#አፋልጉኝ
እናታችን ሀዋ ሁሴን(እታቴ) እሮብ 04/10/2017 ከቀኑ 5 ሰዐት ከመኖሪያ ቤት ከአሸዋ ሜዳ እንደወጣች አልተመለሰችም::
ተፈላጊ እናታችንን ያየ በስልክ ቁጥር
📱 +251912191819 ወይም
0911064294
ወሮታውን እንከፍላለን::
እናታችን ሀዋ ሁሴን(እታቴ) እሮብ 04/10/2017 ከቀኑ 5 ሰዐት ከመኖሪያ ቤት ከአሸዋ ሜዳ እንደወጣች አልተመለሰችም::
ተፈላጊ እናታችንን ያየ በስልክ ቁጥር
📱 +251912191819 ወይም
0911064294
ወሮታውን እንከፍላለን::
ሐሰን መስጂድ እና መድረሳ የቁርዓን አስተማሪ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
የስራ አይነት= ወንድ ኡስታዝ
ቦታ= ሃሰን መስጂድ እና መድረሳ (አለምባንክ አንፎ 75፡ አዲስ አበባ )
ደሞዝ= 5000
የስራ ሰዓት= ማታ ከ10፡30 -12፡30 ሰአት
አስፈላጊ መስፈርቶች
1፣ መሰረታዊ የዲን እውቀት ያለው
2፣ የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ
መስፈርቶቹን የምታማሉ አመልካቾች ቀን ከሰኔ 09 እስከ 13 /2017 ድረስ መመዝገብ ትችላላቹ
ለበለጠ መረጃ፡-
ስልክ ቁጥር +251714027479
የስራ አይነት= ወንድ ኡስታዝ
ቦታ= ሃሰን መስጂድ እና መድረሳ (አለምባንክ አንፎ 75፡ አዲስ አበባ )
ደሞዝ= 5000
የስራ ሰዓት= ማታ ከ10፡30 -12፡30 ሰአት
አስፈላጊ መስፈርቶች
1፣ መሰረታዊ የዲን እውቀት ያለው
2፣ የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ
መስፈርቶቹን የምታማሉ አመልካቾች ቀን ከሰኔ 09 እስከ 13 /2017 ድረስ መመዝገብ ትችላላቹ
ለበለጠ መረጃ፡-
ስልክ ቁጥር +251714027479
አዝሀር የቁርአን እና የተርቢያ ማዕከል
ከታች በተዘረዘሩት መስፈርቶች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
የስራ መደብ:- ኡስታዛ
※ ፆታ:- ሴት
※ ብዛት:- 1
መስፈርት
※ ቁርዓንን በከፊሉ የሀፈዘች
※ መሰረታዊ ኢስላማዊ ኪታቦችን የቀራች እና ማስቀራት የምትችል
※ ከዚህ በፊት የማስቀራት ልምድ ያላት
※ ለኒቃቢስቶች ቅድሚያ እንሰጣለን
የስራ ሰዓት
ከ ሰኞ - ጁምዓ ከ10:00- 12:30
ቅዳሜ እና እሁድ ከ 3:00-5:30
ደመወዝ:- በመድረሳው እስኬል መሠረት
አድራሻ:- ሀይሌ ጋርመንት ጋራ መስቀለኛ አከባቢ
0969289362
@Azharquranandterbiyacenter
ከታች በተዘረዘሩት መስፈርቶች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
የስራ መደብ:- ኡስታዛ
※ ፆታ:- ሴት
※ ብዛት:- 1
መስፈርት
※ ቁርዓንን በከፊሉ የሀፈዘች
※ መሰረታዊ ኢስላማዊ ኪታቦችን የቀራች እና ማስቀራት የምትችል
※ ከዚህ በፊት የማስቀራት ልምድ ያላት
※ ለኒቃቢስቶች ቅድሚያ እንሰጣለን
የስራ ሰዓት
ከ ሰኞ - ጁምዓ ከ10:00- 12:30
ቅዳሜ እና እሁድ ከ 3:00-5:30
ደመወዝ:- በመድረሳው እስኬል መሠረት
አድራሻ:- ሀይሌ ጋርመንት ጋራ መስቀለኛ አከባቢ
0969289362
@Azharquranandterbiyacenter
አቡበከር ሲዲቅ መስጂድና መድረሳ
የ መደረሳ ኡስታዝ ይፈልጋል
የስራ መደብ፦ ኡስታዝ
ፆታ:ወንድ
አድራሻ:ቃሊቲ ቶታል ወደ ውስጥ ገባ ብሎ
ክፍያ:በመደርሳው እስኬል
መስፈርት:-
※ ሂፍዝ ሙሉ ወይም በግማሽ የሀፈዘ
※ነዘር በተጅዊድ መቅራት የሚችል
