Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-91993-91994-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/91994 -
Telegram Group & Telegram Channel
በEBS ሔለን ሾው የተዘጋጀው ኢምፓወር አዲስ ዝግጅት ህዳር 7 እና 8 ቀን 2017 በሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል፡፡

በዝግጅቱ በፋይናንስ፣ በቢዝነስ፣ በስራ ፈጠራ፣ በንግድ ክህሎት፣  በጤና ጉዳዮች፣  በፋሽን፣  በውበት አጠባበቅና ሌሎች ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ውይይቶችና ዝግጅቶች ይኖራሉ:: እንዲሁም እስከ 600,000 ብር የሚያስሽልም አዲስ የሥራ ሐሳብ ውድድርም ይኖራል፡፡

የጤና ምርመራ አገልግሎትና የምግብ ዝግጅት ከሼፎች ጋር የሚደረግ ሲሆን ደራሲያንን የማግኘትና የማስፈረም፣ ሠዓሊያንን ሌሎች ባለሙያዎችን የማግኘትና ጥያቄ የመጠየቅ እድል ይኖራል፡፡ በተጨማሪም የመገበያያ መድረክ፣ የሙዚቃና የመዝናኛ ዝግጅቶች ይኖራሉ።

የኢምፓወር አዲስ ዝግጅት ትኬት ክፍያ የሚፈፀመው በቴሌብር  ነው፡፡ ዋጋ በቅድሚያ ከገዙ 300 ብር ብቻ!  በዕለቱ ከገዙ 500 ብር። እንዳያመልጣችሁ!!!

ለበለጠ መረጃ https://www.tg-me.com/EmpowerAddis2024

አዘጋጆቹ !



tg-me.com/tikvahethiopia/91994
Create:
Last Update:

በEBS ሔለን ሾው የተዘጋጀው ኢምፓወር አዲስ ዝግጅት ህዳር 7 እና 8 ቀን 2017 በሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል፡፡

በዝግጅቱ በፋይናንስ፣ በቢዝነስ፣ በስራ ፈጠራ፣ በንግድ ክህሎት፣  በጤና ጉዳዮች፣  በፋሽን፣  በውበት አጠባበቅና ሌሎች ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ውይይቶችና ዝግጅቶች ይኖራሉ:: እንዲሁም እስከ 600,000 ብር የሚያስሽልም አዲስ የሥራ ሐሳብ ውድድርም ይኖራል፡፡

የጤና ምርመራ አገልግሎትና የምግብ ዝግጅት ከሼፎች ጋር የሚደረግ ሲሆን ደራሲያንን የማግኘትና የማስፈረም፣ ሠዓሊያንን ሌሎች ባለሙያዎችን የማግኘትና ጥያቄ የመጠየቅ እድል ይኖራል፡፡ በተጨማሪም የመገበያያ መድረክ፣ የሙዚቃና የመዝናኛ ዝግጅቶች ይኖራሉ።

የኢምፓወር አዲስ ዝግጅት ትኬት ክፍያ የሚፈፀመው በቴሌብር  ነው፡፡ ዋጋ በቅድሚያ ከገዙ 300 ብር ብቻ!  በዕለቱ ከገዙ 500 ብር። እንዳያመልጣችሁ!!!

ለበለጠ መረጃ https://www.tg-me.com/EmpowerAddis2024

አዘጋጆቹ !

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/91994

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Launched in 2013, Telegram allows users to broadcast messages to a following via “channels”, or create public and private groups that are simple for others to access. Users can also send and receive large data files, including text and zip files, directly via the app.The platform said it has more than 500m active users, and topped 1bn downloads in August, according to data from SensorTower.

A project of our size needs at least a few hundred million dollars per year to keep going,” Mr. Durov wrote in his public channel on Telegram late last year. “While doing that, we will remain independent and stay true to our values, redefining how a tech company should operate.

TIKVAH ETHIOPIA from id


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA