወሩም በአላህ አጋርተዋል፡- «እናንተ የፍጡራን ባሮች ናችሁ፡፡ይሉ ነበር

   ተማሪዎቻቸውን ደካማ አሊሞችን እንዳይቀርቡ : አስጠንቅቀዋል እንዲህም ይሏቸዉ ነበር፡- አላህን የማያውቁ አሊሞች አያታሏችሁ እውቀታቸው ሁሉ በነርሱ ላይ የተቆለለ እዳ ነው፡፡ቅንጣት አይጠቅማቸውም።የአላህን ሁክም ያውቃሉ፡፡ አላህን ግን አያውቁትም ከእርሱ ይሸሻሉ፡፡ በወንጀልና በእኩይ አድራጎት ይዳፈሩታል፡ (አልፈትሁልረባኒ 43)

    ሕብረተሰቡም እንዲህ አይነት አሊሞችን እንዳይሰማ ጥሪ አድርገዋል። (የአላህ ባሮችሆይ፣ እነዚያን በቃላቸው ነፍሳችሁን የሚያስደስቱትን እኩያን አሊሞች አትስሙ፡፡ ከሹማምንት ፊት ተዋርደው ቅንጣት ታክል ይሆናሉ፡፡ አላህ ያዘዘውን አያዟቸውም፤ ከከለከለውም አይከለክሏቸውም ይህን ቢያደርጉም ለማስመሰል ነው፡፡ አላህሆይ፣ እባክህ ምድርህን ከእንዲህ አይነት እኩያን አፅዳ፡፡ ወይም ወደ መቀናት ምራቸው፡፡በልባቸው ሌላን አካል ቋጥረው በምላሳቸው የአላህን ስም ሲያወሱ ውስጤ በንዴት ይቃጠላል፡፡ ብለዉ ያስተምሩ ነበር አልፈትሁልረባኒ 245)

☑️☑️ የሸይህ ዐብዱል ቃድር ጂላኒ
#ወርቃማ_አባባሎች በጥቂቱ


☞አስቀያሚ ጠላትህ ክፉም ግባር ያለው ጎደኛህ ነው

☞ንግግርህ አላህን የማያረካ ከሆነ ዝምታህ ይበልጣል።
☞ ሕይወትህ በቀጥተኛ መንገድ ላይ ካልሆነ ሞትህ ላንተ በላጭ ነው፡፡
☞አላህን ለሚገዛ ሰው አላህ ሌሎች እንዲታዘዙለት ያደርጋል፡፡
☞ቅርቡ ዓለም ከቀጣዩ ዓለም ጋር በፍፁም በአንድ አይቀላቀሉም፡፡
☞ነፍስህን በአእምሮህ ጋልባት ካልሆነ እርሷ ትጋልብሃለች
☞ የሰውነት ፅዳት በነፍስ መፅዳት ካልታገዘ ጥቅም የለውም።
☞ለሰዎች በጎ በጎውን አስብ፣እንዲያ ስታደርግ ራስህንም ሌሎችንም ትጠቅማለህ፡፡

☞በጎ ምግባርና እዝነት ያልታከለበት ተግባር ውጤታማ አይደለም፡፡
☞አማኝ ሰው እድሜው በጨመረ ቁጥር ኢማኑም የሚጨምር ነው፡፡
☞አላህን እንድትዘነጋ የሚያደርግህ ሁሉ ለአንተ ክፉነው።
ብለዋል፡፡

