Telegram Group & Telegram Channel
እውነት ለሁሉ [truth for all]
[ሙስሊሙ ላልኾኑ…ይህንን ካነበቡ ቁርኣን ሰብኣዊ እንዳልኾነ እርግጠኛ ይኾናሉ] [ሱረቱ ኣነህል] በኣላህ ስም እጅግ ኣዛኝ እጅግ ሩህሩህ በኾነው እንጀምርና በመቀምቀሚያው ዘመን የመጨረሻ ነብይ ተደርገው በተላኩ ሙሐመድ ላይ የኣላህ ሰላምና እዝነት ይውረድ ብለን ቀጠልን፡፡ ወዳጄ እስኪ ዛሬ ደግሞ ከቁርኣን ቁጥራዊ ተዓምራት ውስጥ ጥቂት እናውራና እንገረም፡፡ ሱረቱ ኣነህል በቁርኣን ምዕራፍ አደራደር ውስጥ…
መደመምህን ቀጥል!


ተቆጥረው የማያልቁ የቁርዓን ተዓምሮችን ከቁርዓኑጋ አዋህደህ እያመሳከርክ ስትመለከተው እንደ ሙስሊምነትህ እያለቀስክ አላህን ከማመስገን ውጭ ምን ማድረግ ይቻላል? መንጋጋህን ወደታች ጥለህ፣ አፍህን ከፍተህ ወይም እጆችህን በአፍህ ላይ ጭነህ መገረም ብቻ! ሱብሐን አላህ! ይህን ቀላል ማስተንተን ወገኖቻችን ቢያስተውሉ ምንኛ በተመሩ ነበር?


እዚህጋ አንድ የምጨምርላችሁ ነገር ቢኖር በአረብኛ ቋንቋ "بطن" ወይም "በጥን" ማለት ሆድ ማለት ሲሆን ቁርዓን ግን ለንብ የተጠቀመው ቃል "بُطُونِهَا" ወይም "ቡጡኒሃ" የሚል ቃል ነው። ይህም ትርጉሙ "በሆዶችዋ" ማለት ሲሆን ንብ ከአንድ ሆድ በላይ እንዳላት ገላጭ ቃል ነው። አሁን ላይ ሳይቲስቶች ንብ ሁለት ሆዶች እንዳሏት አረጋግጠዋል።

ثُمَّ كُلِي مِن كُلِّ الثَّمَرَاتِ فَاسْلُكِي سُبُلَ رَبِّكِ ذُلُلًا ۚ يَخْرُجُ مِن بُطُونِهَا شَرَابٌ مُّخْتَلِفٌ أَلْوَانُهُ فِيهِ شِفَاءٌ لِّلنَّاسِ ۗ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ

[ ሱረቱ አል-ነሕል፥ - 69 ]
«ከዚያም ከፍሬዎች ሁሉ ብይ፡፡ የጌታሽንም መንገዶች (ላንቺ) የተገሩ ሲኾኑ ግቢ፡፡» "ከሆዶችዋ" መልኮቹ የተለያዩ መጠጥ ይወጣል፡፡ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መድኃኒት አለበት፡፡ በዚህ ውስጥ ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች በእርግጥ ተዓምር አልለበት፡፡



ይሠመርበት "በዚህ ውስጥ "ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች በእርግጥ ተዓምር አልለበት፡፡"


وَقُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ سَيُرِيكُمْ آيَاتِهِ فَتَعْرِفُونَهَا ۚ وَمَا رَبُّكَ بِغَافِلٍ عَمَّا تَعْمَلُونَ

[ ሱረቱ አል-ነምል - 93 ]
ምስጋናም ለአላህ ነው፡፡ ተዓምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፡፡ «ታውቋትምአላችሁ» በላቸው፡፡ ጌታህም ከምትሠሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም፡፡


وَهُوَ اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ لَهُ الْحَمْدُ فِي الْأُولَىٰ وَالْآخِرَةِ ۖ وَلَهُ الْحُكْمُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ

[ አልቀሶስ - 70 ]
እርሱም አላህ ነው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ምስጋና በመጀመሪያይቱም በመጨረሻይቱም ዓለም ለእርሱ ብቻ ነው፡፡ ፍርዱም የእርሱ ብቻ ነው፡፡ ወደእርሱም ትመለሳላችሁ፡፡

ሱብሐን አላህ!

https://www.tg-me.com/us/እውነት ለሁሉ truth for all /com.ewnet_lehulum



tg-me.com/ewnet_lehulum/2905
Create:
Last Update:

መደመምህን ቀጥል!


