Telegram Group & Telegram Channel
ኦፕን ኤአይ ከዓለማችን ትላልቅ የዳታ ማዕከላት አንዱን በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ሊገነባ ነው
***

የቻት ጂፒቲ ባለቤት የሆነው ኦፕን ኤአይ ከዓለማችን ትላልቅ የዳታ ማዕከላት አንዱ ይሆናል የተባለለትን የዳታ ማዕከል በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ሊገነባ ነው።

ይህም የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ለሰው ሰራሽ አስተውሎት ትልቅ ትኩረት እንደሰጠች ማሳያ ነው ተብሏል።

የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ በቁጥር በርካታ፣ በአቅምም ትላልቅ የሆኑ እስከ 5 ጊጋዋት የኤሌክትሪክ ኃይል ፍጆታ የሚጠቀሙ የዳታ ማዕከላትን ለመንገባት ዕቅድ ይዛለች።

ከነዚህ ቀዳሚው ኦፕን ኤአይ የሚገነባው ሲሆን፤ በዋና ከተማዋ አቡ ዳቢ የሚገነባ መሆኑ ተገልጿል።

ፕሮጀክቱ ተገንብቶ ሲያበቃ የሚጠቀመው የኃይል ፍጆታ 5 የኒውክሊየር ማብላያዎች የሚጠቀሙትን ያህል ነው ተብሏል።

ኦፕን ኤአይ ከዚህ ቀደም ከተለያዩ መንግሥታት ጋር በመተባበር ተጨማሪ የዳታ ማዕከላትን ከአሜሪካ ውጪ የመንገባት ፍላጎት እንደነበረው መግለፁን የብሉምበርግ ዘገባ አስታውሷል።

በቢታንያ ሲሳይ



tg-me.com/MizanInstituteOfTechnology/446
Create:
Last Update:

ኦፕን ኤአይ ከዓለማችን ትላልቅ የዳታ ማዕከላት አንዱን በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ሊገነባ ነው
***

የቻት ጂፒቲ ባለቤት የሆነው ኦፕን ኤአይ ከዓለማችን ትላልቅ የዳታ ማዕከላት አንዱ ይሆናል የተባለለትን የዳታ ማዕከል በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ሊገነባ ነው።

ይህም የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ለሰው ሰራሽ አስተውሎት ትልቅ ትኩረት እንደሰጠች ማሳያ ነው ተብሏል።

የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ በቁጥር በርካታ፣ በአቅምም ትላልቅ የሆኑ እስከ 5 ጊጋዋት የኤሌክትሪክ ኃይል ፍጆታ የሚጠቀሙ የዳታ ማዕከላትን ለመንገባት ዕቅድ ይዛለች።

ከነዚህ ቀዳሚው ኦፕን ኤአይ የሚገነባው ሲሆን፤ በዋና ከተማዋ አቡ ዳቢ የሚገነባ መሆኑ ተገልጿል።

ፕሮጀክቱ ተገንብቶ ሲያበቃ የሚጠቀመው የኃይል ፍጆታ 5 የኒውክሊየር ማብላያዎች የሚጠቀሙትን ያህል ነው ተብሏል።

ኦፕን ኤአይ ከዚህ ቀደም ከተለያዩ መንግሥታት ጋር በመተባበር ተጨማሪ የዳታ ማዕከላትን ከአሜሪካ ውጪ የመንገባት ፍላጎት እንደነበረው መግለፁን የብሉምበርግ ዘገባ አስታውሷል።

በቢታንያ ሲሳይ

BY Mizan Institute of Technology - MiT🇪🇹





Share with your friend now:
tg-me.com/MizanInstituteOfTechnology/446

View MORE
Open in Telegram


Mizan Institute of Technology MiT🇪🇹 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The S&P 500 slumped 1.8% on Monday and Tuesday, thanks to China Evergrande, the Chinese property company that looks like it is ready to default on its more-than $300 billion in debt. Cries of the next Lehman Brothers—or maybe the next Silverado?—echoed through the canyons of Wall Street as investors prepared for the worst.

Spiking bond yields driving sharp losses in tech stocks

A spike in interest rates since the start of the year has accelerated a rotation out of high-growth technology stocks and into value stocks poised to benefit from a reopening of the economy. The Nasdaq has fallen more than 10% over the past month as the Dow has soared to record highs, with a spike in the 10-year US Treasury yield acting as the main catalyst. It recently surged to a cycle high of more than 1.60% after starting the year below 1%. But according to Jim Paulsen, the Leuthold Group's chief investment strategist, rising interest rates do not represent a long-term threat to the stock market. Paulsen expects the 10-year yield to cross 2% by the end of the year. A spike in interest rates and its impact on the stock market depends on the economic backdrop, according to Paulsen. Rising interest rates amid a strengthening economy "may prove no challenge at all for stocks," Paulsen said.

Mizan Institute of Technology MiT🇪🇹 from us


Telegram Mizan Institute of Technology - MiT🇪🇹
FROM USA