Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-91993-91994-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/91994 -
Telegram Group & Telegram Channel
በEBS ሔለን ሾው የተዘጋጀው ኢምፓወር አዲስ ዝግጅት ህዳር 7 እና 8 ቀን 2017 በሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል፡፡

በዝግጅቱ በፋይናንስ፣ በቢዝነስ፣ በስራ ፈጠራ፣ በንግድ ክህሎት፣  በጤና ጉዳዮች፣  በፋሽን፣  በውበት አጠባበቅና ሌሎች ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ውይይቶችና ዝግጅቶች ይኖራሉ:: እንዲሁም እስከ 600,000 ብር የሚያስሽልም አዲስ የሥራ ሐሳብ ውድድርም ይኖራል፡፡

የጤና ምርመራ አገልግሎትና የምግብ ዝግጅት ከሼፎች ጋር የሚደረግ ሲሆን ደራሲያንን የማግኘትና የማስፈረም፣ ሠዓሊያንን ሌሎች ባለሙያዎችን የማግኘትና ጥያቄ የመጠየቅ እድል ይኖራል፡፡ በተጨማሪም የመገበያያ መድረክ፣ የሙዚቃና የመዝናኛ ዝግጅቶች ይኖራሉ።

የኢምፓወር አዲስ ዝግጅት ትኬት ክፍያ የሚፈፀመው በቴሌብር  ነው፡፡ ዋጋ በቅድሚያ ከገዙ 300 ብር ብቻ!  በዕለቱ ከገዙ 500 ብር። እንዳያመልጣችሁ!!!

ለበለጠ መረጃ https://www.tg-me.com/EmpowerAddis2024

አዘጋጆቹ !



tg-me.com/tikvahethiopia/91994
Create:
Last Update:

በEBS ሔለን ሾው የተዘጋጀው ኢምፓወር አዲስ ዝግጅት ህዳር 7 እና 8 ቀን 2017 በሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል፡፡

በዝግጅቱ በፋይናንስ፣ በቢዝነስ፣ በስራ ፈጠራ፣ በንግድ ክህሎት፣  በጤና ጉዳዮች፣  በፋሽን፣  በውበት አጠባበቅና ሌሎች ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ውይይቶችና ዝግጅቶች ይኖራሉ:: እንዲሁም እስከ 600,000 ብር የሚያስሽልም አዲስ የሥራ ሐሳብ ውድድርም ይኖራል፡፡

የጤና ምርመራ አገልግሎትና የምግብ ዝግጅት ከሼፎች ጋር የሚደረግ ሲሆን ደራሲያንን የማግኘትና የማስፈረም፣ ሠዓሊያንን ሌሎች ባለሙያዎችን የማግኘትና ጥያቄ የመጠየቅ እድል ይኖራል፡፡ በተጨማሪም የመገበያያ መድረክ፣ የሙዚቃና የመዝናኛ ዝግጅቶች ይኖራሉ።

የኢምፓወር አዲስ ዝግጅት ትኬት ክፍያ የሚፈፀመው በቴሌብር  ነው፡፡ ዋጋ በቅድሚያ ከገዙ 300 ብር ብቻ!  በዕለቱ ከገዙ 500 ብር። እንዳያመልጣችሁ!!!

ለበለጠ መረጃ https://www.tg-me.com/EmpowerAddis2024

አዘጋጆቹ !

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/91994

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

For some time, Mr. Durov and a few dozen staffers had no fixed headquarters, but rather traveled the world, setting up shop in one city after another, he told the Journal in 2016. The company now has its operational base in Dubai, though it says it doesn’t keep servers there.Mr. Durov maintains a yearslong friendship from his VK days with actor and tech investor Jared Leto, with whom he shares an ascetic lifestyle that eschews meat and alcohol.

TIKVAH ETHIOPIA from ca


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA