Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-93782-93783-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/93783 -
Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
" ጉዳዩ ዓለም አቀፍ የወንጀል ገጽታ ያለው ነው " -  የውጭ ጉዳይ ሚኒሰቴር

የታገቱት ኢትዮጵያውያን ጉዳይ ከምን ደረሰ ?

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው

" በህገወጥ ዓለምአቀፍ ደላሎች ተታለው ወደ ማይናማር ፣ ታይላንድ፣ ቻይና ድንበር አዋሳኝ አካባቢዎች ወደሚገኙ ህገወጥ ካምፓች ተወስደው የሚገኙ ዜጎችን ለማስመለስ በመንግስት የተጀመሩ ጥረቶች ቀጥለዋል።

ጉዳዩ ዓለም አቀፍ የወንጀል ገጽታ ያለው ነው።

እስካሁን በምናደርገው እንቅስቃሴ የ19 ሀገራት ዜጎች ተመሳሳይ በህገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ተታለውና ታግተው ወደ ማይናማር በመግባት ለከፋ ችግር የተዳረጉ መሆኑን ለመረዳት ችለናል።

ኢትዮጵያውያንን በተመለከተ በማይናማር 380 የሚል ቁጥር ተጠቅሷል ይሄ የቁጥር የተወሰደው እዚህ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተለያዩ ዜጎች ልጆቻቸው ታግተው እዚህ መጥተው ካመለከቱት ነው።

በዚህ መሰረት ክትትል ለማድረግ እንዲረዳን ቶኪዮ ለሚገኘው ኤምባሲያችን የተላለፈው ቁጥር ይህ ነው። ትክክለኛው የታጋቾች ቁጥር አይታወቅም።

ቶኪዮ የሚገኘው ኤምባሲያችን ከማይናማር ኤምባሲ ጋር ዜጎቻችንን ለማዳን በትብብር እየሰራ ነው። የ380 ዜጎች ስም ዝርዝር እና ፓስፖርት ኮፒ ቶኪዮ ለሚገኘው የማይናማር ኤምባሲ እንዲደርስ ተደርጓል።

የማይናማር መንግሥት ታጋቾችን ለመልቀቅ ጠረት በማድረግ ላይ ሲሆን ከአጋቾች አምልጠው ለመንግሥት እጅ የሚሰጡ ዜጎች ምህረት በማድረግ በነጻ ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ትብብር በማድረግ ላይ ይገኛል።

ፈታኝ የሆነው ዋናው ጉዳይ የታገቱት ዜጎች የሚገኙት በማይናማር እና ታይላንድ መካከል በሚገኙ ከማይናማር መንግሥት ቁጥጥር ውጭ በሆኑ ስፍራዎች መሆኑ ነው። ይህ ስራውን አክብዶታል።

ሌላው ፤ በዚህ ኢሰብዓዊ ወንጀል ኢትዮጵያውያን እና የውጭ ሀገራት ሰው አዘዋዋሪዎች ተቀራርበው እየሰሩ መሆኑ ነው።

እስካሁን መንግሥት ከዓለም አቀፍ የተራድኦ ድርጅቶች ጋር ጭምር ባደረገው ጥረት በ6 ወር ውስጥ 34 ዜጎች ከአጋቾች ነጻ ወጥተው ወደ ታይላንድ እና ወደ ሀገር ቤት እንዲመለሱ ተደርጓል።

ከአጋቾች አምልጠው ህጋዊ ሰነድ ስለሌላቸው በእስር ቤቶች ታስረው የነበሩ 7 ዜጎቻችንም በምህረት እንዲለቀቁ ማድረግ ተችሏል።

ዜጎችን የመታደጉ ስራ ብዙ ጥረትን የሚጠይቅ በመሆኑ ቶኪዮ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ሚስዮን በተጨማሪ በኒዉዴልሂ የሚገኘው ኤምባሲም ተልዕኮ ተሰጥቶት መንቀሳቀስ ጀምሯል " ብለዋል።

NB. አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ወጣቶች ደህንነቱ ወዳልተጠበቀ ስፍራ እየሄዱ ያሉት ከስራ ቅጥር ጋር ተያያዥ በሆኑ የማተለያ ስልቶች በመሆኑ ጥንቃቄ እንዲደረግ አሳስበዋል። የችግሩን ምንነት እና አስከፊነት ህብረተሰቡ እንዲያውቅ የማድረጉን ስራ ሁሉም ባለድርሻ አካላት እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል።

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/93783
Create:
Last Update:

" ጉዳዩ ዓለም አቀፍ የወንጀል ገጽታ ያለው ነው " -  የውጭ ጉዳይ ሚኒሰቴር

የታገቱት ኢትዮጵያውያን ጉዳይ ከምን ደረሰ ?