  ➡️ አብደል ቃድር ጀይላኒ አሊም ናቸዉ ወልይም ባለከራማም ናቸዉ...አንዳንድ ሰዎች ድንበር ረገጥ ጥላቻ ያላቸዉ አሉ ..ጥላቻዉ ስህተት ነዉ ለምን
የነብዩ ﷺቤተሰብ (አህለል በይት) ናቸዉ፡፡ወሰን ያለፈ ዉዴታ እሮብ ቀን መርጦ እስከ ማክበር የደረሰም ስህተት ነዉ ....የኛ ማህበረሰብ የገጠሩ ወይም ትላልቅ ሰዎች አብደል ቃድር እንዲህ ብለዉ...እንዲህ ሂደዉ...እንዲህ አርገዉ እየተባለ ብዙ ወሬ ይወራል ፡፡ ይሄን ማወራት አግባባም አይደለም ለምን የእሳቸዉን ታሪክ እንዲህ አድርገዉ እንዲህ ብለዉ ከራማቸዉ ምናምን ተብሎ የተፃፈዉ የተዘጋጀዉ በሸአዎች ስለሆነ እዉነቱን ዉሸቱን ለመለየት አዳጋች ነዉ፡፡ብቻ አላህን ፈሪ የዲን ጠበቃ ከራማ እንዳላቸዉ ግን እርግጥ ነዉ ...ለምሳሌ ከላይ እንደጠቀስኩት በሬዉ ዙሮ በሰዉኛ ቋንቋ ተናግሯቸዋልና ..
ኑር ሁሴን ማክሰኞ አብደልቃድርን እሮብ ቀን ለይቶ ማክበሩ ስህተት መሆኑን ልናስተምር ይገባል፡፡


አብደል ቃድር ጀይላኒ  በ91 አመታቸዉ  ነበር ከዚች አለም በሞት የተለዩት....አላህ ይዘንላቸዉ ቀብራቸዉን ኑር ያድርግላቸዉ

◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━ â—ˆ
4 another channal👇
             www.tg-me.com/us/ISLAMIC SCHOOL/com.Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group



tg-me.com/Islam_and_Science/6329
Create:
Last Update:

🔸🔸🔸 #ሸህ_አብደልቃድር_ጄይላኒ🔸🔸🔸
                   ✍ አሚር ሰይድ

   የሙሀመድ ዲን አጥሩ እየፈራረሰ፣ መሰረቱ እየተናጋ ነው፡፡የምድርላይ ነዋሪዎች ሆይ፣ ኑ የፈረሰውን እንገንባ፡፡ የወደቀውን እናቅና፡፡ይህ ሊፈፀም የሚችለው በተግባር ስንቀሳቀስ ነው፡፡ ጨረቃ ሆይ፣ፀሐይ ሆይ፣ ቀን ሆይ፣ ኑ ተባብረን ይህን ዲን እንታደግ(ሸህ አብደል ቃድር ጄይላኒ)

    🔷 ሸህ አብደልቃድር ጄይላኒ ማን ናቸዉ?የኛ ሀገር በተለይ በገጠሩ ያሉ ወይም ከተማ እየኖሩ ያልነቁ ሰዎች ሾለ እሳቸዉ ትክክለኛ መረጃ ሳያቅ እሮብን ቀን እየመረጡ ዛሬ አብደልቃድር ናቸዉ እያሉ በአቅማቸዉ በቡናዉ በቡና ቁርሱ ቤት ባፈራዉ ነገር አብደል ቃድር ድረሱልን አማልዱን የሚሉ ጫት የሚቅሙ ወገኖች አሉ?አብደል ቃድር ግን ማን ናቸዉ??እንደ አሁን ዘመን ሰዎች የሽርካ ሽርክ አሊም ሳይሆኑ የተዉሂድ ጠንካራ አሊም ነበሩ፡፡


  đŸŸ˘ ሽህ አብዱልቃድር ጄይላኒ የተወለዱት እንደ ሂጅሪያ አቆጣጠር በ470 ወይም እ.ኤ. አበ1075 ጂላኒ በተባለች ከተማ ውስጥ ነው፡፡ የዘር ሀረጋቸው በአባት በኩል ከሀሰን ኢብኑ አሊ ኢብን አቡ ጣሊብ በእናት ደግሞ ከሁሴን ኢብን አሊ ኢብኑ አቡ ጧሊብ ጋር ይገናኛሉ፡፡ እናታቸው ሴቶች መውለድ በማይችሉበት የእድሜ ክልል በ60 አመታቸው ነበር የወለዱዋቸው፡፡ወንድም እህት የላቸዉም ብቸኛ ልጅ ነበሩ፡፡