※ ከታወቀ መድረሳ ወይም የቂርዐት ተቋም ሸሀዳ ወይንም የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል (ቢሆን ይመረጣል)
※ ለመድረሳው ህግና ደንብ ተገዢ የሆነ
※ ከቃኢደቱ ኑራንያ ጀምሮ ሙኽተሰር ኪታቦችን ማስቀራት የሚችል
፨ ለመድረሳው ቅርብ የሆነ::
+251923257949
በቴሌግራም
@ibrahimhule
የ መደረሳ ኡስታዝ ይፈልጋል
የስራ መደብ፦ ኡስታዝ
ፆታ:ወንድ
አድራሻ:ቃሊቲ ቶታል ወደ ውስጥ ገባ ብሎ
ክፍያ:በመደርሳው እስኬል
መስፈርት:-
※ ሂፍዝ ሙሉ ወይም በግማሽ የሀፈዘ
※ነዘር በተጅዊድ መቅራት የሚችል
※ ከታወቀ መድረሳ ወይም የቂርዐት ተቋም ሸሀዳ ወይንም የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል (ቢሆን ይመረጣል)
※ ለመድረሳው ህግና ደንብ ተገዢ የሆነ
※ ከቃኢደቱ ኑራንያ ጀምሮ ሙኽተሰር ኪታቦችን ማስቀራት የሚችል
፨ ለመድረሳው ቅርብ የሆነ::
+251923257949
በቴሌግራም
@ibrahimhule
አስቸኳይ ክፍት የስራ ቦታ
ቢኤፍ የትምህርት እና ስልጠና አገልግሎት
የስራ መደብ፦
1. ሴልስ (በ online ተማሪዎችን ማስመዝገብ)
መስፈርት፦
※ በጥሩ ሁኔታ የመግባባት እና የማሳመን ችሎታ ያላት
※ ትልቅ ውጤት በማስመዝገብ ከፍተኛ ገቢ የማግኘት ጉጉት ያላት
※ ማህበራዊ ሚድያን በመጠቀም ረገድ ንቁ ተሳትፎ ያላት
※ፆታ፦ ሴት
●አፋን ኦሮሞ በሚገባ አቀላጥፋ መናገር የምትችል
※ የስራ ቦታ፦ አ.አ / ቤተል
※ የክፍያ ሁኔታ፦ ደመወዝ + ኮሚሽን
በሚከተለው የቴሌግራም ዩዘርኔም CV በመላክ ማመልከት ትችላላችሁ
ለማመልከት፦ @Brightregistration1
ቢኤፍ የትምህርት እና ስልጠና አገልግሎት
የስራ መደብ፦
1. ሴልስ (በ online ተማሪዎችን ማስመዝገብ)
መስፈርት፦
※ በጥሩ ሁኔታ የመግባባት እና የማሳመን ችሎታ ያላት
※ ትልቅ ውጤት በማስመዝገብ ከፍተኛ ገቢ የማግኘት ጉጉት ያላት
※ ማህበራዊ ሚድያን በመጠቀም ረገድ ንቁ ተሳትፎ ያላት
※ፆታ፦ ሴት
●አፋን ኦሮሞ በሚገባ አቀላጥፋ መናገር የምትችል
※ የስራ ቦታ፦ አ.አ / ቤተል
※ የክፍያ ሁኔታ፦ ደመወዝ + ኮሚሽን
በሚከተለው የቴሌግራም ዩዘርኔም CV በመላክ ማመልከት ትችላላችሁ
ለማመልከት፦ @Brightregistration1
አፋልጉን
በምስሉ ላይ የምትመለከቷት እናታችን ኢልሞ አበጋዝ ሹክሮ ሰኔ10 ጠዋት ከጅማ አጋሮ አካባቢ ከቤት እንደወጣች አልተመለሰችም ።
እናታችንን ያያቹሁ ወይም ያለችበትን የምታውቁ ከታች በተቀመጡት ስልክ ቁጥሮች እንድታሳውቁን በአላህ ስም እንጠይቃለን።
ወንድም ሰፋን ሹክሮ ፦0911058386
በምስሉ ላይ የምትመለከቷት እናታችን ኢልሞ አበጋዝ ሹክሮ ሰኔ10 ጠዋት ከጅማ አጋሮ አካባቢ ከቤት እንደወጣች አልተመለሰችም ።
እናታችንን ያያቹሁ ወይም ያለችበትን የምታውቁ ከታች በተቀመጡት ስልክ ቁጥሮች እንድታሳውቁን በአላህ ስም እንጠይቃለን።
ወንድም ሰፋን ሹክሮ ፦0911058386
እንተባበረው!
ይህ ወንድማችን አለም ባንክ አካባቢ መታወቂያውና መንጃ ፍቃዱ ስለ ጠፋበት ያገኛችሁ በዚህ ስልክ ቁጥር ደውላችሁ አሳውቁን ስንል በአላህ ስም እንጠይቃለን።
0911552962 ...ሀቢብ
ይህ ወንድማችን አለም ባንክ አካባቢ መታወቂያውና መንጃ ፍቃዱ ስለ ጠፋበት ያገኛችሁ በዚህ ስልክ ቁጥር ደውላችሁ አሳውቁን ስንል በአላህ ስም እንጠይቃለን።
0911552962 ...ሀቢብ