Telegram Group & Telegram Channel
ለምን ጥቂት ተማሪዎች ብቻ ለድህረ ምረቃ ፕሮግራም ይታጫሉ?


ከ 30 ሚልዮን በላይ የሆነው የኢትዮጵያ ህዝብ በትምህርት ዘርፍ ውስጥ ነው ያለው። በየዓመቱ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የመጀመሪያ ድግሪ ተማሪዎች ከተለያዩ ከመንግስት እና ከግል ከፍትኛ ት/ት ተቋማት ይመረቃሉ። ይሁን እንጅ የሁለተኛና የሶስተኛ ድግሪ ምሩቃን ቁጥር እምብዛም አይደለም። ለምሳሌ በ2012 - በ2013 አካደሚክ ዓመት ላይ 6,353 የምያህሉ ማስተርስ ተማሪዎች ከተለያዩ ዩኒቨሪቲዎች እና ኮሌጆች ተመርቀዋሉ። ይሄ በ 2008-2009 ዓ.ም ከተመረቁ የሁለተኛ ድግሪ ምሩቃን ቁጥር (3,574) ጋር ሲነጻጸር 75% ዕድገት አሳይቷል። እንደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ያሉ ተቋማት በየዓመቱ በሺዎች የሚቆጠሩ የሁለትኛ ድግሪ ተማሪዎችን ያስመርቁ ነበሩ።

የሶስተኛ ድግሪ ምሩቃን ቁጥር በሀገር አቀፍ ደረጃ እጅግ በጣም ዝቅተኛ ነው። ለምሳሌ በፈረንጆች 2020 ላይ ከ 3000 በላይ የሶስተኛ ድግሪ ተማሪዎችን የተለያዩ ከፍተኛ ት/ት ተቋማት ተቀብለዋሉ። በየዓመቱም ከ500 በላይ የዶክትሬት ድግሪ ምሩቃን ከተለያዩ ከፍተኛ ት/ት ተቋማት ይመረቃሉ። በፈረንጆች 2023 ላይ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲት ከ 300 በላይ የሶስተኛ ድግሪ ተማሪዎችን አስመርቆ ነበር።

በ2023 ለመጀመሪያ ጊዜ የብሄራዊ ድህረ ምረቃ ፕሮግራም መግቢይ ፈተና NGAT/GAT ከተመጀመረበት ጊዜ አንስቶ በተለያዩ ዙሮች ፈተናውን ከሚወስዱት 5% ተማሪዎች ብቻ እንድምያልፉት መረጃዎች ይጠቁማሉ። ከNGAT/GAT ፈተና በኋላ በየዓመቱ ምን ያክል የሁለተኛ እና ሶስተኛ ድግሪ ተማሪ ሊመረቅ ይችላል የሚለውን ከዚህ ዓመት ጀምሬን አብረን የምናይ ይሆናል።

ጥቂት ተማሪዎች ብቻ ስኬታማ ሆነው ወደሚገቡበት የድህረ ምረቃ ትምህርት ፕሮግራም ለመግባት NGAT/GAT ማለፍ የግዴታ ሆኗል። ከስራ ገበታችሁ ሳትርቁ ፥ ካላችሁበት ሆናችሁ እጅግ በጣም ቀላል፣ ግልጽ እና ለመረዳት ምቹ የሆኑ የGAT ቪድዮ ትምህርቶችን ፥ ሲሙዪለሽን እና የ NGAT/ GAT Solution በማግኘት በቀላሉ ማለፍ ትችላላችሁ።

ሼር: @GAT_Tutorial 🙏
ለመምዝገብ : ⤵️
@GATtutorialbot



tg-me.com/GAT_Tutorial/172
Create:
Last Update:

ለምን ጥቂት ተማሪዎች ብቻ ለድህረ ምረቃ ፕሮግራም ይታጫሉ?


