ሰሞኑን አነጋጋሪ ስለሆነዉ ስለዚህ የቅርጻቅርጽ ጥበብ አጭር ማብራሪያ!
(በሠዓሊ ወንደሰን ከበደ)
"ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ንጉሠ ነገሥት ዘ ኢትዮጵያ ዘእምበገደ ይሁዳ እንደ ኢየሱስ ክርስቶስ
ቀራፂው ካሬቢያዊ የባሃማስ ዜጋ ታቫሬስ እስትራቻን ነው።
ቀራፂው የሌዮናርዶ ዳቪንቺ በhigh Renaissance time ላይ 460cm x 880cm በሆነ መጠን የሰራው ክርስቲያናዊ ሥዕል ሆኖ በግራዜ ቅድስት ማሪያም ቤተመቅደስ ላይ ከ1495–1498 የሳለው ነበር።
ይህንንም የዓለም ዝነኛ ከቴምፕራ ቀለም፣ጄሶ ግግር፣ማስቲሽ እና ሙጫ የተሰራ የግድግዳ ሥዕል የድርሰቱን ቅንብር በመውሰድ ወደ ሀውልትነት ቀይሮታል።
በዚህም ኃውልት ላይ ከ17ኛው ክፍለ ዘመን እስከ 21ኛው ክፍለ ዘመን የነበሩ ተፅዕኖ ፈጣሪ ጥቁር ፈርጦችን ነው እንደገፀባህሪ የተጠቀመው።
ቅርፁ ኃይማኖታዊ እሳቤው ላይ የሚያፌዝ ሊመስል ቢችልም ዋነኛ ጭብጡ በጥቁሮች የተካሄደውን ፀረ ቅኝ ግዛት ተጋድሎ፣ የነፃነት፣የፍትህ፣የአንድነት ፣የሉዓላዊነት እና የህብረት ሀሳቦችን መዳሰስ የፈለገ ሲሆን በቀዳማዊ ኀይለ ሥላሴን የድርሰቱ ማዕከል አድርጎ ኢትዮጵያን በጉልህ አሳይቷል።ጉዳዩ ፖለቲካዊ ነው።እንጂ በክርስቶስ ላይ ለመዘበት አይመስለኝም።
(በሠዓሊ ወንደሰን ከበደ)
"ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ንጉሠ ነገሥት ዘ ኢትዮጵያ ዘእምበገደ ይሁዳ እንደ ኢየሱስ ክርስቶስ
ቀራፂው ካሬቢያዊ የባሃማስ ዜጋ ታቫሬስ እስትራቻን ነው።
ቀራፂው የሌዮናርዶ ዳቪንቺ በhigh Renaissance time ላይ 460cm x 880cm በሆነ መጠን የሰራው ክርስቲያናዊ ሥዕል ሆኖ በግራዜ ቅድስት ማሪያም ቤተመቅደስ ላይ ከ1495–1498 የሳለው ነበር።
ይህንንም የዓለም ዝነኛ ከቴምፕራ ቀለም፣ጄሶ ግግር፣ማስቲሽ እና ሙጫ የተሰራ የግድግዳ ሥዕል የድርሰቱን ቅንብር በመውሰድ ወደ ሀውልትነት ቀይሮታል።
በዚህም ኃውልት ላይ ከ17ኛው ክፍለ ዘመን እስከ 21ኛው ክፍለ ዘመን የነበሩ ተፅዕኖ ፈጣሪ ጥቁር ፈርጦችን ነው እንደገፀባህሪ የተጠቀመው።
ቅርፁ ኃይማኖታዊ እሳቤው ላይ የሚያፌዝ ሊመስል ቢችልም ዋነኛ ጭብጡ በጥቁሮች የተካሄደውን ፀረ ቅኝ ግዛት ተጋድሎ፣ የነፃነት፣የፍትህ፣የአንድነት ፣የሉዓላዊነት እና የህብረት ሀሳቦችን መዳሰስ የፈለገ ሲሆን በቀዳማዊ ኀይለ ሥላሴን የድርሰቱ ማዕከል አድርጎ ኢትዮጵያን በጉልህ አሳይቷል።ጉዳዩ ፖለቲካዊ ነው።እንጂ በክርስቶስ ላይ ለመዘበት አይመስለኝም።
tg-me.com/andromedainfo/6758
Create:
Last Update:
Last Update:
ሰሞኑን አነጋጋሪ ስለሆነዉ ስለዚህ የቅርጻቅርጽ ጥበብ አጭር ማብራሪያ!
