ወልቃይት‼️
የወልቃይት ጠገዴ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሸተ ደምለው የወልቃይት ጠገዴን ቀጠና ከሀገር አፍራሾች በመከላከል የኢትዮጵያን አንድነት እንጠብቃለን ሲሉ ዋና አስተዳዳሪው አመልክተዋል።
👉ከትናንት በስተያ ጀምሮ ለተከታታይ ሁለት ቀናት በወልቃይት አዲረመፅ ከተማ በዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሸተ ደምለው እና በኮለኔል ደመቀ ዘውዱ የተመራ ህዝባዊ ውይይት ተደርጓል።
የወልቃይት ጠገዴ ህዝብ ያለ ማንነቱ ተጭኖበት ከነበረው እዳ ከእስራት ተፈቷል ያሉት ዋና አስተዳዳሪው ቀሪው በህግ አግባብ ማንነቱን የሚያስከብርበት ነፃነቱን የሚዪፀናበት ወሳኝ ምዕራፍ በመሆኑ የወልቃይት ጠገዴ ጉዳይ ከታሪክ፣ ከህግና ከሞራል አኳያ አስተውሎ እውነተኛ መፍትሔ መስጠት የኢትዮጵያን መቃብር ጠባቂዎች አሳፍሮ ዘላቂ ሰላም ከሚያውጁ ጉዳዮች አንዱ ነውና አመታትን ያስቆጠረው ጥያቄያችን ይመለስልን ሲሉ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሸተ ደምለው መናገራቸውን የአዩዘሀበሻ ምንጮች ገልፀዋል።
የዞኑ የፀጥታ እና ደህንነት ሀላፊ የሆኑት ኮለኔል ደመቀ ዘውዱ በበኩላቸው ህዝቡ በማንነት ትግሉ እንዲፀና እና ወደ ኋላ እንዳያፈገፍግ አሳስበዋል።
ኮለኔሉ የወልቃይት አመራር መስዋዕትነት ለመክፈል መዘጋጀቱን እና መብቱን አሳልፎ እንደማይሰጥ መናገራቸውን በስብሰባው ታዳሚ የነበሩ ሰዎች ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል።
የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዚዳንት ሌ/ጄኔራል ታደሰ ወረደ ደቡብ ትግራይን እስከ ግንቦት 20 እንዲሁም ጠለምትን እስከ ሰኔ 30/2016 ዓ.ም እንደሚረከቡ ከስምምነት ተደርሷል ሲሉ በቅርቡ መግለጫ መስጠታቸው ተሰምቷል።
@ethio_mereja_news
የወልቃይት ጠገዴ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሸተ ደምለው የወልቃይት ጠገዴን ቀጠና ከሀገር አፍራሾች በመከላከል የኢትዮጵያን አንድነት እንጠብቃለን ሲሉ ዋና አስተዳዳሪው አመልክተዋል።
👉ከትናንት በስተያ ጀምሮ ለተከታታይ ሁለት ቀናት በወልቃይት አዲረመፅ ከተማ በዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሸተ ደምለው እና በኮለኔል ደመቀ ዘውዱ የተመራ ህዝባዊ ውይይት ተደርጓል።
የወልቃይት ጠገዴ ህዝብ ያለ ማንነቱ ተጭኖበት ከነበረው እዳ ከእስራት ተፈቷል ያሉት ዋና አስተዳዳሪው ቀሪው በህግ አግባብ ማንነቱን የሚያስከብርበት ነፃነቱን የሚዪፀናበት ወሳኝ ምዕራፍ በመሆኑ የወልቃይት ጠገዴ ጉዳይ ከታሪክ፣ ከህግና ከሞራል አኳያ አስተውሎ እውነተኛ መፍትሔ መስጠት የኢትዮጵያን መቃብር ጠባቂዎች አሳፍሮ ዘላቂ ሰላም ከሚያውጁ ጉዳዮች አንዱ ነውና አመታትን ያስቆጠረው ጥያቄያችን ይመለስልን ሲሉ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሸተ ደምለው መናገራቸውን የአዩዘሀበሻ ምንጮች ገልፀዋል።
የዞኑ የፀጥታ እና ደህንነት ሀላፊ የሆኑት ኮለኔል ደመቀ ዘውዱ በበኩላቸው ህዝቡ በማንነት ትግሉ እንዲፀና እና ወደ ኋላ እንዳያፈገፍግ አሳስበዋል።
ኮለኔሉ የወልቃይት አመራር መስዋዕትነት ለመክፈል መዘጋጀቱን እና መብቱን አሳልፎ እንደማይሰጥ መናገራቸውን በስብሰባው ታዳሚ የነበሩ ሰዎች ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል።
የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዚዳንት ሌ/ጄኔራል ታደሰ ወረደ ደቡብ ትግራይን እስከ ግንቦት 20 እንዲሁም ጠለምትን እስከ ሰኔ 30/2016 ዓ.ም እንደሚረከቡ ከስምምነት ተደርሷል ሲሉ በቅርቡ መግለጫ መስጠታቸው ተሰምቷል።
@ethio_mereja_news
tg-me.com/ethio_mereja_news/16815
Create:
Last Update:
Last Update:
ወልቃይት‼️
