Telegram Group & Telegram Channel
Guys is there any doctor?

Hospital መሄድ ስለፈራው ነው ። ለምን ? ምርመራ ተደረገልህም ፤ አልተደረገልህም የሚያዙልህ መድሀኒት አይለያይም 🙄 (በጥናት ያረጋገጥኹት ነው። እንዴት? 6 ሰዎች አንድ ጤና ጣቢያ ላኩ...5 ቱ typhus and typhoid አለባችሁ ተብለዋል ። ይሄ ጥናት ምንን ያሳያል ? ብዬ ብጠይቀው አንዱን ዶክተር ጥናትህ ልክ ሊሆን ይችላል ። የተሳሳሳቱት ዶክተሮቹ ሳይሆን ሰዎቹ የእውነት ስለታመሙ ነው አለኝ። ይህስ ምን ማለት ነው ? ኢትዮጵያ ውስጥ ከስድስት ሰው አንዱ ብቻ ነው ጤነኛ ማለት አይደለምን ? ሆ እኔ አላልኩም !)

ብቻ ከመታመም በላይ ሐኪም ቤት መሄድ እፈራለሁ። እና ምን ለማለት ነው እዛ ሄጄ ከሚጫወቱብኝ እናንተ እንዲሁ ህመሜን ብትገምቱልኝ ይሻለኛል። ቤት ለቤት ህክምና እንደማለት ነው 😁

ዋና የህመሜ ምልክት ፡ በልቼ ልክ ስጨርስ ይርበኛል።



N.B ማንኛውንም ግምት አልንቅም።




ህመምተኛችኹ።
©ሶፊ



tg-me.com/bestletters/6013
Create:
Last Update:

Guys is there any doctor?

Hospital መሄድ ስለፈራው ነው ። ለምን ? ምርመራ ተደረገልህም ፤ አልተደረገልህም የሚያዙልህ መድሀኒት አይለያይም 🙄 (በጥናት ያረጋገጥኹት ነው። እንዴት? 6 ሰዎች አንድ ጤና ጣቢያ ላኩ...5 ቱ typhus and typhoid አለባችሁ ተብለዋል ። ይሄ ጥናት ምንን ያሳያል ? ብዬ ብጠይቀው አንዱን ዶክተር ጥናትህ ልክ ሊሆን ይችላል ። የተሳሳሳቱት ዶክተሮቹ ሳይሆን ሰዎቹ የእውነት ስለታመሙ ነው አለኝ። ይህስ ምን ማለት ነው ? ኢትዮጵያ ውስጥ ከስድስት ሰው አንዱ ብቻ ነው ጤነኛ ማለት አይደለምን ? ሆ እኔ አላልኩም !)

ብቻ ከመታመም በላይ ሐኪም ቤት መሄድ እፈራለሁ። እና ምን ለማለት ነው እዛ ሄጄ ከሚጫወቱብኝ እናንተ እንዲሁ ህመሜን ብትገምቱልኝ ይሻለኛል። ቤት ለቤት ህክምና እንደማለት ነው 😁

ዋና የህመሜ ምልክት ፡ በልቼ ልክ ስጨርስ ይርበኛል።



N.B ማንኛውንም ግምት አልንቅም።




ህመምተኛችኹ።
©ሶፊ

BY 📖 የ ተ ቀ ደ ደ ው ማስታወሻ 📖 ©ሶፊ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/bestletters/6013

View MORE
Open in Telegram


የ ተ ቀ ደ ደ ው ማስታወሻ ©ሶፊ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

That strategy is the acquisition of a value-priced company by a growth company. Using the growth company's higher-priced stock for the acquisition can produce outsized revenue and earnings growth. Even better is the use of cash, particularly in a growth period when financial aggressiveness is accepted and even positively viewed.he key public rationale behind this strategy is synergy - the 1+1=3 view. In many cases, synergy does occur and is valuable. However, in other cases, particularly as the strategy gains popularity, it doesn't. Joining two different organizations, workforces and cultures is a challenge. Simply putting two separate organizations together necessarily creates disruptions and conflicts that can undermine both operations.

Why Telegram?

Telegram has no known backdoors and, even though it is come in for criticism for using proprietary encryption methods instead of open-source ones, those have yet to be compromised. While no messaging app can guarantee a 100% impermeable defense against determined attackers, Telegram is vulnerabilities are few and either theoretical or based on spoof files fooling users into actively enabling an attack.

የ ተ ቀ ደ ደ ው ማስታወሻ ©ሶፊ from us


Telegram 📖 የ ተ ቀ ደ ደ ው ማስታወሻ 📖 ©ሶፊ
FROM USA