Telegram Group & Telegram Channel
#ዓይኖቼ_ማዳኑን_አይቷልና

(ὀφθαλμός εἴδω σοῦ σωτήριον)

የሰዎች ዓይን ነገሮችን ለመመልከት የተፈጠረ አንዱና ዋነኛው የስሜት ህዋስ (sense organ) ነው።

የሰው ልጅ ካለ ዓይን ሙሉ ሆኖ ነገሮችን ለመከወን ብዙ ልፋቶችና መሰናክሎች ይገጥሙታል።እነዚህን ደግሞ በትዕግስት እና በጥበብ ሊያልፍ ግድ ይለዋል።

ዓይን ማለት ብርሃን ማለት ነው።

“የሰውነት መብራት ዓይን ናት። ዓይንህ እንግዲህ ጤናማ ብትሆን፥ ሰውነትህ ሁሉ ብሩህ ይሆናል፤”
— ማቴዎስ 6፥22

ዓይን ቢታመም መላው አካል የታመመ እስኪመስል የሰው ሰውነት ይታወካል።

በዚህም ምክንያት የሚመጣው ጨለማ በእጅጉ የበረታ ነው።

“ዓይንህ ግን ታማሚ ብትሆን፥ ሰውነትህ ሁሉ የጨለመ ይሆናል። እንግዲህ በአንተ ያለው ብርሃን ጨለማ ከሆነ፥ ጨለማውስ እንዴት ይበረታ!”
— ማቴዎስ 6፥23


ዓይን በእጅጉ ውድ የሆነ የሰውነት አካል ክፍል ነው።

ታዲያ በዚህ ውድ በሆነ የሰውነት የአካል ክፍል መልካሙንና ያማረውን

“አሁንም፥ እነሆ፥ በእጅህ ውስጥ ነን፤ ለዓይንህም መልካምና ቅን የመሰለውን ነገር አድርግብን አሉት።”
— ኢያሱ 9፥25

ብሎም ርኩሰቱን አሊያም ሌሎች ነገሮችን

“ሴቲቱም ዛፉ ለመብላት ያማረ እንደ ሆነ፥ ለዓይንም እንደሚያስጎመጅ፥ ለጥበብም መልካም እንደ ሆነ አየች፤ ከፍሬውም ወሰደችና በላች፤ ለባልዋም ደግሞ ሰጠችው እርሱም ከእርስዋ ጋር በላ።”
— ዘፍጥረት 3፥6

ልናይበት እንችላለን።

በኢየሩሳሌም የነበረው መንፈስ ቅዱስ አንድ ትልቅ ተስፋን የነገረው ስምኦን ግን አንድ ና ብቸኛ የሆነውን ዓለም የሚበራበትን ከርኩሰት የምትወጣበትን ከባርነት ተላቃ በነጻነት የምትኖርበትን በቤተልሔም የተወለደውን የናዝሬቱን መልካም አየ። በእርግጥም የታደሉ አይኖች

ይኼ ሰው ይህንን ካየ በኋላ አይኖቼ ማዳኑን አይተዋል በማለት በደስታ መሰከረ። ከዚህም በኋላ ሌላ ዓለም ኑሮ ህይወት አልፈለገም።
ለነገሩ ለምን ይፈልጋል ለምንስ ይቃትታል።
ወዲያውኑ በሰላም ወደ ዘለዓለም እረፍት ወደ ህይወት መግባትን ማረፍን ተመኘ።

አረጋዊው ያየው ማዳን የተባለው ህጻኑንና ኀያሉን አምላክ የይሁዳ አንበሳ ኢየሱስን ነው።
የእረፍት ወደብ የሆነውን ከእርሱ የሚገኘው ሰላም ደግሞ አዕምሮን የሚያልፍ ልብን የሚያሳርፍ ነው።

በመሆኑም የመጨረሻ የእረፍት ጥግ የሆነውን የሰዎችን አለኝታ ቅዱሱን የእግዚአብሔር ልጅ የእስራኤል ጠባቂ መስፍንን መሲሁ ክርስቶስን ስላየ ከዚህም በኋላ ደግሞ ከዚህ የሚበልጥ ነገር ባለመኖሩ

መሰናበትን ፈለገ።

ለእኛም እንደ ዚህ ሰው የእግዚአብሔርን ማዳን የጌታችንን ቤዛነት የመንፈስ ቅዱስን የጸጋ ሥጦታ ለማየትና ለመኖር መድኀኒአለም ይርዳን አሜን!!!!


ዲያቆን የኋላሸት

ጥር /26/2016 ዓ.ም



tg-me.com/eotchntc/8303
Create:
Last Update:

#ዓይኖቼ_ማዳኑን_አይቷልና

(ὀφθαλμός εἴδω σοῦ σωτήριον)

የሰዎች ዓይን ነገሮችን ለመመልከት የተፈጠረ አንዱና ዋነኛው የስሜት ህዋስ (sense organ) ነው።

የሰው ልጅ ካለ ዓይን ሙሉ ሆኖ ነገሮችን ለመከወን ብዙ ልፋቶችና መሰናክሎች ይገጥሙታል።እነዚህን ደግሞ በትዕግስት እና በጥበብ ሊያልፍ ግድ ይለዋል።

ዓይን ማለት ብርሃን ማለት ነው።

“የሰውነት መብራት ዓይን ናት። ዓይንህ እንግዲህ ጤናማ ብትሆን፥ ሰውነትህ ሁሉ ብሩህ ይሆናል፤”
— ማቴዎስ 6፥22

ዓይን ቢታመም መላው አካል የታመመ እስኪመስል የሰው ሰውነት ይታወካል።

በዚህም ምክንያት የሚመጣው ጨለማ በእጅጉ የበረታ ነው።

“ዓይንህ ግን ታማሚ ብትሆን፥ ሰውነትህ ሁሉ የጨለመ ይሆናል። እንግዲህ በአንተ ያለው ብርሃን ጨለማ ከሆነ፥ ጨለማውስ እንዴት ይበረታ!”
— ማቴዎስ 6፥23


ዓይን በእጅጉ ውድ የሆነ የሰውነት አካል ክፍል ነው።

ታዲያ በዚህ ውድ በሆነ የሰውነት የአካል ክፍል መልካሙንና ያማረውን

“አሁንም፥ እነሆ፥ በእጅህ ውስጥ ነን፤ ለዓይንህም መልካምና ቅን የመሰለውን ነገር አድርግብን አሉት።”
— ኢያሱ 9፥25

ብሎም ርኩሰቱን አሊያም ሌሎች ነገሮችን

“ሴቲቱም ዛፉ ለመብላት ያማረ እንደ ሆነ፥ ለዓይንም እንደሚያስጎመጅ፥ ለጥበብም መልካም እንደ ሆነ አየች፤ ከፍሬውም ወሰደችና በላች፤ ለባልዋም ደግሞ ሰጠችው እርሱም ከእርስዋ ጋር በላ።”
— ዘፍጥረት 3፥6

ልናይበት እንችላለን።

በኢየሩሳሌም የነበረው መንፈስ ቅዱስ አንድ ትልቅ ተስፋን የነገረው ስምኦን ግን አንድ ና ብቸኛ የሆነውን ዓለም የሚበራበትን ከርኩሰት የምትወጣበትን ከባርነት ተላቃ በነጻነት የምትኖርበትን በቤተልሔም የተወለደውን የናዝሬቱን መልካም አየ። በእርግጥም የታደሉ አይኖች

ይኼ ሰው ይህንን ካየ በኋላ አይኖቼ ማዳኑን አይተዋል በማለት በደስታ መሰከረ። ከዚህም በኋላ ሌላ ዓለም ኑሮ ህይወት አልፈለገም።
ለነገሩ ለምን ይፈልጋል ለምንስ ይቃትታል።
ወዲያውኑ በሰላም ወደ ዘለዓለም እረፍት ወደ ህይወት መግባትን ማረፍን ተመኘ።

አረጋዊው ያየው ማዳን የተባለው ህጻኑንና ኀያሉን አምላክ የይሁዳ አንበሳ ኢየሱስን ነው።
የእረፍት ወደብ የሆነውን ከእርሱ የሚገኘው ሰላም ደግሞ አዕምሮን የሚያልፍ ልብን የሚያሳርፍ ነው።

በመሆኑም የመጨረሻ የእረፍት ጥግ የሆነውን የሰዎችን አለኝታ ቅዱሱን የእግዚአብሔር ልጅ የእስራኤል ጠባቂ መስፍንን መሲሁ ክርስቶስን ስላየ ከዚህም በኋላ ደግሞ ከዚህ የሚበልጥ ነገር ባለመኖሩ

መሰናበትን ፈለገ።

ለእኛም እንደ ዚህ ሰው የእግዚአብሔርን ማዳን የጌታችንን ቤዛነት የመንፈስ ቅዱስን የጸጋ ሥጦታ ለማየትና ለመኖር መድኀኒአለም ይርዳን አሜን!!!!


ዲያቆን የኋላሸት

ጥር /26/2016 ዓ.ም

BY ሐመረ ኖኅ(የኖኅ መርከብ)


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/eotchntc/8303

View MORE
Open in Telegram


ሐመረ ኖኅ የኖኅ መርከብ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

What Is Bitcoin?

Bitcoin is a decentralized digital currency that you can buy, sell and exchange directly, without an intermediary like a bank. Bitcoin’s creator, Satoshi Nakamoto, originally described the need for “an electronic payment system based on cryptographic proof instead of trust.” Each and every Bitcoin transaction that’s ever been made exists on a public ledger accessible to everyone, making transactions hard to reverse and difficult to fake. That’s by design: Core to their decentralized nature, Bitcoins aren’t backed by the government or any issuing institution, and there’s nothing to guarantee their value besides the proof baked in the heart of the system. “The reason why it’s worth money is simply because we, as people, decided it has value—same as gold,” says Anton Mozgovoy, co-founder & CEO of digital financial service company Holyheld.

Telegram Auto-Delete Messages in Any Chat

Some messages aren’t supposed to last forever. There are some Telegram groups and conversations where it’s best if messages are automatically deleted in a day or a week. Here’s how to auto-delete messages in any Telegram chat. You can enable the auto-delete feature on a per-chat basis. It works for both one-on-one conversations and group chats. Previously, you needed to use the Secret Chat feature to automatically delete messages after a set time. At the time of writing, you can choose to automatically delete messages after a day or a week. Telegram starts the timer once they are sent, not after they are read. This won’t affect the messages that were sent before enabling the feature.

ሐመረ ኖኅ የኖኅ መርከብ from us


Telegram ሐመረ ኖኅ(የኖኅ መርከብ)
FROM USA