ከ 30 ሚልዮን በላይ የሆነው የኢትዮጵያ ህዝብ በትምህርት ዘርፍ ውስጥ ነው ያለው። በየዓመቱ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የመጀመሪያ ድግሪ ተማሪዎች ከተለያዩ ከመንግስት እና ከግል ከፍትኛ ት/ት ተቋማት ይመረቃሉ። ይሁን እንጅ የሁለተኛና የሶስተኛ ድግሪ ምሩቃን ቁጥር እምብዛም አይደለም። ለምሳሌ በ2012 - በ2013 አካደሚክ ዓመት ላይ 6,353 የምያህሉ ማስተርስ ተማሪዎች ከተለያዩ ዩኒቨሪቲዎች እና ኮሌጆች ተመርቀዋሉ። ይሄ በ 2008-2009 ዓ.ም ከተመረቁ የሁለተኛ ድግሪ ምሩቃን ቁጥር (3,574) ጋር ሲነጻጸር 75% ዕድገት አሳይቷል። እንደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ያሉ ተቋማት በየዓመቱ በሺዎች የሚቆጠሩ የሁለትኛ ድግሪ ተማሪዎችን ያስመርቁ ነበሩ።

የሶስተኛ ድግሪ ምሩቃን ቁጥር በሀገር አቀፍ ደረጃ እጅግ በጣም ዝቅተኛ ነው። ለምሳሌ በፈረንጆች 2020 ላይ ከ 3000 በላይ የሶስተኛ ድግሪ ተማሪዎችን የተለያዩ ከፍተኛ ት/ት ተቋማት ተቀብለዋሉ። በየዓመቱም ከ500 በላይ የዶክትሬት ድግሪ ምሩቃን ከተለያዩ ከፍተኛ ት/ት ተቋማት ይመረቃሉ። በፈረንጆች 2023 ላይ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲት ከ 300 በላይ የሶስተኛ ድግሪ ተማሪዎችን አስመርቆ ነበር።

በ2023 ለመጀመሪያ ጊዜ የብሄራዊ ድህረ ምረቃ ፕሮግራም መግቢይ ፈተና NGAT/GAT ከተመጀመረበት ጊዜ አንስቶ በተለያዩ ዙሮች ፈተናውን ከሚወስዱት 5% ተማሪዎች ብቻ እንድምያልፉት መረጃዎች ይጠቁማሉ። ከNGAT/GAT ፈተና በኋላ በየዓመቱ ምን ያክል የሁለተኛ እና ሶስተኛ ድግሪ ተማሪ ሊመረቅ ይችላል የሚለውን ከዚህ ዓመት ጀምሬን አብረን የምናይ ይሆናል።

ጥቂት ተማሪዎች ብቻ ስኬታማ ሆነው ወደሚገቡበት የድህረ ምረቃ ትምህርት ፕሮግራም ለመግባት NGAT/GAT ማለፍ የግዴታ ሆኗል። ከስራ ገበታችሁ ሳትርቁ ፥ ካላችሁበት ሆናችሁ እጅግ በጣም ቀላል፣ ግልጽ እና ለመረዳት ምቹ የሆኑ የGAT ቪድዮ ትምህርቶችን ፥ ሲሙዪለሽን እና የ NGAT/ GAT Solution በማግኘት በቀላሉ ማለፍ ትችላላችሁ።

ሼር: @GAT_Tutorial 🙏
ለመምዝገብ : ⤵️
@GATtutorialbot

BY GAT Tutorial Official


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/GAT_Tutorial/172

View MORE
Open in Telegram


GAT Tutorial Official Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

That strategy is the acquisition of a value-priced company by a growth company. Using the growth company's higher-priced stock for the acquisition can produce outsized revenue and earnings growth. Even better is the use of cash, particularly in a growth period when financial aggressiveness is accepted and even positively viewed.he key public rationale behind this strategy is synergy - the 1+1=3 view. In many cases, synergy does occur and is valuable. However, in other cases, particularly as the strategy gains popularity, it doesn't. Joining two different organizations, workforces and cultures is a challenge. Simply putting two separate organizations together necessarily creates disruptions and conflicts that can undermine both operations.

Telegram hopes to raise $1bn with a convertible bond private placement

The super secure UAE-based Telegram messenger service, developed by Russian-born software icon Pavel Durov, is looking to raise $1bn through a bond placement to a limited number of investors from Russia, Europe, Asia and the Middle East, the Kommersant daily reported citing unnamed sources on February 18, 2021.The issue reportedly comprises exchange bonds that could be converted into equity in the messaging service that is currently 100% owned by Durov and his brother Nikolai.Kommersant reports that the price of the conversion would be at a 10% discount to a potential IPO should it happen within five years.The minimum bond placement is said to be set at $50mn, but could be lowered to $10mn. Five-year bonds could carry an annual coupon of 7-8%.

GAT Tutorial Official from jp


Telegram GAT Tutorial Official
FROM USA