ተቆጥረው የማያልቁ የቁርዓን ተዓምሮችን ከቁርዓኑጋ አዋህደህ እያመሳከርክ ስትመለከተው እንደ ሙስሊምነትህ እያለቀስክ አላህን ከማመስገን ውጭ ምን ማድረግ ይቻላል? መንጋጋህን ወደታች ጥለህ፣ አፍህን ከፍተህ ወይም እጆችህን በአፍህ ላይ ጭነህ መገረም ብቻ! ሱብሐን አላህ! ይህን ቀላል ማስተንተን ወገኖቻችን ቢያስተውሉ ምንኛ በተመሩ ነበር?


እዚህጋ አንድ የምጨምርላችሁ ነገር ቢኖር በአረብኛ ቋንቋ "بطن" ወይም "በጥን" ማለት ሆድ ማለት ሲሆን ቁርዓን ግን ለንብ የተጠቀመው ቃል "بُطُونِهَا" ወይም "ቡጡኒሃ" የሚል ቃል ነው። ይህም ትርጉሙ "በሆዶችዋ" ማለት ሲሆን ንብ ከአንድ ሆድ በላይ እንዳላት ገላጭ ቃል ነው። አሁን ላይ ሳይቲስቶች ንብ ሁለት ሆዶች እንዳሏት አረጋግጠዋል።

ثُمَّ كُلِي مِن كُلِّ الثَّمَرَاتِ فَاسْلُكِي سُبُلَ رَبِّكِ ذُلُلًا ۚ يَخْرُجُ مِن بُطُونِهَا شَرَابٌ مُّخْتَلِفٌ أَلْوَانُهُ فِيهِ شِفَاءٌ لِّلنَّاسِ ۗ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ

[ ሱረቱ አል-ነሕል፥ - 69 ]
«ከዚያም ከፍሬዎች ሁሉ ብይ፡፡ የጌታሽንም መንገዶች (ላንቺ) የተገሩ ሲኾኑ ግቢ፡፡» "ከሆዶችዋ" መልኮቹ የተለያዩ መጠጥ ይወጣል፡፡ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መድኃኒት አለበት፡፡ በዚህ ውስጥ ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች በእርግጥ ተዓምር አልለበት፡፡



ይሠመርበት "በዚህ ውስጥ "ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች በእርግጥ ተዓምር አልለበት፡፡"


وَقُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ سَيُرِيكُمْ آيَاتِهِ فَتَعْرِفُونَهَا ۚ وَمَا رَبُّكَ بِغَافِلٍ عَمَّا تَعْمَلُونَ

[ ሱረቱ አል-ነምል - 93 ]
ምስጋናም ለአላህ ነው፡፡ ተዓምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፡፡ «ታውቋትምአላችሁ» በላቸው፡፡ ጌታህም ከምትሠሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም፡፡


وَهُوَ اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ لَهُ الْحَمْدُ فِي الْأُولَىٰ وَالْآخِرَةِ ۖ وَلَهُ الْحُكْمُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ

[ አልቀሶስ - 70 ]
እርሱም አላህ ነው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ምስጋና በመጀመሪያይቱም በመጨረሻይቱም ዓለም ለእርሱ ብቻ ነው፡፡ ፍርዱም የእርሱ ብቻ ነው፡፡ ወደእርሱም ትመለሳላችሁ፡፡

ሱብሐን አላህ!

https://www.tg-me.com/us/እውነት ለሁሉ truth for all /com.ewnet_lehulum

BY እውነት ለሁሉ [truth for all]




Share with your friend now:
tg-me.com/ewnet_lehulum/2905

View MORE
Open in Telegram


እውነት ለሁሉ truth for all Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram Be The Next Best SPAC

I have no inside knowledge of a potential stock listing of the popular anti-Whatsapp messaging app, Telegram. But I know this much, judging by most people I talk to, especially crypto investors, if Telegram ever went public, people would gobble it up. I know I would. I’m waiting for it. So is Sergei Sergienko, who claims he owns $800,000 of Telegram’s pre-initial coin offering (ICO) tokens. “If Telegram does a SPAC IPO, there would be demand for this issue. It would probably outstrip the interest we saw during the ICO. Why? Because as of right now Telegram looks like a liberal application that can accept anyone - right after WhatsApp and others have turn on the censorship,” he says.

Telegram has exploded as a hub for cybercriminals looking to buy, sell and share stolen data and hacking tools, new research shows, as the messaging app emerges as an alternative to the dark web.An investigation by cyber intelligence group Cyberint, together with the Financial Times, found a ballooning network of hackers sharing data leaks on the popular messaging platform, sometimes in channels with tens of thousands of subscribers, lured by its ease of use and light-touch moderation.እውነት ለሁሉ truth for all from us


Telegram እውነት ለሁሉ [truth for all]
FROM USA