የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽር የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ በማቋቋም ዙሪያ ከማይክ ሀመር ጋር ተወያዩ!
የአሜሪካ መንግስት የሚያደርገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ጠይቀዋል
የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽር ተመስገን ጥላሁን፤ የቀድሞ ታጣቂዎችን ትጥቅ ማስፈታት፣ መልሶ ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀል እና መልሶ ማቋቋም ሂደት ዙሪያ ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡
ኮሚሽነር ተመስገን የብሄራዊ ተሀድሶ ኮሚሽን የሀብት አሰባሰብ፣ አጋርነትና ትብብር ስራዎች እና ያጋጠሙ ተግዳሮቶችን ለልዩ መልዕክተኛው ማይክ ሐመር ገልጸዋል።
ኮሚሽነሩ እስካሁን የአሜሪካ መንግስት እያደረገ ያለውን ድጋፍና ትብብር አመስግነው ድጋፉ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ጠይቀዋል።
ልዩ መልዕክተኛው፤ “የአሜሪካ መንግስት ፕሮግራሙ በታቀደው ጊዜ እንዲሳካ ድጋፍና ትብብር አጠናክሮ ይቀጥላል” ሲሉ አጋርነታቸውን አረጋግጠዋል ሲል የኮሚሽኑ መረጃ አመላክቷል፡፡
የ አሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመር ከትናንት በስቲያ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ጋር የቀድሞ ተዋጊዎችን ትጥቅ የማስፈታት፣ ወደ ህብረተሰቡ የማቀላቀል እና መልሶ የማቋቋም ሂደት እና የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ትግበራ ዙሪያ ተወያይተዋል።
T.me/us/ETHIO MEREJA®/com.ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
የአሜሪካ መንግስት የሚያደርገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ጠይቀዋል
የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽር ተመስገን ጥላሁን፤ የቀድሞ ታጣቂዎችን ትጥቅ ማስፈታት፣ መልሶ ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀል እና መልሶ ማቋቋም ሂደት ዙሪያ ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡
ኮሚሽነር ተመስገን የብሄራዊ ተሀድሶ ኮሚሽን የሀብት አሰባሰብ፣ አጋርነትና ትብብር ስራዎች እና ያጋጠሙ ተግዳሮቶችን ለልዩ መልዕክተኛው ማይክ ሐመር ገልጸዋል።
ኮሚሽነሩ እስካሁን የአሜሪካ መንግስት እያደረገ ያለውን ድጋፍና ትብብር አመስግነው ድጋፉ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ጠይቀዋል።
ልዩ መልዕክተኛው፤ “የአሜሪካ መንግስት ፕሮግራሙ በታቀደው ጊዜ እንዲሳካ ድጋፍና ትብብር አጠናክሮ ይቀጥላል” ሲሉ አጋርነታቸውን አረጋግጠዋል ሲል የኮሚሽኑ መረጃ አመላክቷል፡፡
የ አሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመር ከትናንት በስቲያ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ጋር የቀድሞ ተዋጊዎችን ትጥቅ የማስፈታት፣ ወደ ህብረተሰቡ የማቀላቀል እና መልሶ የማቋቋም ሂደት እና የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ትግበራ ዙሪያ ተወያይተዋል።
T.me/us/ETHIO MEREJA®/com.ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
tg-me.com/ethio_mereja/29610
Create:
Last Update:
Last Update:
የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽር የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ በማቋቋም ዙሪያ ከማይክ ሀመር ጋር ተወያዩ!
የአሜሪካ መንግስት የሚያደርገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ጠይቀዋል
የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽር ተመስገን ጥላሁን፤ የቀድሞ ታጣቂዎችን ትጥቅ ማስፈታት፣ መልሶ ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀል እና መልሶ ማቋቋም ሂደት ዙሪያ ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡
ኮሚሽነር ተመስገን የብሄራዊ ተሀድሶ ኮሚሽን የሀብት አሰባሰብ፣ አጋርነትና ትብብር ስራዎች እና ያጋጠሙ ተግዳሮቶችን ለልዩ መልዕክተኛው ማይክ ሐመር ገልጸዋል።
ኮሚሽነሩ እስካሁን የአሜሪካ መንግስት እያደረገ ያለውን ድጋፍና ትብብር አመስግነው ድጋፉ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ጠይቀዋል።
ልዩ መልዕክተኛው፤ “የአሜሪካ መንግስት ፕሮግራሙ በታቀደው ጊዜ እንዲሳካ ድጋፍና ትብብር አጠናክሮ ይቀጥላል” ሲሉ አጋርነታቸውን አረጋግጠዋል ሲል የኮሚሽኑ መረጃ አመላክቷል፡፡
የ አሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመር ከትናንት በስቲያ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ጋር የቀድሞ ተዋጊዎችን ትጥቅ የማስፈታት፣ ወደ ህብረተሰቡ የማቀላቀል እና መልሶ የማቋቋም ሂደት እና የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ትግበራ ዙሪያ ተወያይተዋል።
T.me/us/ETHIO MEREJA®/com.ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
የአሜሪካ መንግስት የሚያደርገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ጠይቀዋል
የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽር ተመስገን ጥላሁን፤ የቀድሞ ታጣቂዎችን ትጥቅ ማስፈታት፣ መልሶ ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀል እና መልሶ ማቋቋም ሂደት ዙሪያ ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡
ኮሚሽነር ተመስገን የብሄራዊ ተሀድሶ ኮሚሽን የሀብት አሰባሰብ፣ አጋርነትና ትብብር ስራዎች እና ያጋጠሙ ተግዳሮቶችን ለልዩ መልዕክተኛው ማይክ ሐመር ገልጸዋል።
ኮሚሽነሩ እስካሁን የአሜሪካ መንግስት እያደረገ ያለውን ድጋፍና ትብብር አመስግነው ድጋፉ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ጠይቀዋል።
ልዩ መልዕክተኛው፤ “የአሜሪካ መንግስት ፕሮግራሙ በታቀደው ጊዜ እንዲሳካ ድጋፍና ትብብር አጠናክሮ ይቀጥላል” ሲሉ አጋርነታቸውን አረጋግጠዋል ሲል የኮሚሽኑ መረጃ አመላክቷል፡፡
የ አሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመር ከትናንት በስቲያ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ጋር የቀድሞ ተዋጊዎችን ትጥቅ የማስፈታት፣ ወደ ህብረተሰቡ የማቀላቀል እና መልሶ የማቋቋም ሂደት እና የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ትግበራ ዙሪያ ተወያይተዋል።
T.me/us/ETHIO MEREJA®/com.ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
BY ETHIO-MEREJA®
Share with your friend now:
tg-me.com/ethio_mereja/29610