Telegram Group & Telegram Channel
❤️ አስገራሚ ታሪክ ❤️

አንዱ ሚስቱን ይመታታል፤ በአጋጣሚ ሊገድላት ሳያስብ በእጁ ትሞትበታለች። ጉዳዩ ይፋ ወጥቶ ዕዳ እንዳይኾንበት ምን
ማድረግ እንዳለበት ያስባል። አስቦ አሰላስሎ በስተመጨረሻም
አንድ ሀሳብ መጣለት። እርሱም ወደሰፈራቸው አዋቂ ነኝ ባይ ሰው
ጋር መሄድ ነበር። ታዲያ ይሄ አዋቂ ተብዬ ሰውም መፍትሄ
የሚለውን ሀሳብ እንዲህ ሲል ይመክረዋል፦
ደጅህ ላይ ተቀምጥና ቆንጆ ወጣት ሲያልፍ ካየህ "አንዳች
የምታግዘኝ ነገር አለ" በለውና ወደ ቤትህ አስገባው።ከዚያም
ግደለውና ከባለቤትህ እሬሳ ጋር አጠገብ ለአጠገብ አጋድመው።
የርሷን ቤተሰቦች ጥራና "ከዚህ ወጣት ጋር ሲያመነዝሩ ስመለከት
እራሴን መቆጣጠር ተስኖኝ እርምጃ ስወስድባቸው በእጄ ሞቱ" ብለህ ንገራቸው አለው።
አባ ውራውም መላ ነው ተብሎ የተነገረውን ተቀብሎ ደጃፉ ላይ
ሄዶ ቁጭ ብሎ መጠባበቅ ይጀምራል። ብዙም ሳይቆይ አንድ
ወጣት በአጠገቡ ሲያልፍ ተመለከተና "ወንድም አንዴ
ላስቸግርህ? የሆነች ነገር እንድታግዘኝ ፈልጌህ ነበር" ብሎ
አስማምቶ ወደ ቤት ያስገባዋል። እንደተመከረውም ይገድለውና
ከሚስቱ ጀነዛ አጠገብ ያጋድመዋል።
የሚስቱ ቤተዘመዶች ሲመጡም በዝሙት ላይ አግኝቷቸው ራሱን
መቆጣጠር አቅቶት እርምጃ እንደወሰደባቸው ይነግራቸዋል።
እነርሱም ጥፋተኛ ሳያደርጉት ምክኒያቱን ይረዱትና ይተዉታል።
ይሄንን የማምለጫ ዘዴ ነግሮት የነበረው ሰውዬ ገዳዩ ከምን
እንደደረሰ ሊጠይቀው ቤቱ ይከሰታል። ገዳዩ ሰውዬም የመከረውን
እንዳደረገና እንደተሳካለት በኩራትና በምስጋና ይነግረዋል። እስኪ
የገደልከውን ልጅ አሳየኝ ብሎ አዋቂ ተብዬው ይጠይቀዋል።
ገዳዩ ወስዶ ሲያሳየውም
ለካስ የተገደለው የራሱ የአዋቂ ነኝ ባዩ ልጅ ኖሯል! በሳሉት
ቢለዋ
መቆረጥ ይሉሃል እንደዚህ ነው!
ዐሊይ ኢብኑ አቢ ጧሊብ (ረ ዐ) እንዲህ ይላሉ፦
ለተንኮል ሰይፉን የሳለ እራሱ ይቆረጥበታል። ለወንድሙ ጉድጓድ
የቆፈረ ራሱ ይገባበታል። የሌሎችን ነውር አደባባይ የሚበትን
የራሱ ነውር አደባባይ ይታይበታል።

ከተመቻችሁ ለሌሎች ሼር አድርጉት!

https://www.tg-me.com/joinchat-1Vr67jA3DZU3ZGI0



tg-me.com/bekri2/3
Create:
Last Update:

