Telegram Group & Telegram Channel
'ከፍተኛ ውስጤት ያላቸው ተማሪዎች ቅሬታ'

የ2012 ብሄራዊ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ የቅዱስ ዮሴፍ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የመጀመሪያው የዩኒቨርሲቲ ምርጫቸውን እንዳልተጠበቀላቸው ገልፀዋል።

የኢትዮጵያ ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገበው ተማሪ ብሩክ ባልካቸውን ጨምሮ ቢያንስ 10 ተማሪዎች በመጀመሪያው የዩኒቨርሲቲ ምርጫ እንዳልተመደቡ ተማሪዎች ለቲክቫህ አሳውቀዋል።

ከመስቀል አደባባይ ጀርባ የሚገኘው ቅዱስ ዮሴፍ ትምህርት በ2012 ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት የተመዘገበበት ት/ቤት ሲሆን ከ600 በላይ ካመጡት 26 ተማሪዎች ጥቂቶቹ ብቻ በመጀመሪያ የዩኒቨርሲቲ ምርጫቸው እንደተመደቡ ተማሪዎቹ ገልፀዋል።

እንደማሳያነት ፦
• በመፈተኛ ቁጥር 361757 - 669 ያስመዘገበው
• በመፈተኛ ቁጥር 361749 - 645 የተመዘገበው ውጤት
• በመፈተኛ ቁጥር 361725 - 640 የተመዘገበው ውጤት
• በመፈተኛ ቁጥር 361745 - 632 የተመዘገበው ውጤት የመጀመሪያው ምርጫቸው ያልተጠበቀላቸው የከፍተኛ ውጤት ባለቤት ተማሪዎች መካከል ናቸው።

በተመሳሳይ ፣ ልደታ ካቶሊክ ካቴድራል ፣ Kotebe Metropolitan University Menelik I Science Shared Campus ፣ ሀዋሳ ኮምቦኒ ከ600 በላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎች ምርጫቸው አለመጠበቁን አሳውቀዋል።

በምደባው ላይ ማረሚያና ማስተካከያ እንዲደረግ አሳስበዋል።

ከፍተኛ ውጤት አስመዝግበው በመጀመሪያ ምርጫቸው ያልተመደቡ ተማሪዎች በአዲስ አበባ ከተማ ካሉ ትምህርት ቤቶች ብቻ ሳይሆን ከክልል ከተሞችም እንደሆነ ለቲክቫህ የተላኩት መልዕክቶች ያስረዳሉ።

@tikvahethiopia



tg-me.com/aboutnewthingsoftoday/2061
Create:
Last Update:

'ከፍተኛ ውስጤት ያላቸው ተማሪዎች ቅሬታ'

የ2012 ብሄራዊ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ የቅዱስ ዮሴፍ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የመጀመሪያው የዩኒቨርሲቲ ምርጫቸውን እንዳልተጠበቀላቸው ገልፀዋል።

የኢትዮጵያ ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገበው ተማሪ ብሩክ ባልካቸውን ጨምሮ ቢያንስ 10 ተማሪዎች በመጀመሪያው የዩኒቨርሲቲ ምርጫ እንዳልተመደቡ ተማሪዎች ለቲክቫህ አሳውቀዋል።

ከመስቀል አደባባይ ጀርባ የሚገኘው ቅዱስ ዮሴፍ ትምህርት በ2012 ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት የተመዘገበበት ት/ቤት ሲሆን ከ600 በላይ ካመጡት 26 ተማሪዎች ጥቂቶቹ ብቻ በመጀመሪያ የዩኒቨርሲቲ ምርጫቸው እንደተመደቡ ተማሪዎቹ ገልፀዋል።

እንደማሳያነት ፦
• በመፈተኛ ቁጥር 361757 - 669 ያስመዘገበው
• በመፈተኛ ቁጥር 361749 - 645 የተመዘገበው ውጤት
• በመፈተኛ ቁጥር 361725 - 640 የተመዘገበው ውጤት
• በመፈተኛ ቁጥር 361745 - 632 የተመዘገበው ውጤት የመጀመሪያው ምርጫቸው ያልተጠበቀላቸው የከፍተኛ ውጤት ባለቤት ተማሪዎች መካከል ናቸው።

በተመሳሳይ ፣ ልደታ ካቶሊክ ካቴድራል ፣ Kotebe Metropolitan University Menelik I Science Shared Campus ፣ ሀዋሳ ኮምቦኒ ከ600 በላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎች ምርጫቸው አለመጠበቁን አሳውቀዋል።

በምደባው ላይ ማረሚያና ማስተካከያ እንዲደረግ አሳስበዋል።

ከፍተኛ ውጤት አስመዝግበው በመጀመሪያ ምርጫቸው ያልተመደቡ ተማሪዎች በአዲስ አበባ ከተማ ካሉ ትምህርት ቤቶች ብቻ ሳይሆን ከክልል ከተሞችም እንደሆነ ለቲክቫህ የተላኩት መልዕክቶች ያስረዳሉ።

@tikvahethiopia

BY P H O E N I X B A T C H 2 k 1 2





Share with your friend now:
tg-me.com/aboutnewthingsoftoday/2061

View MORE
Open in Telegram


P H O E N I X B A T C H 2 k 1 2 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram today rolling out an update which brings with it several new features.The update also adds interactive emoji. When you send one of the select animated emoji in chat, you can now tap on it to initiate a full screen animation. The update also adds interactive emoji. When you send one of the select animated emoji in chat, you can now tap on it to initiate a full screen animation. This is then visible to you or anyone else who's also present in chat at the moment. The animations are also accompanied by vibrations. This is then visible to you or anyone else who's also present in chat at the moment. The animations are also accompanied by vibrations.

Telegram Be The Next Best SPAC

I have no inside knowledge of a potential stock listing of the popular anti-Whatsapp messaging app, Telegram. But I know this much, judging by most people I talk to, especially crypto investors, if Telegram ever went public, people would gobble it up. I know I would. I’m waiting for it. So is Sergei Sergienko, who claims he owns $800,000 of Telegram’s pre-initial coin offering (ICO) tokens. “If Telegram does a SPAC IPO, there would be demand for this issue. It would probably outstrip the interest we saw during the ICO. Why? Because as of right now Telegram looks like a liberal application that can accept anyone - right after WhatsApp and others have turn on the censorship,” he says.

P H O E N I X B A T C H 2 k 1 2 from us


Telegram P H O E N I X B A T C H 2 k 1 2
FROM USA