Telegram Group & Telegram Channel
"ትንሳኤከ ለእለአመነ
ብርሃነ ከፈኑ ዲቤነ..."
የሚል መዝሙር ከቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በስሱ ይሰማኛል...ክርስቲያኖች ዳግማዊ ትንሣኤ የሚያከብሩበት ሰንበት ነው...መዝሙሩን ስሰማ ባር ባር አለኝ ቤተስኪያን የማልቀርበት ልጅነቴ ታወሰኝ...አፌን የፈታውበት የአምላኬ ስም ናፈቀኝ...ወይ ከአለም ወይ ከፈጣሪ አለመኾኔ አሳሰበኝ...ሐዘንና የልብ ስብራት በፀፀት ገላ ተወጣጥሮ የተመለኽትኹት መሠለኝ...ጠቆር ያለውን ማኪያቶዬን ጎንጨት አልኹና ላነበው በእጄ የያዝኹትን መፅሐፍ ጠረቤዛው ላይ ጣል አደረግኹት።ጭንቅላቴን ግርግዳው ላይ ለአፍታ አስደገፍኹት...ወደ አዕምሮዬ የመጣውን የሐዘን ስሜት ላስተናግደው ሽቻለኹ...ፀፀቴን ኹሉ በእንባ አፍስሼ ከእኔ ባርቅ ምንኛ በወደድኹ...ዳሩ ልቤ ፀፀት ትቷል፤በደል ውስጥ በጨለማ ተውጦ እንኳን የተሳሳተ ነገር ላይ እንዳለ አይሰማውም።የትክክል እና የስህተት ሚዛኑ ተሠብሮበታል።መመዘን ትቷል።መፀፀት ትቷል።
...ማዘኑን ትቼ ማኪያቶውን እየተጎነጨው ስለ ቀኑ ማሰላሰል ዠመርኹ...ዳግም ትንሳኤ እንዴት ያለ ነገር ነው?  ስል አሰብኹ...ልጅ እያለው ጌታ ዳግም የተነሳበት ቀን ይመስለኝ ነበር አድጌ ፂም ካበቀልኩ በኋላ ነው ኃዋርያቱ ከስቅለቱ በኋላ በዝግ ቤት ተደብቀውና በፍርሃት ተሸሽገው ሳሉ "ሰላም ለእናንተ ይሁን" ብሏቸው ሰላም ቢሰማቸው "ዳግም ትንሳኤ" ኾነ ማለታቸው እደሆነ የተረዳሁት።
ቀኑን አሳክኬ ጥያቄዬን አቀረብኩ በዚህ ማደግ በሚሉት በቆሸሸ እና በተጨማለቀ ስብዕና ውስጥ ተሸሽጎ ያለውን ልጅነቴን "ሰላም ለአንተ ይሁን" ብለህ ሰላሙን ሰጠው... እንደ አልዓዛር ከሞት ጥራኝ... ውብ በሚመስል በብልጭልጭ ጨርቅ የተገነዘውን ሙት ገላዬን ይዤ አለም ከሚሉት መቃብር አቤት ብዬ ልምጣ...ፈጣሪን ተማጠንኹ... ቤተክርስትያን ሄጄ ከፀለይኹ ቆየሁ...
.... ድንገት ልብ የገዛኹኝ እደው ባለሁበት ኹኔታና ቦታ እንዳለኹ ፀሎቴን አደርሳሁ ...ምንአልባት አንዳንዴ ፀሎት ማደርሰው በሀጥያት መሀል እያለኹም ሊኾን ይችላል።

ማኪያቶ ጎንጨት አልሁና መፅሀፌን አነሳው''የ ተ ቀ ደ ደ ው ማስታወሻ'' ይላል ገልጬ ካቆምኹበት ማንበብ ቀጠልኹ

"ምንም እንኳን ብንለያይ ''ቻው'' ብንባባልም፤መንገዳችን መልሶ ባይገጥም...ፈፅመሽ እንደማትረሺኝ አምናለኹ...ከስጋሽ አልፎ ከነብስሽ ጋር የተዋሀድን እስኪመስል ተቀራርበናል... ስንለያይ የሆነ አካሌ ካንቺ ጋር አብሮ እንደሚሄድ አምናለኹ...ቃል ሳንተነፍስ የተግባባንባቸውን ንግግሮቻችን እደማትዘነጊው አምናለኹ...ማንም ገብቶ በማያቀው ልብሽ ውስጥ የልቤ ዳና እንደማይጠፋ አምናለኹ...


ሄጃለኹ ባልሽኝ ስፍራ በልብሽ ይዘሺኝ እንደምትሄጂ አምናለኹ።"


የ ተ ቀ ደ ደ ው ማስታወሻ
20/08/2015
#repost
©ሶፊ



tg-me.com/bestletters/5981
Create:
Last Update:

"ትንሳኤከ ለእለአመነ
ብርሃነ ከፈኑ ዲቤነ..."
የሚል መዝሙር ከቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በስሱ ይሰማኛል...ክርስቲያኖች ዳግማዊ ትንሣኤ የሚያከብሩበት ሰንበት ነው...መዝሙሩን ስሰማ ባር ባር አለኝ ቤተስኪያን የማልቀርበት ልጅነቴ ታወሰኝ...አፌን የፈታውበት የአምላኬ ስም ናፈቀኝ...ወይ ከአለም ወይ ከፈጣሪ አለመኾኔ አሳሰበኝ...ሐዘንና የልብ ስብራት በፀፀት ገላ ተወጣጥሮ የተመለኽትኹት መሠለኝ...ጠቆር ያለውን ማኪያቶዬን ጎንጨት አልኹና ላነበው በእጄ የያዝኹትን መፅሐፍ ጠረቤዛው ላይ ጣል አደረግኹት።ጭንቅላቴን ግርግዳው ላይ ለአፍታ አስደገፍኹት...ወደ አዕምሮዬ የመጣውን የሐዘን ስሜት ላስተናግደው ሽቻለኹ...ፀፀቴን ኹሉ በእንባ አፍስሼ ከእኔ ባርቅ ምንኛ በወደድኹ...ዳሩ ልቤ ፀፀት ትቷል፤በደል ውስጥ በጨለማ ተውጦ እንኳን የተሳሳተ ነገር ላይ እንዳለ አይሰማውም።የትክክል እና የስህተት ሚዛኑ ተሠብሮበታል።መመዘን ትቷል።መፀፀት ትቷል።
...ማዘኑን ትቼ ማኪያቶውን እየተጎነጨው ስለ ቀኑ ማሰላሰል ዠመርኹ...ዳግም ትንሳኤ እንዴት ያለ ነገር ነው?  ስል አሰብኹ...ልጅ እያለው ጌታ ዳግም የተነሳበት ቀን ይመስለኝ ነበር አድጌ ፂም ካበቀልኩ በኋላ ነው ኃዋርያቱ ከስቅለቱ በኋላ በዝግ ቤት ተደብቀውና በፍርሃት ተሸሽገው ሳሉ "ሰላም ለእናንተ ይሁን" ብሏቸው ሰላም ቢሰማቸው "ዳግም ትንሳኤ" ኾነ ማለታቸው እደሆነ የተረዳሁት።
ቀኑን አሳክኬ ጥያቄዬን አቀረብኩ በዚህ ማደግ በሚሉት በቆሸሸ እና በተጨማለቀ ስብዕና ውስጥ ተሸሽጎ ያለውን ልጅነቴን "ሰላም ለአንተ ይሁን" ብለህ ሰላሙን ሰጠው... እንደ አልዓዛር ከሞት ጥራኝ... ውብ በሚመስል በብልጭልጭ ጨርቅ የተገነዘውን ሙት ገላዬን ይዤ አለም ከሚሉት መቃብር አቤት ብዬ ልምጣ...ፈጣሪን ተማጠንኹ... ቤተክርስትያን ሄጄ ከፀለይኹ ቆየሁ...
.... ድንገት ልብ የገዛኹኝ እደው ባለሁበት ኹኔታና ቦታ እንዳለኹ ፀሎቴን አደርሳሁ ...ምንአልባት አንዳንዴ ፀሎት ማደርሰው በሀጥያት መሀል እያለኹም ሊኾን ይችላል።

ማኪያቶ ጎንጨት አልሁና መፅሀፌን አነሳው''የ ተ ቀ ደ ደ ው ማስታወሻ'' ይላል ገልጬ ካቆምኹበት ማንበብ ቀጠልኹ

"ምንም እንኳን ብንለያይ ''ቻው'' ብንባባልም፤መንገዳችን መልሶ ባይገጥም...ፈፅመሽ እንደማትረሺኝ አምናለኹ...ከስጋሽ አልፎ ከነብስሽ ጋር የተዋሀድን እስኪመስል ተቀራርበናል... ስንለያይ የሆነ አካሌ ካንቺ ጋር አብሮ እንደሚሄድ አምናለኹ...ቃል ሳንተነፍስ የተግባባንባቸውን ንግግሮቻችን እደማትዘነጊው አምናለኹ...ማንም ገብቶ በማያቀው ልብሽ ውስጥ የልቤ ዳና እንደማይጠፋ አምናለኹ...


ሄጃለኹ ባልሽኝ ስፍራ በልብሽ ይዘሺኝ እንደምትሄጂ አምናለኹ።"


የ ተ ቀ ደ ደ ው ማስታወሻ
20/08/2015
#repost
©ሶፊ

BY 📖 የ ተ ቀ ደ ደ ው ማስታወሻ 📖 ©ሶፊ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/bestletters/5981

View MORE
Open in Telegram


የ ተ ቀ ደ ደ ው ማስታወሻ ©ሶፊ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram hopes to raise $1bn with a convertible bond private placement

The super secure UAE-based Telegram messenger service, developed by Russian-born software icon Pavel Durov, is looking to raise $1bn through a bond placement to a limited number of investors from Russia, Europe, Asia and the Middle East, the Kommersant daily reported citing unnamed sources on February 18, 2021.The issue reportedly comprises exchange bonds that could be converted into equity in the messaging service that is currently 100% owned by Durov and his brother Nikolai.Kommersant reports that the price of the conversion would be at a 10% discount to a potential IPO should it happen within five years.The minimum bond placement is said to be set at $50mn, but could be lowered to $10mn. Five-year bonds could carry an annual coupon of 7-8%.

The SSE was the first modern stock exchange to open in China, with trading commencing in 1990. It has now grown to become the largest stock exchange in Asia and the third-largest in the world by market capitalization, which stood at RMB 50.6 trillion (US$7.8 trillion) as of September 2021. Stocks (both A-shares and B-shares), bonds, funds, and derivatives are traded on the exchange. The SEE has two trading boards, the Main Board and the Science and Technology Innovation Board, the latter more commonly known as the STAR Market. The Main Board mainly hosts large, well-established Chinese companies and lists both A-shares and B-shares.

የ ተ ቀ ደ ደ ው ማስታወሻ ©ሶፊ from us


Telegram 📖 የ ተ ቀ ደ ደ ው ማስታወሻ 📖 ©ሶፊ
FROM USA