Telegram Group & Telegram Channel
ሰበር ዜና !!

… የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ፣ የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ሊቀመንበር እና የአዲስ አበባ ምክርቤት ዕጩ ተወዳዳሪው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ህይወቱ አደጋ ላይ መውደቋን የደረሰኝ መረጃ አመልክቷል።

… የፍርድ ቤቱ የእስክንድርን በምርጫው መሳተፍ ውሳኔና በእስክንድር የተጻፈውን " ድል ለዲሞክራሲ" መጽሐፍ መታተም ተከትሎ በዶር ዐቢይ አሕመድ ጓደኛ በዐቃቤ ሕግ ሹሙ በዶር ጢሞቴዎስ ቀጥተኛ ትዕዛዝ እስክንድር ቀድሞ ከታሰረበት ዞን አሁን ወደሚገኝበትና ለህይወቱም ለጤንነቱም አስጊ ወደሆነው ዞን በግዳጅ እንዲቀየር መደረጉ ነው የተሰማው።

… ከውስጥ ከፖሊሶች የደረሰኝን መረጃ ሌሎች ሰዎች ራሱ እስክንድርን አነጋግረው እንዲያረጋግጡልኝ ያደረግኩ ሲሆን እስክንድርም እውነታውን እንዳረጋገጠላቸው በአካል የጠየቁት ወገኖች አረጋግጠውልኛል። እናንተም የምትችሉ በነገው ዕለት በመሄድ ማረጋገጥ ትችላላችሁ።

… እስክንድር ተቀይሮ በታሰረበት ዞን " የድብደባ ሙከራ" ተደርጎበት እንደነበር እና በታራሚዎች ርብርብ ድብደባው ለጊዜው መክሸፉ ተረጋግጧል። "ህወሓት በህዝብ እንድትጠላ ካደረጉት ሰዎች መካከል ቀንደኛው ሰው አንተ ነህ" የሚሉ የህወሓት አባል እስረኞች ናቸው አሉ የግድያና የድብደባ ሙከራ አድራጊዎቹ።

… እስከዛሬ ሲታሰር እና ሲፈታ የኖረው እስክንድር አሁን እነ ዶር ዐቢይ ከነበረበት ዞን ቀይረው ካስመጡት በኋላ የጤንነቱ ሁኔታም አሳሳቢ እንደሆነና በተለይ ዛሬ የጠየቁት ሰዎች " ብርድ ሳይመታው" እንዳልቀረም ተናግረዋል።

… ዝርዝር መረጃውን የምመለስበት ቢሆንም ለጊዜው ዶር ዐቢይ አሕመድ… ዶር ጢሞቴዎስ ጌዲዮን ምክንትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች እና የእስክንድር ለምርጫ ይወዳደር ዘንድ በፍርድበት ውሳኔ ከተሰማ በኋላ ወዶገቦቹ የጠቅላዩ አማካሪ የኢዜማ መሪዎች ሁላችሁም ቆም ብላችሁ ደጋግማችሁ ብታስቡ መልካም ነው። እስክንድርን አሁን ከከተታችሁት ቅርቃር በጤናና በህይወቱም ላይ ችግር ከሚያስከትል የአደጋ ዞን በአስቸኳይ ብታወጡትም ይመከራል።

… ሰምታችኋል  !! 



tg-me.com/ZemedkunBekeleZ/7847
Create:
Last Update:

ሰበር ዜና !!

… የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ፣ የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ሊቀመንበር እና የአዲስ አበባ ምክርቤት ዕጩ ተወዳዳሪው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ህይወቱ አደጋ ላይ መውደቋን የደረሰኝ መረጃ አመልክቷል።

… የፍርድ ቤቱ የእስክንድርን በምርጫው መሳተፍ ውሳኔና በእስክንድር የተጻፈውን " ድል ለዲሞክራሲ" መጽሐፍ መታተም ተከትሎ በዶር ዐቢይ አሕመድ ጓደኛ በዐቃቤ ሕግ ሹሙ በዶር ጢሞቴዎስ ቀጥተኛ ትዕዛዝ እስክንድር ቀድሞ ከታሰረበት ዞን አሁን ወደሚገኝበትና ለህይወቱም ለጤንነቱም አስጊ ወደሆነው ዞን በግዳጅ እንዲቀየር መደረጉ ነው የተሰማው።

… ከውስጥ ከፖሊሶች የደረሰኝን መረጃ ሌሎች ሰዎች ራሱ እስክንድርን አነጋግረው እንዲያረጋግጡልኝ ያደረግኩ ሲሆን እስክንድርም እውነታውን እንዳረጋገጠላቸው በአካል የጠየቁት ወገኖች አረጋግጠውልኛል። እናንተም የምትችሉ በነገው ዕለት በመሄድ ማረጋገጥ ትችላላችሁ።

… እስክንድር ተቀይሮ በታሰረበት ዞን " የድብደባ ሙከራ" ተደርጎበት እንደነበር እና በታራሚዎች ርብርብ ድብደባው ለጊዜው መክሸፉ ተረጋግጧል። "ህወሓት በህዝብ እንድትጠላ ካደረጉት ሰዎች መካከል ቀንደኛው ሰው አንተ ነህ" የሚሉ የህወሓት አባል እስረኞች ናቸው አሉ የግድያና የድብደባ ሙከራ አድራጊዎቹ።

… እስከዛሬ ሲታሰር እና ሲፈታ የኖረው እስክንድር አሁን እነ ዶር ዐቢይ ከነበረበት ዞን ቀይረው ካስመጡት በኋላ የጤንነቱ ሁኔታም አሳሳቢ እንደሆነና በተለይ ዛሬ የጠየቁት ሰዎች " ብርድ ሳይመታው" እንዳልቀረም ተናግረዋል።

… ዝርዝር መረጃውን የምመለስበት ቢሆንም ለጊዜው ዶር ዐቢይ አሕመድ… ዶር ጢሞቴዎስ ጌዲዮን ምክንትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች እና የእስክንድር ለምርጫ ይወዳደር ዘንድ በፍርድበት ውሳኔ ከተሰማ በኋላ ወዶገቦቹ የጠቅላዩ አማካሪ የኢዜማ መሪዎች ሁላችሁም ቆም ብላችሁ ደጋግማችሁ ብታስቡ መልካም ነው። እስክንድርን አሁን ከከተታችሁት ቅርቃር በጤናና በህይወቱም ላይ ችግር ከሚያስከትል የአደጋ ዞን በአስቸኳይ ብታወጡትም ይመከራል።

… ሰምታችኋል  !! 

BY Zemedkun Bekele (ዘመዴ)


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/ZemedkunBekeleZ/7847

View MORE
Open in Telegram


Zemedkun Bekele ዘመዴ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

How to Invest in Bitcoin?

Like a stock, you can buy and hold Bitcoin as an investment. You can even now do so in special retirement accounts called Bitcoin IRAs. No matter where you choose to hold your Bitcoin, people’s philosophies on how to invest it vary: Some buy and hold long term, some buy and aim to sell after a price rally, and others bet on its price decreasing. Bitcoin’s price over time has experienced big price swings, going as low as $5,165 and as high as $28,990 in 2020 alone. “I think in some places, people might be using Bitcoin to pay for things, but the truth is that it’s an asset that looks like it’s going to be increasing in value relatively quickly for some time,” Marquez says. “So why would you sell something that’s going to be worth so much more next year than it is today? The majority of people that hold it are long-term investors.”

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

Zemedkun Bekele ዘመዴ from us


Telegram Zemedkun Bekele (ዘመዴ)
FROM USA