Telegram Group & Telegram Channel
የፌዴራል ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የ2017 ዓ/ም በጀት ሰሚ መድረክ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የ2017 ዓ/ም በጀት ሰሚ መድረክ ዛሬ ተጀምሯል፡፡

በመድረኩ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ እና የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካለኝ (ዶ/ር) ተገኝተዋል፡፡

የበጀት ሰሚ መድረኩን የመሩት አቶ አህመድ ሺዴ እንደገለጹት ÷ የ2017 ዓ/ም የበጀት ዝግጅቱ ዓላማ የ10 ዓመቱ መሪ የልማት ዕቅድ አካል የሆነው በ2016 እስከ 2ዐ18 ዓ/ም የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ የተቀመጡ ግቦችን ማስፈጸምና የመንግስትን ፈጣን፣ ፍትሃዊና ዘላቂ የዕድገት ፖሊሲን ማረጋገጥ ነው፡፡

በዛሬው የመጀመሪያ የፌዴራል ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የ2017 ዓ/ም በጀት ሰሚ መድረክ የስራና ክህሎት፣ የቱሪዝም፣ የባህልና ስፖርት እንዲሁም የገቢዎች …

https://www.fanabc.com/archives/244585



tg-me.com/fanatelevision/72066
Create:
Last Update:

የፌዴራል ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የ2017 ዓ/ም በጀት ሰሚ መድረክ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የ2017 ዓ/ም በጀት ሰሚ መድረክ ዛሬ ተጀምሯል፡፡

በመድረኩ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ እና የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካለኝ (ዶ/ር) ተገኝተዋል፡፡

የበጀት ሰሚ መድረኩን የመሩት አቶ አህመድ ሺዴ እንደገለጹት ÷ የ2017 ዓ/ም የበጀት ዝግጅቱ ዓላማ የ10 ዓመቱ መሪ የልማት ዕቅድ አካል የሆነው በ2016 እስከ 2ዐ18 ዓ/ም የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ የተቀመጡ ግቦችን ማስፈጸምና የመንግስትን ፈጣን፣ ፍትሃዊና ዘላቂ የዕድገት ፖሊሲን ማረጋገጥ ነው፡፡

በዛሬው የመጀመሪያ የፌዴራል ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የ2017 ዓ/ም በጀት ሰሚ መድረክ የስራና ክህሎት፣ የቱሪዝም፣ የባህልና ስፖርት እንዲሁም የገቢዎች …

https://www.fanabc.com/archives/244585

BY FBC (Fana Broadcasting Corporate)




Share with your friend now:
tg-me.com/fanatelevision/72066

View MORE
Open in Telegram


FBC Fana Broadcasting Corporate Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The SSE was the first modern stock exchange to open in China, with trading commencing in 1990. It has now grown to become the largest stock exchange in Asia and the third-largest in the world by market capitalization, which stood at RMB 50.6 trillion (US$7.8 trillion) as of September 2021. Stocks (both A-shares and B-shares), bonds, funds, and derivatives are traded on the exchange. The SEE has two trading boards, the Main Board and the Science and Technology Innovation Board, the latter more commonly known as the STAR Market. The Main Board mainly hosts large, well-established Chinese companies and lists both A-shares and B-shares.

FBC Fana Broadcasting Corporate from us


Telegram FBC (Fana Broadcasting Corporate)
FROM USA