❤️ አስገራሚ ታሪክ ❤️

አንዱ ሚስቱን ይመታታል፤ በአጋጣሚ ሊገድላት ሳያስብ በእጁ ትሞትበታለች። ጉዳዩ ይፋ ወጥቶ ዕዳ እንዳይኾንበት ምን
ማድረግ እንዳለበት ያስባል። አስቦ አሰላስሎ በስተመጨረሻም
አንድ ሀሳብ መጣለት። እርሱም ወደሰፈራቸው አዋቂ ነኝ ባይ ሰው
ጋር መሄድ ነበር። ታዲያ ይሄ አዋቂ ተብዬ ሰውም መፍትሄ
የሚለውን ሀሳብ እንዲህ ሲል ይመክረዋል፦
ደጅህ ላይ ተቀምጥና ቆንጆ ወጣት ሲያልፍ ካየህ "አንዳች
የምታግዘኝ ነገር አለ" በለውና ወደ ቤትህ አስገባው።ከዚያም
ግደለውና ከባለቤትህ እሬሳ ጋር አጠገብ ለአጠገብ አጋድመው።
የርሷን ቤተሰቦች ጥራና "ከዚህ ወጣት ጋር ሲያመነዝሩ ስመለከት
እራሴን መቆጣጠር ተስኖኝ እርምጃ ስወስድባቸው በእጄ ሞቱ" ብለህ ንገራቸው አለው።
አባ ውራውም መላ ነው ተብሎ የተነገረውን ተቀብሎ ደጃፉ ላይ
ሄዶ ቁጭ ብሎ መጠባበቅ ይጀምራል። ብዙም ሳይቆይ አንድ
ወጣት በአጠገቡ ሲያልፍ ተመለከተና "ወንድም አንዴ
ላስቸግርህ? የሆነች ነገር እንድታግዘኝ ፈልጌህ ነበር" ብሎ
አስማምቶ ወደ ቤት ያስገባዋል። እንደተመከረውም ይገድለውና
ከሚስቱ ጀነዛ አጠገብ ያጋድመዋል።
የሚስቱ ቤተዘመዶች ሲመጡም በዝሙት ላይ አግኝቷቸው ራሱን
መቆጣጠር አቅቶት እርምጃ እንደወሰደባቸው ይነግራቸዋል።
እነርሱም ጥፋተኛ ሳያደርጉት ምክኒያቱን ይረዱትና ይተዉታል።
ይሄንን የማምለጫ ዘዴ ነግሮት የነበረው ሰውዬ ገዳዩ ከምን
እንደደረሰ ሊጠይቀው ቤቱ ይከሰታል። ገዳዩ ሰውዬም የመከረውን
እንዳደረገና እንደተሳካለት በኩራትና በምስጋና ይነግረዋል። እስኪ
የገደልከውን ልጅ አሳየኝ ብሎ አዋቂ ተብዬው ይጠይቀዋል።
ገዳዩ ወስዶ ሲያሳየውም
ለካስ የተገደለው የራሱ የአዋቂ ነኝ ባዩ ልጅ ኖሯል! በሳሉት
ቢለዋ
መቆረጥ ይሉሃል እንደዚህ ነው!
ዐሊይ ኢብኑ አቢ ጧሊብ (ረ ዐ) እንዲህ ይላሉ፦
ለተንኮል ሰይፉን የሳለ እራሱ ይቆረጥበታል። ለወንድሙ ጉድጓድ
የቆፈረ ራሱ ይገባበታል። የሌሎችን ነውር አደባባይ የሚበትን
የራሱ ነውር አደባባይ ይታይበታል።

ከተመቻችሁ ለሌሎች ሼር አድርጉት!

https://www.tg-me.com/joinchat-1Vr67jA3DZU3ZGI0

BY አቡበከር ሲዲቅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/bekri2/3

View MORE
Open in Telegram


አቡበከር ሲዲቅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram announces Anonymous Admins

The cloud-based messaging platform is also adding Anonymous Group Admins feature. As per Telegram, this feature is being introduced for safer protests. As per the Telegram blog post, users can “Toggle Remain Anonymous in Admin rights to enable Batman mode. The anonymized admin will be hidden in the list of group members, and their messages in the chat will be signed with the group name, similar to channel posts.”

Telegram hopes to raise $1bn with a convertible bond private placement

The super secure UAE-based Telegram messenger service, developed by Russian-born software icon Pavel Durov, is looking to raise $1bn through a bond placement to a limited number of investors from Russia, Europe, Asia and the Middle East, the Kommersant daily reported citing unnamed sources on February 18, 2021.The issue reportedly comprises exchange bonds that could be converted into equity in the messaging service that is currently 100% owned by Durov and his brother Nikolai.Kommersant reports that the price of the conversion would be at a 10% discount to a potential IPO should it happen within five years.The minimum bond placement is said to be set at $50mn, but could be lowered to $10mn. Five-year bonds could carry an annual coupon of 7-8%.

አቡበከር ሲዲቅ from us


Telegram አቡበከር ሲዲቅ
FROM USA