Telegram Group & Telegram Channel
በሆነ ጊዜ ኖሀ የሚባል አንድ ባለጠጋ ነበረ።እናም እድሜ
ለሰጠው ፈጣሪ ግዜ አይሰጥም ነበረ።በዛን ወቅት አላዛር የሚባል በጣም የተቸገረ ሰው
ነበረ።በጣም ተቸግሮ የሚበላው
የሚቀምሰው ነገር አልነበረውም።እናም በጣም ቆሳስሎም ነበረ።እናም ቁስሎቹንም ውሾች ይልሱት ነበር።እርሱም ወደ ባለጸጋው ቤት ፊትለፊቱ ቆሞ እርሱ የሚበላውን እየተመኘ ምራቁን ይውጥ ነበረ።ከእለታት አንድ ቀን ሞት አይቀርምና ባለጸጋው ሰውዬ ሞተ።ወደ ሲኦልም ገባ ከዛም አብረሀም አብረሀም እባክህን ከዚህ ቦታ አድነኝ እኔኮ የአላዛር ጎረቤት ነኝ አለ።አብረሀምም የዛኔ አርሱ ተርቦ ከበርህ ጀጅ ሲቆም አብልተከዋል ወይ? አለው።አንተ የመሬት ላይ የነበረክ ሞልቶ የነበረው ሀብት እዚህ አይጠቅምህም አንተ እዛ ዋጋህን ጨምረህ እዚህ ከስሮበሀል።ደግሞም የሁለት አለም ሰው መሆን አይቻልም አለው።ከዛም ናሀም እንደዚህ አለወ እሺ አንድ ነገር ብቻ አርግልኝ አለው።አብረሀምም ምንድነው? ብሎ ጠየቀው።ኖሀም ቢያንስ ምድር ያሉኝን ወንድሞችን እዚህ እንዳይመጡ አንድ ሰው አስነስተህ በደምብ አስተምርልኝ።ምክኒያቱም እነርሱ ስራቸው ከባንኮኒ ወደ ሌላ ባንኮኒ ከሌላ ሴት ወደ ሌላ ሴት ነው ስራቸው።እናም ወደዚህ እንዳመጡ አርጋቸው እባክህን አለው።





ግን በአሁኑ ጊዜ ቢሆን እውነት እንደዚህ እናደርጋል ወይ?
እኛ ብንሆን ሰው ከሞት ተነስቶ ሊያስተምር መጣ ቢባል እውነት የሚያስተምረውን እንሰማለን ወይስ ላይክና ኮሜንት ለማግኘት እንሮጣለን? እራሳችንን እንጠይቅ እንፈትሽ።ንሰሀ እንግባ እንቁረብ ከአላስፈላጊ ነገሮች እንራቅ


ሼር በማድረግ ያላወቁትን እንድናሳውቅ እለምንሀቹሀለው እባካችሁን።



tg-me.com/eotcbete/448
Create:
Last Update:

በሆነ ጊዜ ኖሀ የሚባል አንድ ባለጠጋ ነበረ።እናም እድሜ
ለሰጠው ፈጣሪ ግዜ አይሰጥም ነበረ።በዛን ወቅት አላዛር የሚባል በጣም የተቸገረ ሰው
ነበረ።በጣም ተቸግሮ የሚበላው
የሚቀምሰው ነገር አልነበረውም።እናም በጣም ቆሳስሎም ነበረ።እናም ቁስሎቹንም ውሾች ይልሱት ነበር።እርሱም ወደ ባለጸጋው ቤት ፊትለፊቱ ቆሞ እርሱ የሚበላውን እየተመኘ ምራቁን ይውጥ ነበረ።ከእለታት አንድ ቀን ሞት አይቀርምና ባለጸጋው ሰውዬ ሞተ።ወደ ሲኦልም ገባ ከዛም አብረሀም አብረሀም እባክህን ከዚህ ቦታ አድነኝ እኔኮ የአላዛር ጎረቤት ነኝ አለ።አብረሀምም የዛኔ አርሱ ተርቦ ከበርህ ጀጅ ሲቆም አብልተከዋል ወይ? አለው።አንተ የመሬት ላይ የነበረክ ሞልቶ የነበረው ሀብት እዚህ አይጠቅምህም አንተ እዛ ዋጋህን ጨምረህ እዚህ ከስሮበሀል።ደግሞም የሁለት አለም ሰው መሆን አይቻልም አለው።ከዛም ናሀም እንደዚህ አለወ እሺ አንድ ነገር ብቻ አርግልኝ አለው።አብረሀምም ምንድነው? ብሎ ጠየቀው።ኖሀም ቢያንስ ምድር ያሉኝን ወንድሞችን እዚህ እንዳይመጡ አንድ ሰው አስነስተህ በደምብ አስተምርልኝ።ምክኒያቱም እነርሱ ስራቸው ከባንኮኒ ወደ ሌላ ባንኮኒ ከሌላ ሴት ወደ ሌላ ሴት ነው ስራቸው።እናም ወደዚህ እንዳመጡ አርጋቸው እባክህን አለው።





ግን በአሁኑ ጊዜ ቢሆን እውነት እንደዚህ እናደርጋል ወይ?
እኛ ብንሆን ሰው ከሞት ተነስቶ ሊያስተምር መጣ ቢባል እውነት የሚያስተምረውን እንሰማለን ወይስ ላይክና ኮሜንት ለማግኘት እንሮጣለን? እራሳችንን እንጠይቅ እንፈትሽ።ንሰሀ እንግባ እንቁረብ ከአላስፈላጊ ነገሮች እንራቅ


ሼር በማድረግ ያላወቁትን እንድናሳውቅ እለምንሀቹሀለው እባካችሁን።

BY የተዋህዶ መንፈሳዊ ምስሎች ✝


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/eotcbete/448

View MORE
Open in Telegram


የተዋህዶ መንፈሳዊ ምስሎች Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

In many cases, the content resembled that of the marketplaces found on the dark web, a group of hidden websites that are popular among hackers and accessed using specific anonymising software.“We have recently been witnessing a 100 per cent-plus rise in Telegram usage by cybercriminals,” said Tal Samra, cyber threat analyst at Cyberint.The rise in nefarious activity comes as users flocked to the encrypted chat app earlier this year after changes to the privacy policy of Facebook-owned rival WhatsApp prompted many to seek out alternatives.የተዋህዶ መንፈሳዊ ምስሎች from us


Telegram የተዋህዶ መንፈሳዊ ምስሎች ✝
FROM USA