Telegram Group »
United States »
Commercial Bank of Ethiopia - Official »
Telegram Webview »
Post 4829
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለኢንዱስትሪ ዘርፉ ከፍተኛ የፋይናንስ ድጋፍ እያደረገ መሆኑ ተገለፀ።
**
ይህ የተገለፀው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ "የግል ኢንቨስትመንት እና ማኑፋክቸሪንግ አስቻይ ሁኔታዎች" በሚል ርዕስ እየተካሄደ በሚገኘው የፖናል ውይይት ላይ የኢትዮጵያ የፋይናንስ ተቋማት ለአምራች ኢንዱስትሪው የሚያበረክቱትን አስተዋፅኦ አስመልክተው በተናገሩበት ወቅት ነው፡፡
አቶ አቤ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ዕድገት ከፍተኛ ድጋፍ እያደረገ እንደሆነ ገልፀው፣ ከ550 ቢልዮን ብር በላይ የብድር አቅርቦት ማድረጉን ተናግረዋል፡፡
ባንኩ በሚያደርገው የፋይናንስ አቅርቦት ከኃይል ምንጭ ስራዎች ቀጥሎ አምራች ኢንዱስትሪው ተጠቃሚ መሆኑን አቶ አቤ ጨምረው ገልፀዋል።
በቀጣይነትም የአምራች ኢንዱስትሪውን ለማገዝ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሠራ መሆኑን ያስረዱት አቶ አቤ፣ ባንኩ ከብድር በተጨማሪ የውጭ ምንዛሬ በማቅረብም ዘርፉን በግንባር ቀደምትነት እየደገፈ መሆኑን ተናግረዋል።
በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከግንቦት 1 እስከ 5 ቀን 2016 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ የሚካሄደው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 210 አምራች ኩባንያዎች ምርቶቻቸውን ያቀረቡበት ሲሆን፣ የፓናል ውይይቶች የኤክስፖው አካል ሆነው በመካሄድ ላይ ናቸው፡፡
**
ይህ የተገለፀው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ "የግል ኢንቨስትመንት እና ማኑፋክቸሪንግ አስቻይ ሁኔታዎች" በሚል ርዕስ እየተካሄደ በሚገኘው የፖናል ውይይት ላይ የኢትዮጵያ የፋይናንስ ተቋማት ለአምራች ኢንዱስትሪው የሚያበረክቱትን አስተዋፅኦ አስመልክተው በተናገሩበት ወቅት ነው፡፡
አቶ አቤ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ዕድገት ከፍተኛ ድጋፍ እያደረገ እንደሆነ ገልፀው፣ ከ550 ቢልዮን ብር በላይ የብድር አቅርቦት ማድረጉን ተናግረዋል፡፡
ባንኩ በሚያደርገው የፋይናንስ አቅርቦት ከኃይል ምንጭ ስራዎች ቀጥሎ አምራች ኢንዱስትሪው ተጠቃሚ መሆኑን አቶ አቤ ጨምረው ገልፀዋል።
በቀጣይነትም የአምራች ኢንዱስትሪውን ለማገዝ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሠራ መሆኑን ያስረዱት አቶ አቤ፣ ባንኩ ከብድር በተጨማሪ የውጭ ምንዛሬ በማቅረብም ዘርፉን በግንባር ቀደምትነት እየደገፈ መሆኑን ተናግረዋል።
በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከግንቦት 1 እስከ 5 ቀን 2016 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ የሚካሄደው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 210 አምራች ኩባንያዎች ምርቶቻቸውን ያቀረቡበት ሲሆን፣ የፓናል ውይይቶች የኤክስፖው አካል ሆነው በመካሄድ ላይ ናቸው፡፡
tg-me.com/combankethofficial/4829
Create:
Last Update:
Last Update:
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለኢንዱስትሪ ዘርፉ ከፍተኛ የፋይናንስ ድጋፍ እያደረገ መሆኑ ተገለፀ።
**
ይህ የተገለፀው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ "የግል ኢንቨስትመንት እና ማኑፋክቸሪንግ አስቻይ ሁኔታዎች" በሚል ርዕስ እየተካሄደ በሚገኘው የፖናል ውይይት ላይ የኢትዮጵያ የፋይናንስ ተቋማት ለአምራች ኢንዱስትሪው የሚያበረክቱትን አስተዋፅኦ አስመልክተው በተናገሩበት ወቅት ነው፡፡
አቶ አቤ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ዕድገት ከፍተኛ ድጋፍ እያደረገ እንደሆነ ገልፀው፣ ከ550 ቢልዮን ብር በላይ የብድር አቅርቦት ማድረጉን ተናግረዋል፡፡
ባንኩ በሚያደርገው የፋይናንስ አቅርቦት ከኃይል ምንጭ ስራዎች ቀጥሎ አምራች ኢንዱስትሪው ተጠቃሚ መሆኑን አቶ አቤ ጨምረው ገልፀዋል።
በቀጣይነትም የአምራች ኢንዱስትሪውን ለማገዝ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሠራ መሆኑን ያስረዱት አቶ አቤ፣ ባንኩ ከብድር በተጨማሪ የውጭ ምንዛሬ በማቅረብም ዘርፉን በግንባር ቀደምትነት እየደገፈ መሆኑን ተናግረዋል።
በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከግንቦት 1 እስከ 5 ቀን 2016 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ የሚካሄደው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 210 አምራች ኩባንያዎች ምርቶቻቸውን ያቀረቡበት ሲሆን፣ የፓናል ውይይቶች የኤክስፖው አካል ሆነው በመካሄድ ላይ ናቸው፡፡
**
ይህ የተገለፀው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ "የግል ኢንቨስትመንት እና ማኑፋክቸሪንግ አስቻይ ሁኔታዎች" በሚል ርዕስ እየተካሄደ በሚገኘው የፖናል ውይይት ላይ የኢትዮጵያ የፋይናንስ ተቋማት ለአምራች ኢንዱስትሪው የሚያበረክቱትን አስተዋፅኦ አስመልክተው በተናገሩበት ወቅት ነው፡፡
አቶ አቤ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ዕድገት ከፍተኛ ድጋፍ እያደረገ እንደሆነ ገልፀው፣ ከ550 ቢልዮን ብር በላይ የብድር አቅርቦት ማድረጉን ተናግረዋል፡፡
ባንኩ በሚያደርገው የፋይናንስ አቅርቦት ከኃይል ምንጭ ስራዎች ቀጥሎ አምራች ኢንዱስትሪው ተጠቃሚ መሆኑን አቶ አቤ ጨምረው ገልፀዋል።
በቀጣይነትም የአምራች ኢንዱስትሪውን ለማገዝ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሠራ መሆኑን ያስረዱት አቶ አቤ፣ ባንኩ ከብድር በተጨማሪ የውጭ ምንዛሬ በማቅረብም ዘርፉን በግንባር ቀደምትነት እየደገፈ መሆኑን ተናግረዋል።
በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከግንቦት 1 እስከ 5 ቀን 2016 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ የሚካሄደው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 210 አምራች ኩባንያዎች ምርቶቻቸውን ያቀረቡበት ሲሆን፣ የፓናል ውይይቶች የኤክስፖው አካል ሆነው በመካሄድ ላይ ናቸው፡፡
BY Commercial Bank of Ethiopia - Official
Share with your friend now:
tg-me.com/combankethofficial/4829