Telegram Group & Telegram Channel
በስመ አብ ፥ ወወልድ ፥ ወመንፈስ ቅዱስ፤ ፩ አምላክ!

መልእክት ለኦርቶዶክሳውያን!

ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያንን ከጥፋት ማን ይታደጋት?

ላለፉት 493 ዓመታት ክርስትናን ከኢትዮጵያ ለማጥፋት የምዕራቡ ዓለም ሚሲዮናውያን፥ ፖለቲከኞቻቸውና ዐረቡ ዓለም በብዙ ደክሟል። በተለያየ ጊዜ (ከግራኝ አህመድ እስከ ጣልያን ወረራ ድረስ) ብዙ ኦርቶዶክሳውያን ቢጨፈጨፉም ክርስትና ግን ጠላቶቻችን ያሰቡትን ያህል ሊጠፋና ሊዳከም አልቻለም፡፡

ከ1966 ወዲህ ግን የምዕራቡ ዓለም ጅቦችም ሆኑ የዐረቡ ዓለም ተኩላዎች የጥቃት መልካቸውን ቀይረው ብዙ ጉዳት አድርሰዋል፡፡ የምዕራቡ ዓለም ፀረ ኦርቶዶክስ መሪዎች ሴኪውላሪዝም (ዓለማዊነት)፥ ምሥራቃውያን ደግሞ በኮሙኒዝም ስም በሃገራችን የጎሳ ፖለቲካ እንዲፈጠር አድርገዋል፡፡ የተፈጠረው የገሳ (ብሔር?) ፖለቲካ ደግሞ አማራንና ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያንን እንደ ጠላት የፈረጀ ነበርና፥ በዚህ ሰበብ ባለፉት 34 ዓመታት በሺዎች የሚቆጠሩ ወገኖቻችን ሲታረዱ ኖረዋል፤ ሚሊየኖች ደግሞ ተፈናቅለው ሰቆቃን ሲቀበሉ ኑረዋል፤ አሁንም ቀጥለዋል፡፡

ዐረቡ (አክራሪው) የወሀቢ እንቅስቃሴ ደግሞ ከጥንት ጀምሮ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን እንደ ጠላት የፈረጀና ማጥፋትን እንደ አላማ ይዞ የቆየ ነው፡፡ ለመቶዎች ዓመታት ከውጪ በማሥረግ ክርስትናን ከኢትዮጵያ ማጥፋት ባለመቻሉ፥ ከ40 ዓመታት በፊት በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ ሙስሊም ወጣቶችን ከኢትዮጵያ ምድር በመመልመልና ወደ ውጪ በመውሰድ፥ ጅሃዳዊ ስልጠና እንዲወስዱ አድርገዋል፡፡

ኢትዮጵያን ለዋናውና የመጨረሻው ጂሃዳዊ ዘመቻ እንድትመች ለማድረግ ባለፉት 4 አሠርት ዓመታት ሲያመቻቹ ቆይተዋል፡፡ በዚህም ምጣኔ ሀብቱን፥ የፖለቲካ፥ ወታደራዊና የደህንነት መዋቅሩን በሥራቸው ለማድረግ የሠሩት ሥራ ፍሬ አፍቶላቸው፥ አሁን ለመጨረሻው ዘመቻቸው እየተዘጋጁ ይገኛል፡፡

ከሁሉ የከፋው ደግሞ "መንግሥት" ነኝ ብሎ የተቀመጠውና፥ ራሱን "ብልጽግና" ብሎ የሚጠራው አካል፥ በወዲህ "የኦሮሚያ ሪፐብሊክን" ለመመሥረት፥ በወዲያው ደግሞ አስተዳደሩ ፕሮቴስታንታዊ ለማድረግ በጀመረው ዘመቻ "አማራ እና ኦርቶዶክስ" የሚል ታፔላ በለጠፈባቸው ዜጎች ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል መፈጸም ከጀመረ ድፍን 4 ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡

የሰሜኑ ጦርነትም አማራውንና ትግሬውን ከጎዳው ይልቅ ኦርቶዶክሳውያን እርስ በርሳቸው እንዲፋጁ የተደረገበት ነበር፡፡

በዚህ ሁሉ መካከል ግን በደቡብ፥ በምስራቅና በምዕራብ ይህ ሁሉ ኦርቶዶክሳዊ እየታረደ ፥ ወጣት ክርስቲያኖች ምንም እንዳልተፈጠረ ቁጭ ብለን እንመለከታለን፡፡ በተለይ በአዲስአበባና በክልል ከተሞች (ይልቁንም በአማራ ክልል) የምንኖር ኦርቶዶክሳውያን፥ የወገኖቻችን መታረድ፥ መደፈር፥ መታሠርና መሰደድ (ነገ በኛ ላይ የማይደርስ ይመስል) ትኩረት ያልሰጠነው ነገር ሆኗል፡፡

ትንሽ ወደ ቤተ ክርስቲያን መጥቷል የሚባለው ወጣት እንኳን፥ ለጥምቀት ማንጠፍና ፋሽን ልብስ ቤተ ክርስቲያንን ይታደጋት ይመስል፥ በዓመት ለጥቂት ቀናት ብቻ ወደ ቁምነገር ሲመጣ ይታያል፡፡

ሰለዚህ ምን እናድርግ?

1፡ እንደ ሃገር ኢትዮጵያ፥ በተለይም ቤተ ክርስቲያናችን ከፍተኛ የኅልውና አደጋ ላይ እንዳሉ እንወቅ፡፡

2፡ ከኅልውና የሚቀድም ምንም ነገር የለምና ከአክራሪው፥ ከፕሮቴስታንቱ፥ ከፖለቲከኛውና ከዘረኛው ቡድን ራሳችን፥ ሃገራችንና ቤተ ክርስቲያንን ለመታደግ እንዘጋጅ፡፡

3፡ በተበታተነ መንገድ መጓዝ ለጠላት ይመቻልና፥ በአንድ ልብና ዕዝ ሥር ሆነን የምንታገልበትን አሠራር እንከተል፡፡
4፡ እኛን ሊያዘናጉ ከሚችሉ ማናቸውም ነገሮች ራሳችንን እናቅብ፡፡

5፡ በየዕለቱ አጀንዳዎቻችን ቤተ ክርስቲያናችንና ሃገራችን ይሁኑ፡፡

6፡ ችግሩ ያልገባቸውን ወንድሞቻችንና እህቶቻችንን ፈጥነን እናንቃቸው፡፡

7፡ ሁሉም ነገር የሚሳካው የእግዚአብሔር ረዳትነት ሲኖር ነውና በጸሎት እንጠይቅ፤ ንስሃም እንግባ!

ይህንን መልእክት ችላ ብንለው፥ በሰማይም ሆነ በምድር ለሚደርስብን ነገር ሁሉ ተጠያቂዎቹ እኛው እንሆናለን!

ወስብሐት ለእግዚአብሔር!



tg-me.com/love_nw19/6110
Create:
Last Update:

በስመ አብ ፥ ወወልድ ፥ ወመንፈስ ቅዱስ፤ ፩ አምላክ!

መልእክት ለኦርቶዶክሳውያን!

ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያንን ከጥፋት ማን ይታደጋት?

ላለፉት 493 ዓመታት ክርስትናን ከኢትዮጵያ ለማጥፋት የምዕራቡ ዓለም ሚሲዮናውያን፥ ፖለቲከኞቻቸውና ዐረቡ ዓለም በብዙ ደክሟል። በተለያየ ጊዜ (ከግራኝ አህመድ እስከ ጣልያን ወረራ ድረስ) ብዙ ኦርቶዶክሳውያን ቢጨፈጨፉም ክርስትና ግን ጠላቶቻችን ያሰቡትን ያህል ሊጠፋና ሊዳከም አልቻለም፡፡

ከ1966 ወዲህ ግን የምዕራቡ ዓለም ጅቦችም ሆኑ የዐረቡ ዓለም ተኩላዎች የጥቃት መልካቸውን ቀይረው ብዙ ጉዳት አድርሰዋል፡፡ የምዕራቡ ዓለም ፀረ ኦርቶዶክስ መሪዎች ሴኪውላሪዝም (ዓለማዊነት)፥ ምሥራቃውያን ደግሞ በኮሙኒዝም ስም በሃገራችን የጎሳ ፖለቲካ እንዲፈጠር አድርገዋል፡፡ የተፈጠረው የገሳ (ብሔር?) ፖለቲካ ደግሞ አማራንና ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያንን እንደ ጠላት የፈረጀ ነበርና፥ በዚህ ሰበብ ባለፉት 34 ዓመታት በሺዎች የሚቆጠሩ ወገኖቻችን ሲታረዱ ኖረዋል፤ ሚሊየኖች ደግሞ ተፈናቅለው ሰቆቃን ሲቀበሉ ኑረዋል፤ አሁንም ቀጥለዋል፡፡

ዐረቡ (አክራሪው) የወሀቢ እንቅስቃሴ ደግሞ ከጥንት ጀምሮ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን እንደ ጠላት የፈረጀና ማጥፋትን እንደ አላማ ይዞ የቆየ ነው፡፡ ለመቶዎች ዓመታት ከውጪ በማሥረግ ክርስትናን ከኢትዮጵያ ማጥፋት ባለመቻሉ፥ ከ40 ዓመታት በፊት በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ ሙስሊም ወጣቶችን ከኢትዮጵያ ምድር በመመልመልና ወደ ውጪ በመውሰድ፥ ጅሃዳዊ ስልጠና እንዲወስዱ አድርገዋል፡፡