#የመጀመሪያ_ደረጃ_ትምህርታቸውን ጀይላኒ ከተማ ውስጥ ተከታተሉ፡፡የአብደል ቃድር ጀይላኒ እናት ለዲናቸዉ ጠንካራ እንዲሆኑ ፍላጎት ነበራት፡፡ ያላትን ብር ሰጥታ ዲናቸዉን እንዲማሩ በ488 ሂጅሪያ በ18 እድሚያቸው  የበለጠ ትምህርት ለማግኘት ወደ ባግዳድ አመሩ፡፡ ወደ ባግዳድ ማምራታቸው በወቅቱ በሁሉም መስኮች ባግዳድ ውስጥ የነበረውን ማእበል ተከትሎ በእርሳቸው ህይወት ውስጥ ከፍተኛ ለውጥ አስከተለ፡፡


   🟢 የመጀመሪያ የዲን ትምህርታቸውን በኢራቅ ባግዳድ ካጠናቀቁ በኋላ ወደ ትውልድ ሀገራቸው ሄደው ከእናታቸው ጋር እያሉ በአካባቢያቸው እየተንቀሳቀሱ ሳሉ በአንድ በሬ ኋላ ኋላ ሲሄዱ በሬው ዞረና በሰውኛ ቋንቋ አንተ ለዚህ አልተፈጠርክም እዚህም እንድትሰራ አልመክርህም ብሎ ሲላቸው.... በፍጥነት ወደቤታቸው ሄደው እናታቸውን ፈቃድ ጠይቀው ለሁለተኛ ጊዜ የዲን ትምህርታቸውን ለመማር ወደ ባግዳድ ተመለሱ
እናታቸውም በእርጅና ጊዜያቸው ማንም ወላጅ የልጁን የሞራል እና የገንዘብ ድጋፍን በሚፈልግበት ወቅት አንድ ልጃቸውን ያለምንም ማቅማማት ፈቀዱላቸው፡፡

      አብዱልቃድር ጄይላኒ #ቁድስ(እየሩስአሌምን) የከፈተዉ ጀግናዉ #ሰልሀዲን_አልአዩብ ዘመን የነበሩ አሊም ናቸዉ፡፡ ሰልሀዲን አልአዩብ ጋር ጦር እንዲዘምቱ በደአዋ ያግዙት ነበር፡፡
አብደል ቀድር ጂላኔ የኢስላም መደፈሩ ሁሌ  ይቆጫቸዋል፡፡ፍጡራን በአጠቃላይ ኢስላምን ለመርዳት ቢሰማሩ ይመኛሉ፡፡በአንድ ንግግራቸው እንዲህ ብለው ነበር፡፡

የሙሀመድ ዲን አጥሩ እየፈራረሰ፣ መሰረቱ እየተናጋ ነው፡፡የምድር ላይ ነዋሪዎች ሆይ፣ ኑ የፈረሰውን እንገንባ፡፡ የወደቀውን እናቅና፡፡ይህ ሊፈፀም የሚችለው በተግባር ስንቀሳቀስ ነው፡፡ ጨረቃ ሆይ፣ፀሐይ ሆይ፣ ቀን ሆይ፣ ኑ ተባብረን ይህን ዲን እንታደግ ይሉ ነበር

🔺🔻 በሰልሀዲን አልአዩብ ዘመን የነበሩ ሙስሊሞች በፊርቃ ሆድና ጀርባ ነበሩ አብደል ቃድር ጄይላን በቁርአንና በሀዲስ እየታገዙ የሚያጨቃጭቁ ነገሮችን ፈትዋ እየሰጡ ብዙዎችን አንድ አድርገዋል፡፡
    አብዱልቃድር ጄይላኒ  84 ያላነሱ ኪታቦች በእጃቸዉ ፅፈዋል፡፡ትዳር አላሰቡም ነበር ግን ሰዎች የነብዩን ሱናን አትቃረን አግባ ብለዉ በ51 አመታቸዉ አገቡ፡፡ በተለያዩ ጊዜ ካገቧቸዉ አራት ሚስቶቻቸዉ...መዲና/ሳድቃ/ሙእሚናህ/መህቡባህ ከተባሉ ሚስቶቻተዉ
የ27 ወንዶች የ22ሴቶች በአጠቃላይ የ49 ልጆች አባት ናቸዉ፡፡