(በሠዓሊ ወንደሰን ከበደ)
"ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ንጉሠ ነገሥት ዘ ኢትዮጵያ ዘእምበገደ ይሁዳ እንደ ኢየሱስ ክርስቶስ
ቀራፂው ካሬቢያዊ የባሃማስ ዜጋ ታቫሬስ እስትራቻን ነው።
ቀራፂው የሌዮናርዶ ዳቪንቺ በhigh Renaissance time ላይ 460cm x 880cm በሆነ መጠን የሰራው ክርስቲያናዊ ሥዕል ሆኖ በግራዜ ቅድስት ማሪያም ቤተመቅደስ ላይ ከ1495–1498 የሳለው ነበር።
ይህንንም የዓለም ዝነኛ ከቴምፕራ ቀለም፣ጄሶ ግግር፣ማስቲሽ እና ሙጫ የተሰራ የግድግዳ ሥዕል የድርሰቱን ቅንብር በመውሰድ ወደ ሀውልትነት ቀይሮታል።
በዚህም ኃውልት ላይ ከ17ኛው ክፍለ ዘመን እስከ 21ኛው ክፍለ ዘመን የነበሩ ተፅዕኖ ፈጣሪ ጥቁር ፈርጦችን ነው እንደገፀባህሪ የተጠቀመው።
ቅርፁ ኃይማኖታዊ እሳቤው ላይ የሚያፌዝ ሊመስል ቢችልም ዋነኛ ጭብጡ በጥቁሮች የተካሄደውን ፀረ ቅኝ ግዛት ተጋድሎ፣ የነፃነት፣የፍትህ፣የአንድነት ፣የሉዓላዊነት እና የህብረት ሀሳቦችን መዳሰስ የፈለገ ሲሆን በቀዳማዊ ኀይለ ሥላሴን የድርሰቱ ማዕከል አድርጎ ኢትዮጵያን በጉልህ አሳይቷል።ጉዳዩ ፖለቲካዊ ነው።እንጂ በክርስቶስ ላይ ለመዘበት አይመስለኝም።
(በሠዓሊ ወንደሰን ከበደ)
"ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ንጉሠ ነገሥት ዘ ኢትዮጵያ ዘእምበገደ ይሁዳ እንደ ኢየሱስ ክርስቶስ
ቀራፂው ካሬቢያዊ የባሃማስ ዜጋ ታቫሬስ እስትራቻን ነው።
ቀራፂው የሌዮናርዶ ዳቪንቺ በhigh Renaissance time ላይ 460cm x 880cm በሆነ መጠን የሰራው ክርስቲያናዊ ሥዕል ሆኖ በግራዜ ቅድስት ማሪያም ቤተመቅደስ ላይ ከ1495–1498 የሳለው ነበር።
ይህንንም የዓለም ዝነኛ ከቴምፕራ ቀለም፣ጄሶ ግግር፣ማስቲሽ እና ሙጫ የተሰራ የግድግዳ ሥዕል የድርሰቱን ቅንብር በመውሰድ ወደ ሀውልትነት ቀይሮታል።
በዚህም ኃውልት ላይ ከ17ኛው ክፍለ ዘመን እስከ 21ኛው ክፍለ ዘመን የነበሩ ተፅዕኖ ፈጣሪ ጥቁር ፈርጦችን ነው እንደገፀባህሪ የተጠቀመው።
ቅርፁ ኃይማኖታዊ እሳቤው ላይ የሚያፌዝ ሊመስል ቢችልም ዋነኛ ጭብጡ በጥቁሮች የተካሄደውን ፀረ ቅኝ ግዛት ተጋድሎ፣ የነፃነት፣የፍትህ፣የአንድነት ፣የሉዓላዊነት እና የህብረት ሀሳቦችን መዳሰስ የፈለገ ሲሆን በቀዳማዊ ኀይለ ሥላሴን የድርሰቱ ማዕከል አድርጎ ኢትዮጵያን በጉልህ አሳይቷል።ጉዳዩ ፖለቲካዊ ነው።እንጂ በክርስቶስ ላይ ለመዘበት አይመስለኝም።
BY አንድሮሜዳ አስትሮኖሚ (Sirnhatty)
Share with your friend now:
tg-me.com/andromedainfo/6758