Telegram Group & Telegram Channel
'ከፍተኛ ውስጤት ያላቸው ተማሪዎች ቅሬታ'

የ2012 ብሄራዊ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ የቅዱስ ዮሴፍ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የመጀመሪያው የዩኒቨርሲቲ ምርጫቸውን እንዳልተጠበቀላቸው ገልፀዋል።

የኢትዮጵያ ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገበው ተማሪ ብሩክ ባልካቸውን ጨምሮ ቢያንስ 10 ተማሪዎች በመጀመሪያው የዩኒቨርሲቲ ምርጫ እንዳልተመደቡ ተማሪዎች ለቲክቫህ አሳውቀዋል።

ከመስቀል አደባባይ ጀርባ የሚገኘው ቅዱስ ዮሴፍ ትምህርት በ2012 ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት የተመዘገበበት ት/ቤት ሲሆን ከ600 በላይ ካመጡት 26 ተማሪዎች ጥቂቶቹ ብቻ በመጀመሪያ የዩኒቨርሲቲ ምርጫቸው እንደተመደቡ ተማሪዎቹ ገልፀዋል።

እንደማሳያነት ፦
• በመፈተኛ ቁጥር 361757 - 669 ያስመዘገበው
• በመፈተኛ ቁጥር 361749 - 645 የተመዘገበው ውጤት
• በመፈተኛ ቁጥር 361725 - 640 የተመዘገበው ውጤት
• በመፈተኛ ቁጥር 361745 - 632 የተመዘገበው ውጤት የመጀመሪያው ምርጫቸው ያልተጠበቀላቸው የከፍተኛ ውጤት ባለቤት ተማሪዎች መካከል ናቸው።

በተመሳሳይ ፣ ልደታ ካቶሊክ ካቴድራል ፣ Kotebe Metropolitan University Menelik I Science Shared Campus ፣ ሀዋሳ ኮምቦኒ ከ600 በላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎች ምርጫቸው አለመጠበቁን አሳውቀዋል።

በምደባው ላይ ማረሚያና ማስተካከያ እንዲደረግ አሳስበዋል።

ከፍተኛ ውጤት አስመዝግበው በመጀመሪያ ምርጫቸው ያልተመደቡ ተማሪዎች በአዲስ አበባ ከተማ ካሉ ትምህርት ቤቶች ብቻ ሳይሆን ከክልል ከተሞችም እንደሆነ ለቲክቫህ የተላኩት መልዕክቶች ያስረዳሉ።

@tikvahethiopia



tg-me.com/aboutnewthingsoftoday/2062
Create:
Last Update:

'ከፍተኛ ውስጤት ያላቸው ተማሪዎች ቅሬታ'

የ2012 ብሄራዊ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ የቅዱስ ዮሴፍ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የመጀመሪያው የዩኒቨርሲቲ ምርጫቸውን እንዳልተጠበቀላቸው ገልፀዋል።

የኢትዮጵያ ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገበው ተማሪ ብሩክ ባልካቸውን ጨምሮ ቢያንስ 10 ተማሪዎች በመጀመሪያው የዩኒቨርሲቲ ምርጫ እንዳልተመደቡ ተማሪዎች ለቲክቫህ አሳውቀዋል።

ከመስቀል አደባባይ ጀርባ የሚገኘው ቅዱስ ዮሴፍ ትምህርት በ2012 ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት የተመዘገበበት ት/ቤት ሲሆን ከ600 በላይ ካመጡት 26 ተማሪዎች ጥቂቶቹ ብቻ በመጀመሪያ የዩኒቨርሲቲ ምርጫቸው እንደተመደቡ ተማሪዎቹ ገልፀዋል።

እንደማሳያነት ፦
• በመፈተኛ ቁጥር 361757 - 669 ያስመዘገበው
• በመፈተኛ ቁጥር 361749 - 645 የተመዘገበው ውጤት
• በመፈተኛ ቁጥር 361725 - 640 የተመዘገበው ውጤት
• በመፈተኛ ቁጥር 361745 - 632 የተመዘገበው ውጤት የመጀመሪያው ምርጫቸው ያልተጠበቀላቸው የከፍተኛ ውጤት ባለቤት ተማሪዎች መካከል ናቸው።

በተመሳሳይ ፣ ልደታ ካቶሊክ ካቴድራል ፣ Kotebe Metropolitan University Menelik I Science Shared Campus ፣ ሀዋሳ ኮምቦኒ ከ600 በላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎች ምርጫቸው አለመጠበቁን አሳውቀዋል።

በምደባው ላይ ማረሚያና ማስተካከያ እንዲደረግ አሳስበዋል።

ከፍተኛ ውጤት አስመዝግበው በመጀመሪያ ምርጫቸው ያልተመደቡ ተማሪዎች በአዲስ አበባ ከተማ ካሉ ትምህርት ቤቶች ብቻ ሳይሆን ከክልል ከተሞችም እንደሆነ ለቲክቫህ የተላኩት መልዕክቶች ያስረዳሉ።

@tikvahethiopia

BY P H O E N I X B A T C H 2 k 1 2





Share with your friend now:
tg-me.com/aboutnewthingsoftoday/2062

View MORE
Open in Telegram


P H O E N I X B A T C H 2 k 1 2 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

How Does Telegram Make Money?

Telegram is a free app and runs on donations. According to a blog on the telegram: We believe in fast and secure messaging that is also 100% free. Pavel Durov, who shares our vision, supplied Telegram with a generous donation, so we have quite enough money for the time being. If Telegram runs out, we will introduce non-essential paid options to support the infrastructure and finance developer salaries. But making profits will never be an end-goal for Telegram.

In many cases, the content resembled that of the marketplaces found on the dark web, a group of hidden websites that are popular among hackers and accessed using specific anonymising software.“We have recently been witnessing a 100 per cent-plus rise in Telegram usage by cybercriminals,” said Tal Samra, cyber threat analyst at Cyberint.The rise in nefarious activity comes as users flocked to the encrypted chat app earlier this year after changes to the privacy policy of Facebook-owned rival WhatsApp prompted many to seek out alternatives.P H O E N I X B A T C H 2 k 1 2 from us


Telegram P H O E N I X B A T C H 2 k 1 2
FROM USA