የወልቃይት ጠገዴ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሸተ ደምለው የወልቃይት ጠገዴን ቀጠና ከሀገር አፍራሾች በመከላከል የኢትዮጵያን አንድነት እንጠብቃለን ሲሉ ዋና አስተዳዳሪው አመልክተዋል።
👉ከትናንት በስተያ ጀምሮ ለተከታታይ ሁለት ቀናት በወልቃይት አዲረመፅ ከተማ በዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሸተ ደምለው እና በኮለኔል ደመቀ ዘውዱ የተመራ ህዝባዊ ውይይት ተደርጓል።
የወልቃይት ጠገዴ ህዝብ ያለ ማንነቱ ተጭኖበት ከነበረው እዳ ከእስራት ተፈቷል ያሉት ዋና አስተዳዳሪው ቀሪው በህግ አግባብ ማንነቱን የሚያስከብርበት ነፃነቱን የሚዪፀናበት ወሳኝ ምዕራፍ በመሆኑ የወልቃይት ጠገዴ ጉዳይ ከታሪክ፣ ከህግና ከሞራል አኳያ አስተውሎ እውነተኛ መፍትሔ መስጠት የኢትዮጵያን መቃብር ጠባቂዎች አሳፍሮ ዘላቂ ሰላም ከሚያውጁ ጉዳዮች አንዱ ነውና አመታትን ያስቆጠረው ጥያቄያችን ይመለስልን ሲሉ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሸተ ደምለው መናገራቸውን የአዩዘሀበሻ ምንጮች ገልፀዋል።
የዞኑ የፀጥታ እና ደህንነት ሀላፊ የሆኑት ኮለኔል ደመቀ ዘውዱ በበኩላቸው ህዝቡ በማንነት ትግሉ እንዲፀና እና ወደ ኋላ እንዳያፈገፍግ አሳስበዋል።
ኮለኔሉ የወልቃይት አመራር መስዋዕትነት ለመክፈል መዘጋጀቱን እና መብቱን አሳልፎ እንደማይሰጥ መናገራቸውን በስብሰባው ታዳሚ የነበሩ ሰዎች ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል።
የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዚዳንት ሌ/ጄኔራል ታደሰ ወረደ ደቡብ ትግራይን እስከ ግንቦት 20 እንዲሁም ጠለምትን እስከ ሰኔ 30/2016 ዓ.ም እንደሚረከቡ ከስምምነት ተደርሷል ሲሉ በቅርቡ መግለጫ መስጠታቸው ተሰምቷል።
@ethio_mereja_news
የወልቃይት ጠገዴ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሸተ ደምለው የወልቃይት ጠገዴን ቀጠና ከሀገር አፍራሾች በመከላከል የኢትዮጵያን አንድነት እንጠብቃለን ሲሉ ዋና አስተዳዳሪው አመልክተዋል።
👉ከትናንት በስተያ ጀምሮ ለተከታታይ ሁለት ቀናት በወልቃይት አዲረመፅ ከተማ በዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሸተ ደምለው እና በኮለኔል ደመቀ ዘውዱ የተመራ ህዝባዊ ውይይት ተደርጓል።
የወልቃይት ጠገዴ ህዝብ ያለ ማንነቱ ተጭኖበት ከነበረው እዳ ከእስራት ተፈቷል ያሉት ዋና አስተዳዳሪው ቀሪው በህግ አግባብ ማንነቱን የሚያስከብርበት ነፃነቱን የሚዪፀናበት ወሳኝ ምዕራፍ በመሆኑ የወልቃይት ጠገዴ ጉዳይ ከታሪክ፣ ከህግና ከሞራል አኳያ አስተውሎ እውነተኛ መፍትሔ መስጠት የኢትዮጵያን መቃብር ጠባቂዎች አሳፍሮ ዘላቂ ሰላም ከሚያውጁ ጉዳዮች አንዱ ነውና አመታትን ያስቆጠረው ጥያቄያችን ይመለስልን ሲሉ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሸተ ደምለው መናገራቸውን የአዩዘሀበሻ ምንጮች ገልፀዋል።
የዞኑ የፀጥታ እና ደህንነት ሀላፊ የሆኑት ኮለኔል ደመቀ ዘውዱ በበኩላቸው ህዝቡ በማንነት ትግሉ እንዲፀና እና ወደ ኋላ እንዳያፈገፍግ አሳስበዋል።
ኮለኔሉ የወልቃይት አመራር መስዋዕትነት ለመክፈል መዘጋጀቱን እና መብቱን አሳልፎ እንደማይሰጥ መናገራቸውን በስብሰባው ታዳሚ የነበሩ ሰዎች ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል።
የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዚዳንት ሌ/ጄኔራል ታደሰ ወረደ ደቡብ ትግራይን እስከ ግንቦት 20 እንዲሁም ጠለምትን እስከ ሰኔ 30/2016 ዓ.ም እንደሚረከቡ ከስምምነት ተደርሷል ሲሉ በቅርቡ መግለጫ መስጠታቸው ተሰምቷል።
@ethio_mereja_news
BY ኢትዮ መረጃ - NEWS
Share with your friend now:
tg-me.com/ethio_mereja_news/16815