🟡  በአብዱልቃድር በጀይላኒ እይታ ግለሰቦችና ህብረተሰቡ ኢስላምን መርዳትን ከተው በፍራንክ ከተመኩ፣ ጥቅም አሳዳጅነት ከተጠናወታቸው ሾለ ጀነት እና እሳት ቢያወሩም በአላህ አጋርተዋል፡- «እናንተ የፍጡራን ባሮች ናችሁ፡፡ይሉ ነበር

   ተማሪዎቻቸውን ደካማ አሊሞችን እንዳይቀርቡ : አስጠንቅቀዋል እንዲህም ይሏቸዉ ነበር፡- አላህን የማያውቁ አሊሞች አያታሏችሁ እውቀታቸው ሁሉ በነርሱ ላይ የተቆለለ እዳ ነው፡፡ቅንጣት አይጠቅማቸውም።የአላህን ሁክም ያውቃሉ፡፡ አላህን ግን አያውቁትም ከእርሱ ይሸሻሉ፡፡ በወንጀልና በእኩይ አድራጎት ይዳፈሩታል፡ (አልፈትሁልረባኒ 43)

    ሕብረተሰቡም እንዲህ አይነት አሊሞችን እንዳይሰማ ጥሪ አድርገዋል። (የአላህ ባሮችሆይ፣ እነዚያን በቃላቸው ነፍሳችሁን የሚያስደስቱትን እኩያን አሊሞች አትስሙ፡፡ ከሹማምንት ፊት ተዋርደው ቅንጣት ታክል ይሆናሉ፡፡ አላህ ያዘዘውን አያዟቸውም፤ ከከለከለውም አይከለክሏቸውም ይህን ቢያደርጉም ለማስመሰል ነው፡፡ አላህሆይ፣ እባክህ ምድርህን ከእንዲህ አይነት እኩያን አፅዳ፡፡ ወይም ወደ መቀናት ምራቸው፡፡በልባቸው ሌላን አካል ቋጥረው በምላሳቸው የአላህን ስም ሲያወሱ ውስጤ በንዴት ይቃጠላል፡፡ ብለዉ ያስተምሩ ነበር አልፈትሁልረባኒ 245)

☑️☑️ የሸይህ ዐብዱል ቃድር ጂላኒ
#ወርቃማ_አባባሎች በጥቂቱ


☞አስቀያሚ ጠላትህ ክፉም ግባር ያለው ጎደኛህ ነው

☞ንግግርህ አላህን የማያረካ ከሆነ ዝምታህ ይበልጣል።
☞ ሕይወትህ በቀጥተኛ መንገድ ላይ ካልሆነ ሞትህ ላንተ በላጭ ነው፡፡
☞አላህን ለሚገዛ ሰው አላህ ሌሎች እንዲታዘዙለት ያደርጋል፡፡
☞ቅርቡ ዓለም ከቀጣዩ ዓለም ጋር በፍፁም በአንድ አይቀላቀሉም፡፡
☞ነፍስህን በአእምሮህ ጋልባት ካልሆነ እርሷ ትጋልብሃለች
☞ የሰውነት ፅዳት በነፍስ መፅዳት ካልታገዘ ጥቅም የለውም።
☞ለሰዎች በጎ በጎውን አስብ፣እንዲያ ስታደርግ ራስህንም ሌሎችንም ትጠቅማለህ፡፡

