Telegram Group & Telegram Channel
የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽር የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ በማቋቋም ዙሪያ ከማይክ ሀመር ጋር ተወያዩ!

የአሜሪካ መንግስት የሚያደርገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ጠይቀዋል

የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽር ተመስገን ጥላሁን፤ የቀድሞ ታጣቂዎችን ትጥቅ ማስፈታት፣ መልሶ ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀል እና መልሶ ማቋቋም ሂደት ዙሪያ ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡

ኮሚሽነር ተመስገን የብሄራዊ ተሀድሶ ኮሚሽን የሀብት አሰባሰብ፣ አጋርነትና ትብብር ስራዎች እና ያጋጠሙ ተግዳሮቶችን ለልዩ መልዕክተኛው ማይክ ሐመር ገልጸዋል።

ኮሚሽነሩ እስካሁን የአሜሪካ መንግስት እያደረገ ያለውን ድጋፍና ትብብር አመስግነው ድጋፉ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ጠይቀዋል።

ልዩ መልዕክተኛው፤ “የአሜሪካ መንግስት ፕሮግራሙ በታቀደው ጊዜ እንዲሳካ ድጋፍና ትብብር አጠናክሮ ይቀጥላል” ሲሉ አጋርነታቸውን አረጋግጠዋል ሲል የኮሚሽኑ መረጃ አመላክቷል፡፡

የ አሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመር ከትናንት በስቲያ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ጋር የቀድሞ ተዋጊዎችን ትጥቅ የማስፈታት፣ ወደ ህብረተሰቡ የማቀላቀል እና መልሶ የማቋቋም ሂደት እና የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ትግበራ ዙሪያ ተወያይተዋል።

     T.me/us/ETHIO MEREJA®/com.ethio_mereja
           ኢትዮ-መረጃ



tg-me.com/ethio_mereja/29610
Create:
Last Update:

የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽር የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ በማቋቋም ዙሪያ ከማይክ ሀመር ጋር ተወያዩ!

የአሜሪካ መንግስት የሚያደርገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ጠይቀዋል

የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽር ተመስገን ጥላሁን፤ የቀድሞ ታጣቂዎችን ትጥቅ ማስፈታት፣ መልሶ ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀል እና መልሶ ማቋቋም ሂደት ዙሪያ ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡

ኮሚሽነር ተመስገን የብሄራዊ ተሀድሶ ኮሚሽን የሀብት አሰባሰብ፣ አጋርነትና ትብብር ስራዎች እና ያጋጠሙ ተግዳሮቶችን ለልዩ መልዕክተኛው ማይክ ሐመር ገልጸዋል።

ኮሚሽነሩ እስካሁን የአሜሪካ መንግስት እያደረገ ያለውን ድጋፍና ትብብር አመስግነው ድጋፉ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ጠይቀዋል።

ልዩ መልዕክተኛው፤ “የአሜሪካ መንግስት ፕሮግራሙ በታቀደው ጊዜ እንዲሳካ ድጋፍና ትብብር አጠናክሮ ይቀጥላል” ሲሉ አጋርነታቸውን አረጋግጠዋል ሲል የኮሚሽኑ መረጃ አመላክቷል፡፡

የ አሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመር ከትናንት በስቲያ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ጋር የቀድሞ ተዋጊዎችን ትጥቅ የማስፈታት፣ ወደ ህብረተሰቡ የማቀላቀል እና መልሶ የማቋቋም ሂደት እና የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ትግበራ ዙሪያ ተወያይተዋል።

     T.me/us/ETHIO MEREJA®/com.ethio_mereja
           ኢትዮ-መረጃ

BY ETHIO-MEREJA®






Share with your friend now:
tg-me.com/ethio_mereja/29610

View MORE
Open in Telegram


ETHIO MEREJA® Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram auto-delete message, expiring invites, and more

elegram is updating its messaging app with options for auto-deleting messages, expiring invite links, and new unlimited groups, the company shared in a blog post. Much like Signal, Telegram received a burst of new users in the confusion over WhatsApp’s privacy policy and now the company is adopting features that were already part of its competitors’ apps, features which offer more security and privacy. Auto-deleting messages were already possible in Telegram’s encrypted Secret Chats, but this new update for iOS and Android adds the option to make messages disappear in any kind of chat. Auto-delete can be enabled inside of chats, and set to delete either 24 hours or seven days after messages are sent. Auto-delete won’t remove every message though; if a message was sent before the feature was turned on, it’ll stick around. Telegram’s competitors have had similar features: WhatsApp introduced a feature in 2020 and Signal has had disappearing messages since at least 2016.

ETHIO MEREJA® from us


Telegram ETHIO-MEREJA®
FROM USA