ኢትዮጵያን ለዋናውና የመጨረሻው ጂሃዳዊ ዘመቻ እንድትመች ለማድረግ ባለፉት 4 አሠርት ዓመታት ሲያመቻቹ ቆይተዋል፡፡ በዚህም ምጣኔ ሀብቱን፥ የፖለቲካ፥ ወታደራዊና የደህንነት መዋቅሩን በሥራቸው ለማድረግ የሠሩት ሥራ ፍሬ አፍቶላቸው፥ አሁን ለመጨረሻው ዘመቻቸው እየተዘጋጁ ይገኛል፡፡

ከሁሉ የከፋው ደግሞ "መንግሥት" ነኝ ብሎ የተቀመጠውና፥ ራሱን "ብልጽግና" ብሎ የሚጠራው አካል፥ በወዲህ "የኦሮሚያ ሪፐብሊክን" ለመመሥረት፥ በወዲያው ደግሞ አስተዳደሩ ፕሮቴስታንታዊ ለማድረግ በጀመረው ዘመቻ "አማራ እና ኦርቶዶክስ" የሚል ታፔላ በለጠፈባቸው ዜጎች ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል መፈጸም ከጀመረ ድፍን 4 ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡

የሰሜኑ ጦርነትም አማራውንና ትግሬውን ከጎዳው ይልቅ ኦርቶዶክሳውያን እርስ በርሳቸው እንዲፋጁ የተደረገበት ነበር፡፡

በዚህ ሁሉ መካከል ግን በደቡብ፥ በምስራቅና በምዕራብ ይህ ሁሉ ኦርቶዶክሳዊ እየታረደ ፥ ወጣት ክርስቲያኖች ምንም እንዳልተፈጠረ ቁጭ ብለን እንመለከታለን፡፡ በተለይ በአዲስአበባና በክልል ከተሞች (ይልቁንም በአማራ ክልል) የምንኖር ኦርቶዶክሳውያን፥ የወገኖቻችን መታረድ፥ መደፈር፥ መታሠርና መሰደድ (ነገ በኛ ላይ የማይደርስ ይመስል) ትኩረት ያልሰጠነው ነገር ሆኗል፡፡

ትንሽ ወደ ቤተ ክርስቲያን መጥቷል የሚባለው ወጣት እንኳን፥ ለጥምቀት ማንጠፍና ፋሽን ልብስ ቤተ ክርስቲያንን ይታደጋት ይመስል፥ በዓመት ለጥቂት ቀናት ብቻ ወደ ቁምነገር ሲመጣ ይታያል፡፡

ሰለዚህ ምን እናድርግ?

1፡ እንደ ሃገር ኢትዮጵያ፥ በተለይም ቤተ ክርስቲያናችን ከፍተኛ የኅልውና አደጋ ላይ እንዳሉ እንወቅ፡፡

2፡ ከኅልውና የሚቀድም ምንም ነገር የለምና ከአክራሪው፥ ከፕሮቴስታንቱ፥ ከፖለቲከኛውና ከዘረኛው ቡድን ራሳችን፥ ሃገራችንና ቤተ ክርስቲያንን ለመታደግ እንዘጋጅ፡፡

3፡ በተበታተነ መንገድ መጓዝ ለጠላት ይመቻልና፥ በአንድ ልብና ዕዝ ሥር ሆነን የምንታገልበትን አሠራር እንከተል፡፡
4፡ እኛን ሊያዘናጉ ከሚችሉ ማናቸውም ነገሮች ራሳችንን እናቅብ፡፡

5፡ በየዕለቱ አጀንዳዎቻችን ቤተ ክርስቲያናችንና ሃገራችን ይሁኑ፡፡

6፡ ችግሩ ያልገባቸውን ወንድሞቻችንና እህቶቻችንን ፈጥነን እናንቃቸው፡፡

7፡ ሁሉም ነገር የሚሳካው የእግዚአብሔር ረዳትነት ሲኖር ነውና በጸሎት እንጠይቅ፤ ንስሃም እንግባ!

ይህንን መልእክት ችላ ብንለው፥ በሰማይም ሆነ በምድር ለሚደርስብን ነገር ሁሉ ተጠያቂዎቹ እኛው እንሆናለን!

ወስብሐት ለእግዚአብሔር!

BY Love ብቻ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/love_nw19/6110

View MORE
Open in Telegram


Love ብቻ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The seemingly negative pandemic effects and resource/product shortages are encouraging and allowing organizations to innovate and change.The news of cash-rich organizations getting ready for the post-Covid growth economy is a sign of more than capital spending plans. Cash provides a cushion for risk-taking and a tool for growth.

For some time, Mr. Durov and a few dozen staffers had no fixed headquarters, but rather traveled the world, setting up shop in one city after another, he told the Journal in 2016. The company now has its operational base in Dubai, though it says it doesn’t keep servers there.Mr. Durov maintains a yearslong friendship from his VK days with actor and tech investor Jared Leto, with whom he shares an ascetic lifestyle that eschews meat and alcohol.

Love ብቻ from us


Telegram Love ብቻ
FROM USA