Telegram Group & Telegram Channel
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለኢንዱስትሪ ዘርፉ ከፍተኛ የፋይናንስ ድጋፍ እያደረገ መሆኑ ተገለፀ።
**
ይህ የተገለፀው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ "የግል ኢንቨስትመንት እና ማኑፋክቸሪንግ አስቻይ ሁኔታዎች" በሚል ርዕስ እየተካሄደ በሚገኘው የፖናል ውይይት ላይ የኢትዮጵያ የፋይናንስ ተቋማት ለአምራች ኢንዱስትሪው የሚያበረክቱትን አስተዋፅኦ አስመልክተው በተናገሩበት ወቅት ነው፡፡

አቶ አቤ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ዕድገት ከፍተኛ ድጋፍ እያደረገ እንደሆነ ገልፀው፣ ከ550 ቢልዮን ብር በላይ የብድር አቅርቦት ማድረጉን ተናግረዋል፡፡

ባንኩ በሚያደርገው የፋይናንስ አቅርቦት ከኃይል ምንጭ ስራዎች ቀጥሎ አምራች ኢንዱስትሪው ተጠቃሚ መሆኑን አቶ አቤ ጨምረው ገልፀዋል።

በቀጣይነትም የአምራች ኢንዱስትሪውን ለማገዝ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሠራ መሆኑን ያስረዱት አቶ አቤ፣ ባንኩ ከብድር በተጨማሪ የውጭ ምንዛሬ በማቅረብም ዘርፉን በግንባር ቀደምትነት እየደገፈ መሆኑን ተናግረዋል።

በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከግንቦት 1 እስከ 5 ቀን 2016 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ የሚካሄደው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 210 አምራች ኩባንያዎች ምርቶቻቸውን ያቀረቡበት ሲሆን፣ የፓናል ውይይቶች የኤክስፖው አካል ሆነው በመካሄድ ላይ ናቸው፡፡



tg-me.com/combankethofficial/4836
Create:
Last Update:

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለኢንዱስትሪ ዘርፉ ከፍተኛ የፋይናንስ ድጋፍ እያደረገ መሆኑ ተገለፀ።
**
ይህ የተገለፀው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ "የግል ኢንቨስትመንት እና ማኑፋክቸሪንግ አስቻይ ሁኔታዎች" በሚል ርዕስ እየተካሄደ በሚገኘው የፖናል ውይይት ላይ የኢትዮጵያ የፋይናንስ ተቋማት ለአምራች ኢንዱስትሪው የሚያበረክቱትን አስተዋፅኦ አስመልክተው በተናገሩበት ወቅት ነው፡፡

አቶ አቤ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ዕድገት ከፍተኛ ድጋፍ እያደረገ እንደሆነ ገልፀው፣ ከ550 ቢልዮን ብር በላይ የብድር አቅርቦት ማድረጉን ተናግረዋል፡፡

ባንኩ በሚያደርገው የፋይናንስ አቅርቦት ከኃይል ምንጭ ስራዎች ቀጥሎ አምራች ኢንዱስትሪው ተጠቃሚ መሆኑን አቶ አቤ ጨምረው ገልፀዋል።

በቀጣይነትም የአምራች ኢንዱስትሪውን ለማገዝ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሠራ መሆኑን ያስረዱት አቶ አቤ፣ ባንኩ ከብድር በተጨማሪ የውጭ ምንዛሬ በማቅረብም ዘርፉን በግንባር ቀደምትነት እየደገፈ መሆኑን ተናግረዋል።

በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከግንቦት 1 እስከ 5 ቀን 2016 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ የሚካሄደው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 210 አምራች ኩባንያዎች ምርቶቻቸውን ያቀረቡበት ሲሆን፣ የፓናል ውይይቶች የኤክስፖው አካል ሆነው በመካሄድ ላይ ናቸው፡፡

BY Commercial Bank of Ethiopia - Official












Share with your friend now:
tg-me.com/combankethofficial/4836

View MORE
Open in Telegram


Commercial Bank of Ethiopia Official Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

Among the actives, Ascendas REIT sank 0.64 percent, while CapitaLand Integrated Commercial Trust plummeted 1.42 percent, City Developments plunged 1.12 percent, Dairy Farm International tumbled 0.86 percent, DBS Group skidded 0.68 percent, Genting Singapore retreated 0.67 percent, Hongkong Land climbed 1.30 percent, Mapletree Commercial Trust lost 0.47 percent, Mapletree Logistics Trust tanked 0.95 percent, Oversea-Chinese Banking Corporation dropped 0.61 percent, SATS rose 0.24 percent, SembCorp Industries shed 0.54 percent, Singapore Airlines surrendered 0.79 percent, Singapore Exchange slid 0.30 percent, Singapore Press Holdings declined 1.03 percent, Singapore Technologies Engineering dipped 0.26 percent, SingTel advanced 0.81 percent, United Overseas Bank fell 0.39 percent, Wilmar International eased 0.24 percent, Yangzijiang Shipbuilding jumped 1.42 percent and Keppel Corp, Thai Beverage, CapitaLand and Comfort DelGro were unchanged.

Commercial Bank of Ethiopia Official from us


Telegram Commercial Bank of Ethiopia - Official
FROM USA