Telegram Group & Telegram Channel
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአገራዊ ምክክር ኮሚሽኑን ማቋቋሚያ ሲያጸድቅ ትግራይ አልተወከለችም የሚል ቅሬታ ማቅረቡን ኮሚሽኑ እንደገለጠ ሸገር ዘግቧል።

የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ይህን ቅሬታ ያቀረበው፣ ኮሚሽኑ ከጊዜያዊ አስተዳደሩ ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ ጋር በተወያዩበት ወቅት እንደሆነ ዘገባው አመልክቷል።

የኮሚሽኑ አንዱ ኮሚሽነር ዶ/ር ዮናስ አዳዬ ግን፣ በወቅቱ ሕወሃት በሂደቱ አልተሳተፈም ማለት ትግራይ አልተወከለችም ማለት አይደለም በማለት ለጣቢያው ተናግረዋል። ኮሚሽኑ እስካሁን በትግራይ ክልል በይፋ ሥራ እንዳልጀመረ ይታወቄል።

ኮሚሽነር ዶ/ር ዮናስ አያይዘውም፣ በተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች አመራሮችና አባላት ላይ የሚፈጸሙ እንግልቶች እንዲቆሙ ኮሚሽን ለመንግሥት ጥያቄ ማቅረቡን ገልጠዋል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news



tg-me.com/ethio_mereja_news/16720
Create:
Last Update:

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአገራዊ ምክክር ኮሚሽኑን ማቋቋሚያ ሲያጸድቅ ትግራይ አልተወከለችም የሚል ቅሬታ ማቅረቡን ኮሚሽኑ እንደገለጠ ሸገር ዘግቧል።

የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ይህን ቅሬታ ያቀረበው፣ ኮሚሽኑ ከጊዜያዊ አስተዳደሩ ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ ጋር በተወያዩበት ወቅት እንደሆነ ዘገባው አመልክቷል።

የኮሚሽኑ አንዱ ኮሚሽነር ዶ/ር ዮናስ አዳዬ ግን፣ በወቅቱ ሕወሃት በሂደቱ አልተሳተፈም ማለት ትግራይ አልተወከለችም ማለት አይደለም በማለት ለጣቢያው ተናግረዋል። ኮሚሽኑ እስካሁን በትግራይ ክልል በይፋ ሥራ እንዳልጀመረ ይታወቄል።

ኮሚሽነር ዶ/ር ዮናስ አያይዘውም፣ በተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች አመራሮችና አባላት ላይ የሚፈጸሙ እንግልቶች እንዲቆሙ ኮሚሽን ለመንግሥት ጥያቄ ማቅረቡን ገልጠዋል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

BY ኢትዮ መረጃ - NEWS


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/ethio_mereja_news/16720

View MORE
Open in Telegram


ኢትዮ መረጃ NEWS Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The SSE was the first modern stock exchange to open in China, with trading commencing in 1990. It has now grown to become the largest stock exchange in Asia and the third-largest in the world by market capitalization, which stood at RMB 50.6 trillion (US$7.8 trillion) as of September 2021. Stocks (both A-shares and B-shares), bonds, funds, and derivatives are traded on the exchange. The SEE has two trading boards, the Main Board and the Science and Technology Innovation Board, the latter more commonly known as the STAR Market. The Main Board mainly hosts large, well-established Chinese companies and lists both A-shares and B-shares.

Can I mute a Telegram group?

In recent times, Telegram has gained a lot of popularity because of the controversy over WhatsApp’s new privacy policy. In January 2021, Telegram was the most downloaded app worldwide and crossed 500 million monthly active users. And with so many active users on the app, people might get messages in bulk from a group or a channel that can be a little irritating. So to get rid of the same, you can mute groups, chats, and channels on Telegram just like WhatsApp. You can mute notifications for one hour, eight hours, or two days, or you can disable notifications forever.

ኢትዮ መረጃ NEWS from us


Telegram ኢትዮ መረጃ - NEWS
FROM USA