Telegram Group & Telegram Channel
✳️ ሰላም ውድ የ pro Hacker ቤተሰቦች ስልካችን መጠለፉንና አለመጠለፉን እንዴት ማወቅ እንችላለን?

🤜የሚያዋሩበት ሞባይል ስልክዎ በተለያዩ ምክንያቶች ሊጠለፍብን ይችላል የሚከተሉትን Code ተጭነው ይደውሉና መጠለፍ አለመጠለፋን ያረጋግጡ።

🤞*#21# ብለው ሲደውሉ ፦

1⃣፦ Not forwarding የሚል ምላሽ ከሰጠዎ ስልክዎ አልተጠለፈም ከስጋት ነጻ ነው ማለት ነው።

🤞ወይም *#21# ብለው ሲደውሉ ፦

VOICE: Not Forwarded
DATA: Not Forwarded
SMS:... Not Forwarded
SYNC: Not Forwarded
ASYNC:Not Forwarded
PACKET:Not Forwarded
PAD :Not Forwarded የሚል መልዕክት ከመጣሎት ስልኮ አልተጠለፈም ማለት ነው።

2⃣፦Forwarding የሚል ምላሽ ከሰጠዎ ግን በእርግጠኛነት ተጠልፎብዎታል ማለት ነው።

👉ከላይ በተቀመጠው መሰረት ስልኮ ከተጠለፈና ጠለፋውን ለማቆም ፦ የተጠለፈበዎትን ስልክ ለማስቆም እንዲሁም ወደፊት እንዳይጠለፍ ለማድረግ ##002# ብለው ሲደውሉ call forwarding all erased successful ይልዎታል።

👉አሁን ከስጋት ነፃ ወጡ ማለት ነው። ነገር ግን ይህ Code ሁሉም ስልኮች ላይ ይሰራል ማለት ላይሆን ይችላል። ብቻ መሞከሩ አይከፉም


T.me/id/Pro hacker/com.prooftech
#share
@prooftech



tg-me.com/prooftech/34
Create:
Last Update:

✳️ ሰላም ውድ የ pro Hacker ቤተሰቦች ስልካችን መጠለፉንና አለመጠለፉን እንዴት ማወቅ እንችላለን?

🤜የሚያዋሩበት ሞባይል ስልክዎ በተለያዩ ምክንያቶች ሊጠለፍብን ይችላል የሚከተሉትን Code ተጭነው ይደውሉና መጠለፍ አለመጠለፋን ያረጋግጡ።

🤞*#21# ብለው ሲደውሉ ፦

1⃣፦ Not forwarding የሚል ምላሽ ከሰጠዎ ስልክዎ አልተጠለፈም ከስጋት ነጻ ነው ማለት ነው።

🤞ወይም *#21# ብለው ሲደውሉ ፦

VOICE: Not Forwarded
DATA: Not Forwarded
SMS:... Not Forwarded
SYNC: Not Forwarded
ASYNC:Not Forwarded
PACKET:Not Forwarded
PAD :Not Forwarded የሚል መልዕክት ከመጣሎት ስልኮ አልተጠለፈም ማለት ነው።

2⃣፦Forwarding የሚል ምላሽ ከሰጠዎ ግን በእርግጠኛነት ተጠልፎብዎታል ማለት ነው።

👉ከላይ በተቀመጠው መሰረት ስልኮ ከተጠለፈና ጠለፋውን ለማቆም ፦ የተጠለፈበዎትን ስልክ ለማስቆም እንዲሁም ወደፊት እንዳይጠለፍ ለማድረግ ##002# ብለው ሲደውሉ call forwarding all erased successful ይልዎታል።

👉አሁን ከስጋት ነፃ ወጡ ማለት ነው። ነገር ግን ይህ Code ሁሉም ስልኮች ላይ ይሰራል ማለት ላይሆን ይችላል። ብቻ መሞከሩ አይከፉም


T.me/id/Pro hacker/com.prooftech
#share
@prooftech

BY Pro-hacker




Share with your friend now:
tg-me.com/prooftech/34

View MORE
Open in Telegram


Pro hacker Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The Singapore stock market has alternated between positive and negative finishes through the last five trading days since the end of the two-day winning streak in which it had added more than a dozen points or 0.4 percent. The Straits Times Index now sits just above the 3,060-point plateau and it's likely to see a narrow trading range on Monday.

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

Pro hacker from id


Telegram Pro-hacker
FROM USA