Telegram Group & Telegram Channel
"...ተማሪዎች የእርስ በእርስ የዩኒቨርሲቲ ቅያሬ ሙከራ አይቻልም" - ወ/ሮ አመለወርቅ ሕዝቅኤል

[የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን]

አዲስ የተመደቡ ተማሪዎች በግል የሚያደርጉት የእርስ በእርስ የዩኒቨርሲቲ ቅያሬ ሙከራ ህገ-ወጥ እንደሆነ እና እንደማይቻል የኢፌዴሪ ሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።

በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ከዩኒቨርሲቲ ዩኒቨርሲቲ በግል ለመቀያየር እየተቀመጡ ያሉ መልዕክቶች ተገቢ ያልሆኑ እና ህጋዊ አለመሆናቸውን ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አስታውቋል።

ዘንድሮ የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ከ147 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ለመቀበል የተዘጋጁ ሲሆን የተማሪዎች ምደባም ይህን የመቀበል አቅም መሰረት በማድረግ እንደተካሄደ ወ/ሮ አመለወርቅ ሕዝቅኤል ለኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ተናግረዋል።

ወ/ሮ አመለወርቅ አክለው ፥ "ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ለመሄድ የማያስችል ምክንያት ያላቸው ተማሪዎች ማስረጃቸውን በማቅረብ ውሳኔ እያገኙ ነው ፤ ይህ አሰራር ከዚህ በፊትም እየተሰራበት ነበር" ብለዋል።

በተለይ ከህመም ጋር በተያያዘ ችግር ያለባቸው ተማሪዎች በሀኪሞች ቦርድ የተረጋገጠ ማስረጃ ካቀረቡ ቅድሚያ ይሰጣቸዋል ሲሉ ገልፀዋል።

ከዚህ ውጭ ሚኒስቴሩ አዲስ የተመደቡ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በአመዳደብ ላይ ያላቸውን ቅሬታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ምላሽ ይሰጣል ብለዋል።

@tikvhaethiopiaBOT @tikvahethiopia



tg-me.com/aboutnewthingsoftoday/2065
Create:
Last Update:

"...ተማሪዎች የእርስ በእርስ የዩኒቨርሲቲ ቅያሬ ሙከራ አይቻልም" - ወ/ሮ አመለወርቅ ሕዝቅኤል

[የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን]

አዲስ የተመደቡ ተማሪዎች በግል የሚያደርጉት የእርስ በእርስ የዩኒቨርሲቲ ቅያሬ ሙከራ ህገ-ወጥ እንደሆነ እና እንደማይቻል የኢፌዴሪ ሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።

በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ከዩኒቨርሲቲ ዩኒቨርሲቲ በግል ለመቀያየር እየተቀመጡ ያሉ መልዕክቶች ተገቢ ያልሆኑ እና ህጋዊ አለመሆናቸውን ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አስታውቋል።

ዘንድሮ የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ከ147 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ለመቀበል የተዘጋጁ ሲሆን የተማሪዎች ምደባም ይህን የመቀበል አቅም መሰረት በማድረግ እንደተካሄደ ወ/ሮ አመለወርቅ ሕዝቅኤል ለኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ተናግረዋል።

ወ/ሮ አመለወርቅ አክለው ፥ "ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ለመሄድ የማያስችል ምክንያት ያላቸው ተማሪዎች ማስረጃቸውን በማቅረብ ውሳኔ እያገኙ ነው ፤ ይህ አሰራር ከዚህ በፊትም እየተሰራበት ነበር" ብለዋል።

በተለይ ከህመም ጋር በተያያዘ ችግር ያለባቸው ተማሪዎች በሀኪሞች ቦርድ የተረጋገጠ ማስረጃ ካቀረቡ ቅድሚያ ይሰጣቸዋል ሲሉ ገልፀዋል።

ከዚህ ውጭ ሚኒስቴሩ አዲስ የተመደቡ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በአመዳደብ ላይ ያላቸውን ቅሬታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ምላሽ ይሰጣል ብለዋል።

@tikvhaethiopiaBOT @tikvahethiopia

BY P H O E N I X B A T C H 2 k 1 2




Share with your friend now:
tg-me.com/aboutnewthingsoftoday/2065

View MORE
Open in Telegram


P H O E N I X B A T C H 2 k 1 2 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Traders also expressed uncertainty about the situation with China Evergrande, as the indebted property company has not provided clarification about a key interest payment.In economic news, the Commerce Department reported an unexpected increase in U.S. new home sales in August.Crude oil prices climbed Friday and front-month WTI oil futures contracts saw gains for a fifth straight week amid tighter supplies. West Texas Intermediate Crude oil futures for November rose $0.68 or 0.9 percent at 73.98 a barrel. WTI Crude futures gained 2.8 percent for the week.

Why Telegram?

Telegram has no known backdoors and, even though it is come in for criticism for using proprietary encryption methods instead of open-source ones, those have yet to be compromised. While no messaging app can guarantee a 100% impermeable defense against determined attackers, Telegram is vulnerabilities are few and either theoretical or based on spoof files fooling users into actively enabling an attack.

P H O E N I X B A T C H 2 k 1 2 from us


Telegram P H O E N I X B A T C H 2 k 1 2
FROM USA