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው

" በህገወጥ ዓለምአቀፍ ደላሎች ተታለው ወደ ማይናማር ፣ ታይላንድ፣ ቻይና ድንበር አዋሳኝ አካባቢዎች ወደሚገኙ ህገወጥ ካምፓች ተወስደው የሚገኙ ዜጎችን ለማስመለስ በመንግስት የተጀመሩ ጥረቶች ቀጥለዋል።

ጉዳዩ ዓለም አቀፍ የወንጀል ገጽታ ያለው ነው።

እስካሁን በምናደርገው እንቅስቃሴ የ19 ሀገራት ዜጎች ተመሳሳይ በህገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ተታለውና ታግተው ወደ ማይናማር በመግባት ለከፋ ችግር የተዳረጉ መሆኑን ለመረዳት ችለናል።

ኢትዮጵያውያንን በተመለከተ በማይናማር 380 የሚል ቁጥር ተጠቅሷል ይሄ የቁጥር የተወሰደው እዚህ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተለያዩ ዜጎች ልጆቻቸው ታግተው እዚህ መጥተው ካመለከቱት ነው።

በዚህ መሰረት ክትትል ለማድረግ እንዲረዳን ቶኪዮ ለሚገኘው ኤምባሲያችን የተላለፈው ቁጥር ይህ ነው። ትክክለኛው የታጋቾች ቁጥር አይታወቅም።

ቶኪዮ የሚገኘው ኤምባሲያችን ከማይናማር ኤምባሲ ጋር ዜጎቻችንን ለማዳን በትብብር እየሰራ ነው። የ380 ዜጎች ስም ዝርዝር እና ፓስፖርት ኮፒ ቶኪዮ ለሚገኘው የማይናማር ኤምባሲ እንዲደርስ ተደርጓል።

የማይናማር መንግሥት ታጋቾችን ለመልቀቅ ጠረት በማድረግ ላይ ሲሆን ከአጋቾች አምልጠው ለመንግሥት እጅ የሚሰጡ ዜጎች ምህረት በማድረግ በነጻ ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ትብብር በማድረግ ላይ ይገኛል።

ፈታኝ የሆነው ዋናው ጉዳይ የታገቱት ዜጎች የሚገኙት በማይናማር እና ታይላንድ መካከል በሚገኙ ከማይናማር መንግሥት ቁጥጥር ውጭ በሆኑ ስፍራዎች መሆኑ ነው። ይህ ስራውን አክብዶታል።

ሌላው ፤ በዚህ ኢሰብዓዊ ወንጀል ኢትዮጵያውያን እና የውጭ ሀገራት ሰው አዘዋዋሪዎች ተቀራርበው እየሰሩ መሆኑ ነው።

እስካሁን መንግሥት ከዓለም አቀፍ የተራድኦ ድርጅቶች ጋር ጭምር ባደረገው ጥረት በ6 ወር ውስጥ 34 ዜጎች ከአጋቾች ነጻ ወጥተው ወደ ታይላንድ እና ወደ ሀገር ቤት እንዲመለሱ ተደርጓል።

ከአጋቾች አምልጠው ህጋዊ ሰነድ ስለሌላቸው በእስር ቤቶች ታስረው የነበሩ 7 ዜጎቻችንም በምህረት እንዲለቀቁ ማድረግ ተችሏል።

ዜጎችን የመታደጉ ስራ ብዙ ጥረትን የሚጠይቅ በመሆኑ ቶኪዮ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ሚስዮን በተጨማሪ በኒዉዴልሂ የሚገኘው ኤምባሲም ተልዕኮ ተሰጥቶት መንቀሳቀስ ጀምሯል " ብለዋል።

NB. አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ወጣቶች ደህንነቱ ወዳልተጠበቀ ስፍራ እየሄዱ ያሉት ከስራ ቅጥር ጋር ተያያዥ በሆኑ የማተለያ ስልቶች በመሆኑ ጥንቃቄ እንዲደረግ አሳስበዋል። የችግሩን ምንነት እና አስከፊነት ህብረተሰቡ እንዲያውቅ የማድረጉን ስራ ሁሉም ባለድርሻ አካላት እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93783

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

What is Secret Chats of Telegram

Secret Chats are one of the service’s additional security features; it allows messages to be sent with client-to-client encryption. This setup means that, unlike regular messages, these secret messages can only be accessed from the device’s that initiated and accepted the chat. Additionally, Telegram notes that secret chats leave no trace on the company’s services and offer a self-destruct timer.

To pay the bills, Mr. Durov is issuing investors $1 billion to $1.5 billion of company debt, with the promise of discounted equity if the company eventually goes public, the people briefed on the plans said. He has also announced plans to start selling ads in public Telegram channels as soon as later this year, as well as offering other premium services for businesses and users.

TIKVAH ETHIOPIA from id


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA