Telegram Group & Telegram Channel
➡️ " ውላችን ይቋረጥ ፣ ገንዘባችንም ይመለስ ብለው የፈረሙ 4,000 ቆጣቢዎች አሉ " - የቤት እጣ ቆጣቢዎች

➡️ " ከጤና ሚኒስቴርም ከዳሽን ባንክም ጋር የመግባቢያ ሰነድ ስላለን ተመካክረን መልስ እንሰጣለን " - ጎጆ ብሪጂ

ከ7,500 በላይ ለሚሆኑ ጤና ባለሙያዎች ቤት ገንብቶ ለማስረከብ ከጤና ሚኒስቴርና ከዳሽን ባንክ የሦስትዮሽ ውል የፈረመው ጎጆ ብሪጂ ሀውሲንግ፣ እጣውን በወቅቱ እያወጣ ባለመሆኑ፣ ለወጣላቸውም ግንባታ ባለመጀመሩ፣ 4,000 ቆጣቢዎች ገንዘባቸው እንዲመለስ ቢጠይቁም እንዳልተመለሰላቸው ገልጸዋል።

አሁንም ቢሆን እንዲመለስላቸው ጠይቀል።

የቆጣቢዎቹ ኮሚቴ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠው ቃል፣ " በየ 3 ወሩ ለማውጣት እጣው ሳይሰጥ 2 ዙር አልፏል። ለምን ? ተብለው ሲጠየቁ 'የመሬት አስተዳደር ችግር ስላለብን ነው' እያሉ እስካሁን ቆዩ" ብሏል።

" ውላችን ይቋረጥ፣ ገንዘባችን ይመለስ ብለው የፈረሙ 4,000 ቆጣቢዎች አሉ " ያለው ኮሚቴው፣ በደብዳቤ ጭምር ቢጠይቅም መፍትሄ እንዳልተሰጠው አስረድቷል።

ለተየሳው የእጣ መዘግየት ቅሬታ በጎጆ ብሪጅ ሃውሲንግ በኩል ምላሽ እንዲሰጡ የተጠየቁት አቶ አልማው ጋሪ በሰጡት ሞላሽ፣ " የገጠመን ችግር አደረጃጀት ላይ መዘግየቶች ስለነበሩ ነው " ብለዋል።

" የሚያደራጀው የአዲስ አበባ ህብረት ሥራ ኮሚሽን የሚባለው ነው " ያሉት አቶ አልማው፣ " በሌላ ሳይት ላይ በተፈጠረ ክስ ትንሽ ሥራው ስለቆመ እስኪ ውጤቱን እንየው የሚል ሀሳብ ተነስቶ ስለነበረ የመዘግየት ጉዳይ አጋጥሟል " ነው ያሉት።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከጠየቁ ለምን ገንዘባቸውን አልመለሳችሁም ? በማለት ለጠየቀው ጥያቄ ፣ " ውሉ የሚያስቀምጣቸው ብዙ ነገሮች አሉ። ይህን ደግሞ ለብቻችን ሳይሆን ከጤና ሚኒስቴርም ከዳሽን ባንክም ጋር የመግባቢያ ሰነድ ስላለን ተመካክረን መልስ እንሰጣለን " ብለዋል።

የመጀመሪያው እጣ ማውጣት ተደርሶ ወደ 300 ሰዎች እጣ የደረሳቸው አሉ። እነርሱን ለማደራጀት በሂደት ላይ ነው ያለነው” ያሉት አቶ አልማው፣ “አንዳንዶች ደግሞ ቅሬታ አላቸው እየመጡ ይጠይቃሉ” ሲሉ ተናግረዋል።

" የቅሬታ አቅራቢዎቹን ጉዳይም ባለፈው ሳምንት ጤና ሚኒስቴር የተቋማት ተወካዮች በተገኙበት ውይይት ተደርጎ አቀረቡ አቅጣጫ ተቀምጧል። ምናልባት በዚህ ሳምንት አንድ ደረጃ ላይ ይደርሳል " ብለዋል።

Via: Tikvah Ethiopia
___
👉 ለተከታታይ የጤና መረጃዎች
በTelegram-  www.tg-me.com/us/Doctors Online 🇪🇹/com.Thequorachannel
በGroup www.tg-me.com/Ethiopianquora
በFb  https://www.facebook.com/Doctorsonlineeth/
በWhatsapp Channel
https://tinyurl.com/4934hfbf
በwebsite https://doctorsonlinee.com
ይከታተሉን።

➡️ Share



tg-me.com/Thequorachannel/11039
Create:
Last Update:

