Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-91993-91994-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/91994 -
Telegram Group & Telegram Channel
በEBS ሔለን ሾው የተዘጋጀው ኢምፓወር አዲስ ዝግጅት ህዳር 7 እና 8 ቀን 2017 በሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል፡፡

በዝግጅቱ በፋይናንስ፣ በቢዝነስ፣ በስራ ፈጠራ፣ በንግድ ክህሎት፣  በጤና ጉዳዮች፣  በፋሽን፣  በውበት አጠባበቅና ሌሎች ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ውይይቶችና ዝግጅቶች ይኖራሉ:: እንዲሁም እስከ 600,000 ብር የሚያስሽልም አዲስ የሥራ ሐሳብ ውድድርም ይኖራል፡፡

የጤና ምርመራ አገልግሎትና የምግብ ዝግጅት ከሼፎች ጋር የሚደረግ ሲሆን ደራሲያንን የማግኘትና የማስፈረም፣ ሠዓሊያንን ሌሎች ባለሙያዎችን የማግኘትና ጥያቄ የመጠየቅ እድል ይኖራል፡፡ በተጨማሪም የመገበያያ መድረክ፣ የሙዚቃና የመዝናኛ ዝግጅቶች ይኖራሉ።

የኢምፓወር አዲስ ዝግጅት ትኬት ክፍያ የሚፈፀመው በቴሌብር  ነው፡፡ ዋጋ በቅድሚያ ከገዙ 300 ብር ብቻ!  በዕለቱ ከገዙ 500 ብር። እንዳያመልጣችሁ!!!

ለበለጠ መረጃ https://www.tg-me.com/EmpowerAddis2024

አዘጋጆቹ !



tg-me.com/tikvahethiopia/91994
Create:
Last Update:

በEBS ሔለን ሾው የተዘጋጀው ኢምፓወር አዲስ ዝግጅት ህዳር 7 እና 8 ቀን 2017 በሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል፡፡

በዝግጅቱ በፋይናንስ፣ በቢዝነስ፣ በስራ ፈጠራ፣ በንግድ ክህሎት፣  በጤና ጉዳዮች፣  በፋሽን፣  በውበት አጠባበቅና ሌሎች ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ውይይቶችና ዝግጅቶች ይኖራሉ:: እንዲሁም እስከ 600,000 ብር የሚያስሽልም አዲስ የሥራ ሐሳብ ውድድርም ይኖራል፡፡

የጤና ምርመራ አገልግሎትና የምግብ ዝግጅት ከሼፎች ጋር የሚደረግ ሲሆን ደራሲያንን የማግኘትና የማስፈረም፣ ሠዓሊያንን ሌሎች ባለሙያዎችን የማግኘትና ጥያቄ የመጠየቅ እድል ይኖራል፡፡ በተጨማሪም የመገበያያ መድረክ፣ የሙዚቃና የመዝናኛ ዝግጅቶች ይኖራሉ።

የኢምፓወር አዲስ ዝግጅት ትኬት ክፍያ የሚፈፀመው በቴሌብር  ነው፡፡ ዋጋ በቅድሚያ ከገዙ 300 ብር ብቻ!  በዕለቱ ከገዙ 500 ብር። እንዳያመልጣችሁ!!!

ለበለጠ መረጃ https://www.tg-me.com/EmpowerAddis2024

አዘጋጆቹ !

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/91994

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram announces Anonymous Admins

The cloud-based messaging platform is also adding Anonymous Group Admins feature. As per Telegram, this feature is being introduced for safer protests. As per the Telegram blog post, users can “Toggle Remain Anonymous in Admin rights to enable Batman mode. The anonymized admin will be hidden in the list of group members, and their messages in the chat will be signed with the group name, similar to channel posts.”

Telegram is riding high, adding tens of million of users this year. Now the bill is coming due.Telegram is one of the few significant social-media challengers to Facebook Inc., FB -1.90% on a trajectory toward one billion users active each month by the end of 2022, up from roughly 550 million today.

TIKVAH ETHIOPIA from it


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA