Telegram Group & Telegram Channel
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለኢንዱስትሪ ዘርፉ ከፍተኛ የፋይናንስ ድጋፍ እያደረገ መሆኑ ተገለፀ።
**
ይህ የተገለፀው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ "የግል ኢንቨስትመንት እና ማኑፋክቸሪንግ አስቻይ ሁኔታዎች" በሚል ርዕስ እየተካሄደ በሚገኘው የፖናል ውይይት ላይ የኢትዮጵያ የፋይናንስ ተቋማት ለአምራች ኢንዱስትሪው የሚያበረክቱትን አስተዋፅኦ አስመልክተው በተናገሩበት ወቅት ነው፡፡

አቶ አቤ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ዕድገት ከፍተኛ ድጋፍ እያደረገ እንደሆነ ገልፀው፣ ከ550 ቢልዮን ብር በላይ የብድር አቅርቦት ማድረጉን ተናግረዋል፡፡

ባንኩ በሚያደርገው የፋይናንስ አቅርቦት ከኃይል ምንጭ ስራዎች ቀጥሎ አምራች ኢንዱስትሪው ተጠቃሚ መሆኑን አቶ አቤ ጨምረው ገልፀዋል።

በቀጣይነትም የአምራች ኢንዱስትሪውን ለማገዝ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሠራ መሆኑን ያስረዱት አቶ አቤ፣ ባንኩ ከብድር በተጨማሪ የውጭ ምንዛሬ በማቅረብም ዘርፉን በግንባር ቀደምትነት እየደገፈ መሆኑን ተናግረዋል።

በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከግንቦት 1 እስከ 5 ቀን 2016 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ የሚካሄደው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 210 አምራች ኩባንያዎች ምርቶቻቸውን ያቀረቡበት ሲሆን፣ የፓናል ውይይቶች የኤክስፖው አካል ሆነው በመካሄድ ላይ ናቸው፡፡



tg-me.com/combankethofficial/4833
Create:
Last Update:

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለኢንዱስትሪ ዘርፉ ከፍተኛ የፋይናንስ ድጋፍ እያደረገ መሆኑ ተገለፀ።
**
ይህ የተገለፀው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ "የግል ኢንቨስትመንት እና ማኑፋክቸሪንግ አስቻይ ሁኔታዎች" በሚል ርዕስ እየተካሄደ በሚገኘው የፖናል ውይይት ላይ የኢትዮጵያ የፋይናንስ ተቋማት ለአምራች ኢንዱስትሪው የሚያበረክቱትን አስተዋፅኦ አስመልክተው በተናገሩበት ወቅት ነው፡፡

አቶ አቤ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ዕድገት ከፍተኛ ድጋፍ እያደረገ እንደሆነ ገልፀው፣ ከ550 ቢልዮን ብር በላይ የብድር አቅርቦት ማድረጉን ተናግረዋል፡፡

ባንኩ በሚያደርገው የፋይናንስ አቅርቦት ከኃይል ምንጭ ስራዎች ቀጥሎ አምራች ኢንዱስትሪው ተጠቃሚ መሆኑን አቶ አቤ ጨምረው ገልፀዋል።

በቀጣይነትም የአምራች ኢንዱስትሪውን ለማገዝ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሠራ መሆኑን ያስረዱት አቶ አቤ፣ ባንኩ ከብድር በተጨማሪ የውጭ ምንዛሬ በማቅረብም ዘርፉን በግንባር ቀደምትነት እየደገፈ መሆኑን ተናግረዋል።

በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከግንቦት 1 እስከ 5 ቀን 2016 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ የሚካሄደው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 210 አምራች ኩባንያዎች ምርቶቻቸውን ያቀረቡበት ሲሆን፣ የፓናል ውይይቶች የኤክስፖው አካል ሆነው በመካሄድ ላይ ናቸው፡፡

BY Commercial Bank of Ethiopia - Official












Share with your friend now:
tg-me.com/combankethofficial/4833

View MORE
Open in Telegram


Commercial Bank of Ethiopia Official Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Mr. Durov launched Telegram in late 2013 with his brother, Nikolai, just months before he was pushed out of VK, the Russian social-media platform he founded. Mr. Durov pitched his new app—funded with the proceeds from the VK sale—less as a business than as a way for people to send messages while avoiding government surveillance and censorship.

Telegram announces Search Filters

With the help of the Search Filters option, users can now filter search results by type. They can do that by using the new tabs: Media, Links, Files and others. Searches can be done based on the particular time period like by typing in the date or even “Yesterday”. If users type in the name of a person, group, channel or bot, an extra filter will be applied to the searches.

Commercial Bank of Ethiopia Official from us


Telegram Commercial Bank of Ethiopia - Official
FROM USA