➡️ " ውላችን ይቋረጥ ፣ ገንዘባችንም ይመለስ ብለው የፈረሙ 4,000 ቆጣቢዎች አሉ " - የቤት እጣ ቆጣቢዎች

➡️ " ከጤና ሚኒስቴርም ከዳሽን ባንክም ጋር የመግባቢያ ሰነድ ስላለን ተመካክረን መልስ እንሰጣለን " - ጎጆ ብሪጂ

ከ7,500 በላይ ለሚሆኑ ጤና ባለሙያዎች ቤት ገንብቶ ለማስረከብ ከጤና ሚኒስቴርና ከዳሽን ባንክ የሦስትዮሽ ውል የፈረመው ጎጆ ብሪጂ ሀውሲንግ፣ እጣውን በወቅቱ እያወጣ ባለመሆኑ፣ ለወጣላቸውም ግንባታ ባለመጀመሩ፣ 4,000 ቆጣቢዎች ገንዘባቸው እንዲመለስ ቢጠይቁም እንዳልተመለሰላቸው ገልጸዋል።

አሁንም ቢሆን እንዲመለስላቸው ጠይቀል።

የቆጣቢዎቹ ኮሚቴ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠው ቃል፣ " በየ 3 ወሩ ለማውጣት እጣው ሳይሰጥ 2 ዙር አልፏል። ለምን ? ተብለው ሲጠየቁ 'የመሬት አስተዳደር ችግር ስላለብን ነው' እያሉ እስካሁን ቆዩ" ብሏል።

" ውላችን ይቋረጥ፣ ገንዘባችን ይመለስ ብለው የፈረሙ 4,000 ቆጣቢዎች አሉ " ያለው ኮሚቴው፣ በደብዳቤ ጭምር ቢጠይቅም መፍትሄ እንዳልተሰጠው አስረድቷል።

ለተየሳው የእጣ መዘግየት ቅሬታ በጎጆ ብሪጅ ሃውሲንግ በኩል ምላሽ እንዲሰጡ የተጠየቁት አቶ አልማው ጋሪ በሰጡት ሞላሽ፣ " የገጠመን ችግር አደረጃጀት ላይ መዘግየቶች ስለነበሩ ነው " ብለዋል።

" የሚያደራጀው የአዲስ አበባ ህብረት ሥራ ኮሚሽን የሚባለው ነው " ያሉት አቶ አልማው፣ " በሌላ ሳይት ላይ በተፈጠረ ክስ ትንሽ ሥራው ስለቆመ እስኪ ውጤቱን እንየው የሚል ሀሳብ ተነስቶ ስለነበረ የመዘግየት ጉዳይ አጋጥሟል " ነው ያሉት።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከጠየቁ ለምን ገንዘባቸውን አልመለሳችሁም ? በማለት ለጠየቀው ጥያቄ ፣ " ውሉ የሚያስቀምጣቸው ብዙ ነገሮች አሉ። ይህን ደግሞ ለብቻችን ሳይሆን ከጤና ሚኒስቴርም ከዳሽን ባንክም ጋር የመግባቢያ ሰነድ ስላለን ተመካክረን መልስ እንሰጣለን " ብለዋል።

የመጀመሪያው እጣ ማውጣት ተደርሶ ወደ 300 ሰዎች እጣ የደረሳቸው አሉ። እነርሱን ለማደራጀት በሂደት ላይ ነው ያለነው” ያሉት አቶ አልማው፣ “አንዳንዶች ደግሞ ቅሬታ አላቸው እየመጡ ይጠይቃሉ” ሲሉ ተናግረዋል።

" የቅሬታ አቅራቢዎቹን ጉዳይም ባለፈው ሳምንት ጤና ሚኒስቴር የተቋማት ተወካዮች በተገኙበት ውይይት ተደርጎ አቀረቡ አቅጣጫ ተቀምጧል። ምናልባት በዚህ ሳምንት አንድ ደረጃ ላይ ይደርሳል " ብለዋል።

Via: Tikvah Ethiopia
___
👉 ለተከታታይ የጤና መረጃዎች
በTelegram-  www.tg-me.com/us/Doctors Online 🇪🇹/com.Thequorachannel
በGroup www.tg-me.com/Ethiopianquora
በFb  https://www.facebook.com/Doctorsonlineeth/
በWhatsapp Channel
https://tinyurl.com/4934hfbf
በwebsite https://doctorsonlinee.com
ይከታተሉን።

➡️ Share

BY Doctors Online 🇪🇹





Share with your friend now:
tg-me.com/Thequorachannel/11039

View MORE
Open in Telegram


Doctors Online 🇪🇹 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

At a time when the Indian stock market is peaking and has rallied immensely compared to global markets, there are companies that have not performed in the last 10 years. These are definitely a minor portion of the market considering there are hundreds of stocks that have turned multibagger since 2020. What went wrong with these stocks? Reasons vary from corporate governance, sectoral weakness, company specific and so on. But the more important question is, are these stocks worth buying?

Telegram Gives Up On Crypto Blockchain Project

Durov said on his Telegram channel today that the two and a half year blockchain and crypto project has been put to sleep. Ironically, after leaving Russia because the government wanted his encryption keys to his social media firm, Durov’s cryptocurrency idea lost steam because of a U.S. court. “The technology we created allowed for an open, free, decentralized exchange of value and ideas. TON had the potential to revolutionize how people store and transfer funds and information,” he wrote on his channel. “Unfortunately, a U.S. court stopped TON from happening.”

Doctors Online 🇪🇹 from us


Telegram Doctors Online 🇪🇹
FROM USA