Telegram Group & Telegram Channel
ባንካችን አሐዱ፡ ባንክ ከ፫ ተቋማት ጋር አብሮ ለመሥራት የሚያስችለውን ስምምነት አደረገ!
ባንካችን ከተቋማቱ ጋር በጋራ ሀብት ለማሰባሰብ እና በየመስኮቻቸው የትብብር ሥራዎችን አብሮ ለመሥራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መጋቢት 13/2016 ዓ.ም በዋና መሥሪያ ቤቱ ሐመር አዳራሽ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡
በፊርማ ሥነ -ሥርዓቱ ላይም የአሐዱ፡ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሰፊዓለም ሊበን እና የባንኩ ማኔጅመንት አባላት፥ በኢትዮሔላ በኩል  የአክሲዮን ማኅበሩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ዮሐንስ ተስፋዬ፣ ዋና ሥራ አስኪያጁ ሀበነዮም ሲሳይ የተገኙ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ድርጅቶች ኅብረት  በኩል የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መሱድ ገበየሁ እንዲሁም  ዋና ሥራ አስፈጻሚው አቶ ገ/መድኅን መኮንን በቀለም ሜዳ ቴክኖሎጂስ በኩል ተገኝተው ስለ ስምምነቱ እና ስለ ተቋሞቻቸው ሥራ ገለጻ አድርገዋል።
የአሐዱ፡ባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሰፊዓለም ሊበን በጋራ አብሮ  ለመሥራት ይህንን የመግባቢያ ስምምነት መፈራረማችን እጅግ አስፈላጊ መሆኑንና ወደተግባር ለመቀየር ቁርጠኛ መሆናቸውን ገልጸዋል።



tg-me.com/ahadubanket/698
Create:
Last Update:

ባንካችን አሐዱ፡ ባንክ ከ፫ ተቋማት ጋር አብሮ ለመሥራት የሚያስችለውን ስምምነት አደረገ!
ባንካችን ከተቋማቱ ጋር በጋራ ሀብት ለማሰባሰብ እና በየመስኮቻቸው የትብብር ሥራዎችን አብሮ ለመሥራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መጋቢት 13/2016 ዓ.ም በዋና መሥሪያ ቤቱ ሐመር አዳራሽ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡
በፊርማ ሥነ -ሥርዓቱ ላይም የአሐዱ፡ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሰፊዓለም ሊበን እና የባንኩ ማኔጅመንት አባላት፥ በኢትዮሔላ በኩል  የአክሲዮን ማኅበሩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ዮሐንስ ተስፋዬ፣ ዋና ሥራ አስኪያጁ ሀበነዮም ሲሳይ የተገኙ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ድርጅቶች ኅብረት  በኩል የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መሱድ ገበየሁ እንዲሁም  ዋና ሥራ አስፈጻሚው አቶ ገ/መድኅን መኮንን በቀለም ሜዳ ቴክኖሎጂስ በኩል ተገኝተው ስለ ስምምነቱ እና ስለ ተቋሞቻቸው ሥራ ገለጻ አድርገዋል።
የአሐዱ፡ባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሰፊዓለም ሊበን በጋራ አብሮ  ለመሥራት ይህንን የመግባቢያ ስምምነት መፈራረማችን እጅግ አስፈላጊ መሆኑንና ወደተግባር ለመቀየር ቁርጠኛ መሆናቸውን ገልጸዋል።

BY አሐዱ፡ባንክ / Ahadu Bank S.C.







Share with your friend now:
tg-me.com/ahadubanket/698

View MORE
Open in Telegram


አሐዱ፡ባንክ Ahadu Bank S C Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram auto-delete message, expiring invites, and more

elegram is updating its messaging app with options for auto-deleting messages, expiring invite links, and new unlimited groups, the company shared in a blog post. Much like Signal, Telegram received a burst of new users in the confusion over WhatsApp’s privacy policy and now the company is adopting features that were already part of its competitors’ apps, features which offer more security and privacy. Auto-deleting messages were already possible in Telegram’s encrypted Secret Chats, but this new update for iOS and Android adds the option to make messages disappear in any kind of chat. Auto-delete can be enabled inside of chats, and set to delete either 24 hours or seven days after messages are sent. Auto-delete won’t remove every message though; if a message was sent before the feature was turned on, it’ll stick around. Telegram’s competitors have had similar features: WhatsApp introduced a feature in 2020 and Signal has had disappearing messages since at least 2016.

አሐዱ፡ባንክ Ahadu Bank S C from us


Telegram አሐዱ፡ባንክ / Ahadu Bank S.C.
FROM USA