tg-me.com/eotcbete/448
Last Update:
በሆነ ጊዜ ኖሀ የሚባል አንድ ባለጠጋ ነበረ።እናም እድሜ
ለሰጠው ፈጣሪ ግዜ አይሰጥም ነበረ።በዛን ወቅት አላዛር የሚባል በጣም የተቸገረ ሰው
ነበረ።በጣም ተቸግሮ የሚበላው
የሚቀምሰው ነገር አልነበረውም።እናም በጣም ቆሳስሎም ነበረ።እናም ቁስሎቹንም ውሾች ይልሱት ነበር።እርሱም ወደ ባለጸጋው ቤት ፊትለፊቱ ቆሞ እርሱ የሚበላውን እየተመኘ ምራቁን ይውጥ ነበረ።ከእለታት አንድ ቀን ሞት አይቀርምና ባለጸጋው ሰውዬ ሞተ።ወደ ሲኦልም ገባ ከዛም አብረሀም አብረሀም እባክህን ከዚህ ቦታ አድነኝ እኔኮ የአላዛር ጎረቤት ነኝ አለ።አብረሀምም የዛኔ አርሱ ተርቦ ከበርህ ጀጅ ሲቆም አብልተከዋል ወይ? አለው።አንተ የመሬት ላይ የነበረክ ሞልቶ የነበረው ሀብት እዚህ አይጠቅምህም አንተ እዛ ዋጋህን ጨምረህ እዚህ ከስሮበሀል።ደግሞም የሁለት አለም ሰው መሆን አይቻልም አለው።ከዛም ናሀም እንደዚህ አለወ እሺ አንድ ነገር ብቻ አርግልኝ አለው።አብረሀምም ምንድነው? ብሎ ጠየቀው።ኖሀም ቢያንስ ምድር ያሉኝን ወንድሞችን እዚህ እንዳይመጡ አንድ ሰው አስነስተህ በደምብ አስተምርልኝ።ምክኒያቱም እነርሱ ስራቸው ከባንኮኒ ወደ ሌላ ባንኮኒ ከሌላ ሴት ወደ ሌላ ሴት ነው ስራቸው።እናም ወደዚህ እንዳመጡ አርጋቸው እባክህን አለው።
ግን በአሁኑ ጊዜ ቢሆን እውነት እንደዚህ እናደርጋል ወይ?
እኛ ብንሆን ሰው ከሞት ተነስቶ ሊያስተምር መጣ ቢባል እውነት የሚያስተምረውን እንሰማለን ወይስ ላይክና ኮሜንት ለማግኘት እንሮጣለን? እራሳችንን እንጠይቅ እንፈትሽ።ንሰሀ እንግባ እንቁረብ ከአላስፈላጊ ነገሮች እንራቅ
ሼር በማድረግ ያላወቁትን እንድናሳውቅ እለምንሀቹሀለው እባካችሁን።
BY የተዋህዶ መንፈሳዊ ምስሎች ✝
Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280
Share with your friend now:
tg-me.com/eotcbete/448