☞በጎ ምግባርና እዝነት ያልታከለበት ተግባር ውጤታማ አይደለም፡፡
☞አማኝ ሰው እድሜው በጨመረ ቁጥር ኢማኑም የሚጨምር ነው፡፡
☞አላህን እንድትዘነጋ የሚያደርግህ ሁሉ ለአንተ ክፉነው።
ብለዋል፡፡

  ➡️ አብደል ቃድር ጀይላኒ አሊም ናቸዉ ወልይም ባለከራማም ናቸዉ...አንዳንድ ሰዎች ድንበር ረገጥ ጥላቻ ያላቸዉ አሉ ..ጥላቻዉ ስህተት ነዉ ለምን
የነብዩ ﷺቤተሰብ (አህለል በይት) ናቸዉ፡፡ወሰን ያለፈ ዉዴታ እሮብ ቀን መርጦ እስከ ማክበር የደረሰም ስህተት ነዉ ....የኛ ማህበረሰብ የገጠሩ ወይም ትላልቅ ሰዎች አብደል ቃድር እንዲህ ብለዉ...እንዲህ ሂደዉ...እንዲህ አርገዉ እየተባለ ብዙ ወሬ ይወራል ፡፡ ይሄን ማወራት አግባባም አይደለም ለምን የእሳቸዉን ታሪክ እንዲህ አድርገዉ እንዲህ ብለዉ ከራማቸዉ ምናምን ተብሎ የተፃፈዉ የተዘጋጀዉ በሸአዎች ስለሆነ እዉነቱን ዉሸቱን ለመለየት አዳጋች ነዉ፡፡ብቻ አላህን ፈሪ የዲን ጠበቃ ከራማ እንዳላቸዉ ግን እርግጥ ነዉ ...ለምሳሌ ከላይ እንደጠቀስኩት በሬዉ ዙሮ በሰዉኛ ቋንቋ ተናግሯቸዋልና ..
ኑር ሁሴን ማክሰኞ አብደልቃድርን እሮብ ቀን ለይቶ ማክበሩ ስህተት መሆኑን ልናስተምር ይገባል፡፡


አብደል ቃድር ጀይላኒ  በ91 አመታቸዉ  ነበር ከዚች አለም በሞት የተለዩት....አላህ ይዘንላቸዉ ቀብራቸዉን ኑር ያድርግላቸዉ

◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━ â—ˆ
4 another channal👇
             www.tg-me.com/us/ISLAMIC SCHOOL/com.Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/Islam_and_Science/6329

View MORE
Open in Telegram


ISLAMIC SCHOOL Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram auto-delete message, expiring invites, and more

elegram is updating its messaging app with options for auto-deleting messages, expiring invite links, and new unlimited groups, the company shared in a blog post. Much like Signal, Telegram received a burst of new users in the confusion over WhatsApp’s privacy policy and now the company is adopting features that were already part of its competitors’ apps, features which offer more security and privacy. Auto-deleting messages were already possible in Telegram’s encrypted Secret Chats, but this new update for iOS and Android adds the option to make messages disappear in any kind of chat. Auto-delete can be enabled inside of chats, and set to delete either 24 hours or seven days after messages are sent. Auto-delete won’t remove every message though; if a message was sent before the feature was turned on, it’ll stick around. Telegram’s competitors have had similar features: WhatsApp introduced a feature in 2020 and Signal has had disappearing messages since at least 2016.

What Is Bitcoin?

Bitcoin is a decentralized digital currency that you can buy, sell and exchange directly, without an intermediary like a bank. Bitcoin’s creator, Satoshi Nakamoto, originally described the need for “an electronic payment system based on cryptographic proof instead of trust.” Each and every Bitcoin transaction that’s ever been made exists on a public ledger accessible to everyone, making transactions hard to reverse and difficult to fake. That’s by design: Core to their decentralized nature, Bitcoins aren’t backed by the government or any issuing institution, and there’s nothing to guarantee their value besides the proof baked in the heart of the system. “The reason why it’s worth money is simply because we, as people, decided it has value—same as gold,” says Anton Mozgovoy, co-founder & CEO of digital financial service company Holyheld.

ISLAMIC SCHOOL from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM USA