Telegram Group & Telegram Channel
📮የቁርኣን ምክር 3⃣

💥ሙእሚኖች ጀነት ሲገቡ፤ („...የጀነትን መንገድና ጀነት ለመግባትም ያበቃንን መልካም ስራ ለመስራት ለመራን ጌታችን አላህ ምስጋናና ውዳሴ ይገባው!
አላህ ባይመራን ኖሮ አንመራም ነበር፣ የጌታችን መልእክተኞችም እውነትን ይዘው ነበር ወደኛ የመጡት።„ ይላሉ! "ይህች ትሰሩት በነበረው መልካም ስራችሁ ምክንያት የታደላችኋት/ በምሪት የተሰጠቻችሁ ጀነት ናት" ይባላሉ።)
ከሱረቱል-አዕራፍ አንቀጽ 43 የተወሰደ መልእክት።

💥ጀነት የሚገባው -በአላህ ፍቃድ- በስራ እንደሆነና ለውዷ ጀነት ውድ ጊዜአችንን በመስጠት የተለያዩ መልካም ስራዎችን በብዛት መስራት እንዳለብንና በስራችን ከመደነቅ ታቅበን ለመልካም ስራዎች ሁሉ ያበቃንና የመራንን አላህን ማመስገን እንደሚገባን ቁርኣን ይመክረናል።

💥የዱኒያ ባለስልጣን አንድን ሰው ቢወደው ወይም ቢያደንቀው ነገ ትቶት የሚሞትን ወይም የሚፈርስን ምድራዊ ቤት ነው የሚሰጠው!
አላህ ግን ባሪያውን ሲወደው መሞትና መሰደድ የሌለባትንና መቼም የማትፈርሰዋን ጀነት ነው የሚያድለው!።

ذَٰلِكَ فَضْلُ اللَّهِ يُؤْتِيهِ مَنْ يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ وَاسِعٌ عَلِيمٌ.

نسأل الله من فضله!



tg-me.com/eslamic_center/430
Create:
Last Update:

📮የቁርኣን ምክር 3⃣

💥ሙእሚኖች ጀነት ሲገቡ፤ („...የጀነትን መንገድና ጀነት ለመግባትም ያበቃንን መልካም ስራ ለመስራት ለመራን ጌታችን አላህ ምስጋናና ውዳሴ ይገባው!
አላህ ባይመራን ኖሮ አንመራም ነበር፣ የጌታችን መልእክተኞችም እውነትን ይዘው ነበር ወደኛ የመጡት።„ ይላሉ! "ይህች ትሰሩት በነበረው መልካም ስራችሁ ምክንያት የታደላችኋት/ በምሪት የተሰጠቻችሁ ጀነት ናት" ይባላሉ።)
ከሱረቱል-አዕራፍ አንቀጽ 43 የተወሰደ መልእክት።

💥ጀነት የሚገባው -በአላህ ፍቃድ- በስራ እንደሆነና ለውዷ ጀነት ውድ ጊዜአችንን በመስጠት የተለያዩ መልካም ስራዎችን በብዛት መስራት እንዳለብንና በስራችን ከመደነቅ ታቅበን ለመልካም ስራዎች ሁሉ ያበቃንና የመራንን አላህን ማመስገን እንደሚገባን ቁርኣን ይመክረናል።

💥የዱኒያ ባለስልጣን አንድን ሰው ቢወደው ወይም ቢያደንቀው ነገ ትቶት የሚሞትን ወይም የሚፈርስን ምድራዊ ቤት ነው የሚሰጠው!
አላህ ግን ባሪያውን ሲወደው መሞትና መሰደድ የሌለባትንና መቼም የማትፈርሰዋን ጀነት ነው የሚያድለው!።

ذَٰلِكَ فَضْلُ اللَّهِ يُؤْتِيهِ مَنْ يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ وَاسِعٌ عَلِيمٌ.

نسأل الله من فضله!

BY ISLAMIC-CENTER


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/eslamic_center/430

View MORE
Open in Telegram


ISLAMIC CENTER Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

ISLAMIC CENTER from hk


Telegram ISLAMIC-CENTER
FROM USA